መንግሥት ዳያስፖራው በፋይናንስ ተቋማት ውስጥ እንዲሳተፍ ሊፈቅድ ነው

በዳዊት ታዬ

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በባንክና ኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንዳይሳተፉ የሚከለክለውን ሕግ ለማሻሻል መንግሥት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ፡፡