ኢትዮጵያ የኤርትራ ሸብርተኞችን ያዝኩ አለች
Ethiopia Zare (ሰኞ ጥር 16 ቀን 2003 ዓ.ም. January 24, 2011)፦ የአፋር ክልልን አቋርጠው በመግባት በኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርሱ ከሻእቢያ የተላኩ ስልጡን ሽብርተኞች መያዛቸው ተገለጸ።
Ethiopia Zare (ሰኞ ጥር 16 ቀን 2003 ዓ.ም. January 24, 2011)፦ የአፋር ክልልን አቋርጠው በመግባት በኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርሱ ከሻእቢያ የተላኩ ስልጡን ሽብርተኞች መያዛቸው ተገለጸ።