የደመወዝ ጭማሪ ያልተደረገላቸው የብሔራዊ ሎተሪ ሠራተኞች ቅሬታ አቀረቡ
‹‹ችግሩ ከእኛ ሳይሆን ከበላይ አካል ነው›› የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በብርቱካን ፈንታ በቅርቡ የተደረገው የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደርን በመዝለሉ ሠራተኞቹ ቅሬታቸውን እየገለጹ ናቸው፡፡ አስተዳደሩ በበኩሉ ችግሩ የበላይ አካል መሆኑን እየገለፀ ነው፡፡
‹‹ችግሩ ከእኛ ሳይሆን ከበላይ አካል ነው›› የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በብርቱካን ፈንታ በቅርቡ የተደረገው የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደርን በመዝለሉ ሠራተኞቹ ቅሬታቸውን እየገለጹ ናቸው፡፡ አስተዳደሩ በበኩሉ ችግሩ የበላይ አካል መሆኑን እየገለፀ ነው፡፡
በኃይሌ ሙሉ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተዘጋጅቶ ከአንድ ሳምንት በፊት ለሕዝብ ይፋ የሆነው የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ በጀት ጭማሪ ከትናንት በስቲያ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ፀደቀ፡፡
በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር በጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የጋምቤላ ከተማ አስተዳደርና በቀበሌ 04 እና 05 ቤት የፈረሰባቸው ነዋሪዎች በከተማው ማስተር ፕላን ምክንያት እየተወዛገቡ ነው፡፡ በአስተዳደሩና በሁለቱ ቀበሌዎች መካከል ውዝግቡ የተፈጠረው፤ የከተማው አስተዳደር በቀበሌ 04 እና 05 ውስጥ ነዋሪዎቹ የሠሩዋቸው ቤቶች …
ሰዎች ለሰዎች ድርጅት 480 ሚሊዮን ብር በጀት አፀደቀ በውድነህ ዘነበ ላለፉት 30 ዓመታት በኢትዮጵያ ግብረሰናይ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየው የሰዎች ለሰዎች ድርጅት መሥራች ካርል ሄንዝ በም በጤና መታወክ ምክንያት አስተዋጽኦቸው እየቀነሰ በመምጣቱ፣ ኢትዮጵያዊቷ ባለቤታቸው ወይዘሮ አልማዝ በም ሙሉ በሙሉ ሊተኳቸው ነው፡፡
በብርሃኑ ፈቃደ | ሪፖርተር በጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ በመዠንገር ዞን የጐማሬ ቀበሌ ገበሬ ማኅበር አመራሮች፣ ነዋሪዎችና የአካባቢ ተወላጅ ምሁራን በቀበሌያቸው ለዘመናት ሲጠበቅ የቆየ ደን ላልተገባ ኢንቨስትመንት መዋሉን ‹‹ሕገወጥ ነው›› በሚል ደጋግመው ለፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ፣ የግብርና ሚኒስቴርን ጨምሮ ለተለያዩ አካላት …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የእርዳታ ጠባቂው ቁጥር ባለፈው ዓመት ከነበረው በብዙ መውረዱ ቢገለፅም የምግብ እጥረቱ አርባ ከመቶ የሚሆነው የተከሰተው በሰላም እጦት ተቸግሮ በሚገኘውና የተበታተነ የሕዝብ አሠፋፈር ባለበት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መሆኑ ሪፖርተራችን ፒተር ሃይንላይን ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ ጠቁሟል፡፡ ባለፈው ዓመት እንዲህ ዓይነቱ አጣዳፊ …
