አፍሪቃ በቀጣይ የልማት ሂደት DW Amharic January 26, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የአፍሪቃ ኤኮኖሚ በዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ተጽዕኖ ሳቢያ ፈታኝ ሁኔታ ቢገጥመውም ችግሩን እንደምንም ተቋቁሞ በወቅቱ በዕድገት አቅጣጫ ማምራቱን ቀጥሏል።