የጭነት ተሽከርካሪዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ሶፍትዌር እየተሠራ ነው Ethiopian Reporter January 23, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በምህረት አስቻለው የትራንስፖርት ሚኒስቴር የጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ክትትልና ቁጥጥር ለማድረግ የሚያስችል ሶፍትዌር በማሠራት ላይ መሆኑን አስታወቀ፡፡