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ጥር 28 እና 29 ቀን 2003 ዓ.ም ያካሄደው ስብሰባ የ5 ዓመት የፓርቲውን እቅድ በማጽደቅና የስልጣን ሽግሽግ በማካሄድ መጠናቀቁን ዋና ፀሐፊው አቶ አንዱዓለም አራጌ አስታወቁ፡፡ በብሔራዊ ም/ቤቱ ስብሰባ ላይ በርካታ አጀንዳዎች ተነስተው ሰፊ ውይይት …
ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት የሆነዉ የሴት ልጅ ግርዛት ወትሮ ተንሰራፍቶ ከኖረበት ከሶስተኛዉ ዓለም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ወደምዕራባዊዉና ወደበለጸገዉ ዓለምም መዝለቁ እየተነገረ ነዉ።
ኢትዮጵያ ዉስጥ ዘንድሮ 2.8 ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ ርዳታ ያስፈልገዋል።ለችግረኛዉ ሕዝብ የስድስት ወር ቀለብ ለመግዢያ ደግሞ 227 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልጋል
የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ በጥር 27/2003 ዓ/ም በመቀሌ ከተማ ባደረገው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ድርጅታችን ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነትን ለማፍረስ ጥር 21 ቀን 2003 ዓ/ም “አስቸኳይ የዓረና ጉባኤ” በሚል ሽፋን በመቀሌ ከተማ በሚገኘው አብሲንያ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ የዓረና እውቅና …
በዓረና ላይ ስለተፈፀመው ሕገ ወጥ ተግባር ማዕከላዊ ኮሚቴው የወሰደውን አቋም መግለጫ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በዘካሪያስ ስንታየሁ | ሪፖርተር ሸራተን አዲስ ሆቴል ከአሥር ቀናት በኋላ እንደሚዘጋ የሆቴሉ ማኔጅመንት ለክፍል ኃላፊዎች ጥር 26 ቀን 2003 ዓ.ም. አስታወቀ፡፡ የሆቴሉ ሥራ አስኪያጅ ዦን ፒር ማኒጐፍ ከሰው ኃይል አስተዳዳሪው አቶ ዳንኤል መዝገቡ ጋር የክፍል ኃላፊዎችን ሰብስበው የሠራተኛ ማኅበሩ ከማኔጅመንቱ …
የአላሙዲ ሸራተን ሆቴል ከ10 ቀናት በኋላ እንደሚዘጋ የሆቴሉ ማኔጅመንት አስታወቀ Read more »
የግብፅ ወታደሮች ዛሬም በታህሪር አደባባይ የተሰበሰበውን ተቃዋሚ ህዝብ ለመበተን ያደረጉት ሙከራ ከሽፏል።
እዚህ ጀርመን ሙኒክ ከተማ በየዓመቱ የሚካሄደዉ የዓለም የፀጥታ ጉባኤ ካለፈዉ ዓርብ ጀምሮ ለሶስት ቀናት ተካሂዷል።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
– የኤርትራ ወታደሮች በዛላንበሳና አካባቢዋ የፀጥታ ችግር መፍጠራቸው ተጠቆመ በኃይሌ ሙሉና በየማነ ናግሽ በኤርትራ መንግሥት ሥልጠና በተሰጣቸውና በሻዕቢያ ኮማንዶዎች ታጅበው ድንበር በማቋረጥ ለሽብር ሰርገው የገቡ ሰዎች ከበርካታ ከባድ ፈንጂዎች ጋር በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ታወቀ፡፡
• የምርት አቅርቦት ችግር እንዳይከሰት ተሰግቷል በውድነህ ዘነበ በመሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ የዋጋ ተመን መቀመጡን ተከትሎ የውጭ ምንዛሪ ጥያቄ እየተቀዛቀዘ መምጣቱን የንግድ ባንኮች አስታወቁ፡፡
