በጋምቤላ ድልድይ መደርመስ ምክንያት በሆኑ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ላይ ዕርምጃ ተወሰደ

– ድልድዩን የሚያሠራው ድርጅት ወደ ፍርድ ቤት እሄዳለሁ አለ

በውድነህ ዘነበ

በሲሚንቶ ጥራት መጓደል ምክንያት በጋምቤላ ክልል እየተገነባ የነበረው ድልድይ መፍረሱን ተከትሎ፣ የጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን ሁለት የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን ዘጋ፡፡