የደሞዝ ጭማሪውና የሠራተኛው አስተያየት DW Amharic January 27, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ መንግስት ከያዝነው ጥር ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን ከ 35 እስከ 39 በመቶ የሚደርስ የደሞዝ ጭማሪ ማድረጉን ትናንት አስታውቋል ።