በውድነህ ዘነበ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት በይፋ የ10,000 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለነዋሪው እንደሚያከፋፍል አስታወቀ፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር ላለፉት 62 ዓመታት በመንግሥት ሥራ ላይ የቆዩትና ግብፅን ለ30 ዓመታት ያስተዳደሩት ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ተቃዋሚዎቻቸው ከሥልጣን ይውረዱ ቢሏቸውም እስካሁን ንቅንቅ አላሉም፡፡
– በቀን 1000 ቶን ስኳር ለማምረት አቅዷል በኃያል ዓለማየሁ በ90 ኢትዮጵያውያን ባለሀብቶች የተቋቋመው አምቦ ነመር አግሮ ኢንተግሬትድ ኤንድ ኢንዱስትሪስ አክሲዮን ማኅበር በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ 128,000 ሔክታር መሬት በማግኘት ቀዳሚ ኩባንያ ሆነ፡፡
በታምሩ ጽጌ በተከሰሱበት ወንጀል ጥፋተኝነታቸው በሰነድና በሰው ምስክሮች ተረጋግጦባቸው በዓመታት እሥራትና በከፍተኛ ገንዘብ የተቀጡ እስረኞች የእስር ጊዜያቸውን ቢጨርሱም፣ ገንዘቡን መክፈል ባለመቻላቸው በእስር ላይ እንደሚገኙ ጠበቆቻቸው አስታወቁ፡፡
– ምርጫ ቦርድና የክልሉ ሕዝብ ድርጊቱን ለማስቆም እንዲተባበሩ ጠይቋል በየማነ ናግሽ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አባሉ በሆነው ዓረና ትግራይ ለሉዓላዊነትና ለዴሞክራሲ ላይ በሕገወጥ መንገድ ተወሰደ ያለውን ዕርምጃ አወገዘ፡፡
በዳዊት ታዬ የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት በአዳማ ከተማ የሚገኙ የቢራና የለስላሳ መጠጥ ፋብሪካዎች አከፋፋይ ቅርንጫፎች ‹‹ለደረቅ ቆሻሻ ክፍያ›› በማለት እያንዳንዳቸው ከግማሽ እስከ አንድ ሚሊዮን ብር የሚሆን ክፍያ በየዓመቱ እንዲከፍሉ አዘዘ፡፡
– ወንጀሉ እስከ አሥር ዓመት እስራት ያስቀጣል በኃይሌ ሙሉ ሀሰተኛነቱ በተረጋገጠ ሰነድ ለልጃቸው 549 ሺሕ 500 ብር ዋጋ ያላቸው አክሲዮኖች እንደሸጡ በማስመሰል የፍትሐ ብሔር ክስ ሲመሰርቱ፣ ሀሰተኛውን ሰነድ ከማስረጃዎች ዝርዝር ጋር አቅርበው የተገኙት አቶ ዘመረ ጀማነህ የተባሉ ግለሰብ በ1 ሺሕ …
በፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ ላይ የተነሣው ሕዝባዊ ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው። በሌላ በኩል ፕሪዝዳንት ሆስኒ ሙባረክ ለጤና ምርመራ ወደ ጀርመን ሊሄዱ እንደሚችሉ ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ዘግቧል።
(ደጀ ሰላም፤ ፌብሩዋሪ 5/2011፤ ጥር 29/2003 ዓ.ም)፦ ከ1920ዎቹ ሁለተኛ አጋማሽ ጀምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ እና ትውፊት በመለወጥ ፕሮቴስታንታዊ ለማድረግ በተለያዩ የቤተ ክርስቲያኒቱ አካላት እና መዋቅሮች ላይ ትኩረት ሰጥተው የሚሠሩ የተሐድሶ ኑፋቄ ማኅበራት እና ድርጅቶች በተለዋዋጭ ስልቶች ሲማስኑ …
የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የተዘረጋባትን የተሐድሶ ወጥመድ ይፋ አድርጓል የተባለ “ሰነድ” ይፋ ሆነ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አቶ መለስ ሐሙስ ዕለት በተከበረው ፓርላማቸው ተገኝተው ነበር። እንደተለመደውም በሁሉም ጉዳዮች ላይ የኤክስፐርት ትንተና፣ የንጉሥ ቃል እና የጳጳስ ቡራኬ ሰጥተው ወጥተዋል። አንድ ሰዓት ከ43 ከቂቃ የፈጀው የአቶ መለስ ማብራሪያ ከፓርላማው አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች የተሰጠ መልስ መስሎኛል። ንግግሩን ያየሁበት ድረ ገጽ (ዋልታ) …
