የደሞዝ ጭማሪውና የሠራተኛው አስተያየት

የኢትዮጵያ መንግስት ከያዝነው ጥር ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን ከ 35 እስከ 39 በመቶ የሚደርስ የደሞዝ ጭማሪ ማድረጉን ትናንት አስታውቋል ።