አስራ አንደኛ ቀኑን የያዘውና የማግሬብ ሀገራትን እያተራመሰ ያለው የህዝብ አመጽ በዓለም ዙሪያ ቀዳሚ የመነጋገሪያ ጉዳይ ሆኗል።
የግብፅ ህዝባዊ አመፅ ወደግጭት ከተሸጋገረ ወዲህ ዉጥረት ነግሷል።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የሰሜን አፍሪካ እና የመካከለኛው ምስራቅ ወጣቶች፥ “አገሮቻችን ከዚህ የተሻሉ ናቸው፤ ያለንበት ችጋር፣ ጭቆና እና ውርደት መገለጫችን ሆኖ ሊቀር አይገባውም። እንዲህ ባለ ኋላ ቀርነት ውስጥ እራሳችንን ልናይ አልቻልንም። የተቀረው አለም ህዝብ እርቆ ሄዷል፤ እኛ ምን አንሶብን?” በሚል ጥያቄ፤ ንዴት እና ቆራጥነት …
ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ በአለም ዙሪያ ከምታደርገው ዲፕሎማቲክ ግንኙነት ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ8 አገሮች ጋር ያላት ወዳጅነት እጅግ የሚያሳፍር እንደሆነ ፎሪን ፖሊሲ በመባል የሚታወቅ አንድ በአሜሪካን አገር የሚታተም መጽሄት ዘገበ። ከ 3 ቀን በፊት በፈረንጆች አቆጣጠር ጃንዋሪ 31 ለንባብ የበቃውን ይህንን …
አሳፋሪ ከሆኑት የአሜሪካን አጋሮች መካከል፤ አንዱዋ ኢትዮጵያ መሆንዋ ተገለጸ Read more »
ኢትዮጵያ ለህንድ በሊዝ ኪራይ የሰጠቺው ወደ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ ለም መሬት ህንድ የዜጎቹዋን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እያከናወነች ላለው ተግባር ትልቅ አስተዋጾ ይኖረዋል በማለት ኢኮኖሚክ ታይምስ በመባል የሚታወቅ ጋዜጣ ዘገበ:: ኢኮኖሚክ ታይምስ በመባል የሚታወቀው ጋዜጣ ባወጣው ጽሁፉ ኢትዮጵያ ለህንድ እስካሁን …
ህንድ ከኢትዮጵያ ወደ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ ለም መሬት መውሰዱአ ታወቀ Read more »
ከቱኒዚያ በመነሳት ወደ ግብጽ ቀጥሎም ወደ የመን እንደሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ የመጣው ህዝባዊ አመጽ ዘረኛውና አምባገነኑን መለስን ዜናዊንና በዙሪያው የተኮለኮሉትን ሆድ አደሮች ከፍተኛ ውጠረት ውስጥ እንደከተታቸው የግንቦት 7 ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን ከላኩት ዘገባ ለማወቅ ተችሎአል። እንደውስጥ አዋቂ ምንጮች ዘገባ በተቃውሞው የተደናገጡት …
የቱንዢያው ህዝባዊ ማእበል ተከትሎ ህውሀትና ተለጣፊዎቹ አስቸኩዋይ ስብሰባ እንዳደረጉ ታወቀ Read more »
ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ ቡድን ቁንጮዎች በግብር በመዋጮና ኑሮን በማስወደድ ከህዝብ ከፍተኛ ገንዘብ ሲዘርፉና በውጭ አገርም በሚገኙ ባንኮቻቸው ሲያከማቹ የቆዩ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን ይህ አልበቃ ብሉአቸው ደሀውን ገበሬ ከመሬቱ በማፈናቀል ከፍተኛ ዶላር ለሚከፍሉዋቸው አምባገነን መሪዎችና ድርጅቶች መቸብቸባቸውን አጡዋጡፈው እንደቀጠሉ መሆኑን ዊኪ …
ጎጠኛው የወያኔ ቡድን ዘረፋውን አጡዋጡፎታል፣ መሬት ችብቸባ ተጠናክሮ መቀጥሉ ታወቀ Read more »
መለስ ዜናዊ የሰሜን አፍሪካው ህዝባዊ አመጽ እሱም ጋር እንዳይደርስ በመስጋት በችኮላ ያወጀው የዋጋ ተመን አንዳንድ ነጋዴዎችን እንደማይመለከት ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ሪፖርተር ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው ሪፖርት፥ ሌሎች ነጋዴዎች የዋጋ ተመኑን በስራ ላይ አላዋላችሁም በሚል እየታሰሩ፤ ከአገዛዙ ባለስልጣናት …
የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በኢትዮጵያ ያወጀው የዋጋ ተመን የዘር ትስስር ያላቸውን ነጋዴዎች እንደማይነካ ተነገረ Read more »
የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ ህዝባዊ አመጽ በመፍራት እየወሰዳቸው ካሉት እርምጃዎች ውስጥ አንዱ፥ ለኢትዮጵያ መንግስት ሰራተኞች እዚህ ግባ የማይባል የደሞዝ ጭማሪ መስጠት እንደሆነ ይታወቃል። ይሁን እንጂ፥ ከሰሞኑ ሪፖርተራችንን ያናገሩ መንግስት ሰራተኞች፥ የተደረገው ጭማሪ ከመዘግየቱም በላይ እጅግ ትንሽ ነው ሲሉ አማረዋል። ሪፖርተራችን ያናገራቸው …
ለመንግስት ሰራተኞች የተደረገው የደሞዝ ጭማሪ ከዋጋ ንረቱ ጋር አብሮ ባለማደጉ በቂ አይደለም ተብሏል Read more »
ቬጋስን ጎብኝቶ፣ ውብ ህንጻዎቿን አይቶ፣ በማራኪ ትእይንቷ ውስጥ አልፎ ስለዚያ ለመጻፍ አለመቻል አለመታደል ነው። እንደኛ ላለው ሀገሩ በጣእር ላይ ላለችበት ከቬጋስ እንጻዎች በላይ ክፋታቸው የተከመረ ገዥዎች አሉብንና በሲዘር ፓላዝ፣ በፕላኔት ሆሊውድ፣ በኤም.ጂ.ኤም ግራንድ፣ በቢላጆ… ወዘተ ካዚኖ ሆቴሎች ስለሚታየው ትንግርት እና …
ኢትዮ እማማ) ሰሞኑን ወያኔ ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የደመወዝ ጭማሪ አድርጌያለው በማለት ለፍፏል።ከ600 ብር በታች ደመወዝ በወር የሚያገኙ የአንድ እርከን ጭማሪ ሲያደርግላቸው። በአንፃሩ ጎን ለጎን ከሚዘርፈው ሌላ ቁልፍ ቦታ ላስቀመጣቸውና የእኔ ለሚላቸው ካድሬዎቹ ደግሞ ከምስጊኑ ሕዝብ በ18 እጥፍ …
(ኢትዮ እማማ) የአሜሪካ መንግስት በያዝነው ሳምንት ባወጣው ይፋዊ መረጃ መሠረት ወደ አሜሪካ ባለፈው አመት 2010ዓ/ም ላይ በጉዲፈቻ መልክ በገቡ የውጪ ሀገር ሕፃናት ቁጥር ቻይና ቀዳሚውን ስትይዝ፤ ኢትዮጵያ ትከተላለች። ቻይና ቀዳሚ ለመሆን የቻለችው 3,401 ሕፃናትን በመላክ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ 2,513 ሕፃናትን አሳልፋ …
ሙስና ጭቆና እና የኑሮ ውድነት የወለደው የግብፅ ህዝባዊ አመፅ ከትናንት አንስቶ አዲስ መልክ ይዟል ።
በኢትዮጽያን የሚያዉቁ በኢትዮጽያ የኖሩ የዉጭ አገር ዜጎች በተለይ ኢትዮጽያን ጥለዉ ሲወጡ ስለ አገሪቷ ዉበት በአገሪቷ ስላለዉ ብሄር ብሄረሰብ ስለ ህዝቧ ፍቅር፣ ስለወንዝ ተራራ እና ሜዳዉ በአጠቃላይ በአኢትዮጽያ ስላገኙት ተመክሮአቸዉ ተናግረዉ አይጨርሱም።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ዛሬ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደራሴዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄ መልስ ሰጡ።
አስር ቀናትን የደፈነዉ በግብፅ የተቀጣጠለዉ ህዝባዊ አመፅ ከትናንት ቀትር በኋላ አንስቶ ወደግጭት ተሸጋግሯል።
ከሰሜን አፍሪካ እየተንደረደረ ቁልቁል የሚዘልቀው የአብዮት ሰደድ ሙቀቱ አዲስ አበባ ላይ መሰማቱ አልቀረም። ብዙ ሽር ጉድ የተባለለት የመሪዎቹ ጉባኤ እየተካሄደም ነዋሪዎች ለአስቸኳይ ስብሰባ የተጠሩ ልጆቻቸው እንዲመክሩ መወትወቱ አልቀረም። ኢህአዴግ የሕዝቡን የኑሮ ምሬት የሚያስታግሱ ብሎም የሚያሽሩ መፍትሄዎችን ሰጥቻለሁ ብሎ ያስባል። በአንድ ወር …