በቦስተን ዩኒቨርሲቲ የፍሬዴሪክ ፓርዲ የጥናት ማዕከል ለህትመት የበቃውና የኢትዮጵያን ምርጥ ቡና ጅምር ጥረት በምሳሌነት የተመለከተው ይህ ጥናት፥ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት ጥበቃ፥ እስካሁን እምብዛም ተጠቃሚ ያላደረጋቸውን አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ደሃ አገሮችንም፤ እንደ ግዙፉ አትራፊ ኩባንያዎች ሁሉ፥ የትሩፋቱ ተቋዳሽ ሊያደርግ የሚያስችል አቅም …

የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት፥ ባህልና ልማት! Read more »

ዶ/ር ታደሰ ብሩ “ሰባራ ዜና” እንደ “ሰበር ዜና” ሥጋ በኪሎ 52 ብር እንዲሸጥ ተወሰነ!!! ይህ ዜና ምን ስሜት ፈጠረባችሁ? እንደምሰማው ከሆነ ዜናው ብዙ ሰዎችን አደናግሯል። አንዳንዶች “የተለመደ የወያኔ ማጭበርበሪያ ነው” በማለት ሲያጣጥሉት፤ ሌሎች ደግሞ “ዘገየ እንጂ መልካም ተግባር ነው” ሲሉ …

የወያኔ የዋጋ ተመን ምንነትና ለምንነት Read more »

በቅርብ ጊዜ ቱኒዚያ ዉስጥ ሕዝባዊ አመፅ ከተቀሰቀሰና አመጹም ለቤን አሊ ተገቢዉን ዋጋ ከሰጠ በሁዋላ ተመሳሳይ አመጾች በግብጽ፣ አልጄሪያ፣ የመን ፣ እንዲሁም በዮርዳኖስ መቀጣጠላቸውን በርካታ የዜና አውታሮች በመግለጽ ላይ ይገኛሉ:: ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በግብጽ የተለያዩ ከተማዎች ህዝባዊ አመጽ ተቀስቅሶ አራት ሲቪሎች …

የቱኒዚያ ሕዝባዊ አመፅ ማእበል ሌሎች የአፍሪቃ ሃገራትን እያናወጠ መሆኑ ታወቀ Read more »

የወያኔው አምባገነን አገዛዝ የኑሮ ውድነትን ለመቁዋቁዋም በሚል ያወጣው የዋጋ ተመን ተግባራዊ ካለመሆን አልፎ አስፈላጊ የሚባሉ የምግብ ሸቀጦችን ሳይቀር ከገበያ ፈልጎ ማግኘት አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን የ ቪ ኦ ኤው ዘጋቢ ፒተር ሃይላይን ገልጹአል፣ ፣ ፒተር በዘገባው የዋጋ ቁጥጥሩ በሃገሪቱ ግብይት ቀውስ …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ አወጣሁ ያለው የዋጋ ተመን የግብይት ቀውስ መፍጠሩ ተዘገበ Read more »

ከአውስትራሊያ በተሰማው ሰበር ዜና እንደተገለጸው በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪቃ ህብረት ስብሰባ ተከትሎ ሽብርተኞች በተለያዩ የአዲስ አበባ ከተማ ክፍሎች ፍንዳታዎች ሊያደርሱ እንደሚችሉ አውስትራሊያ ማስጠንቀቁዋ ታወቀ:: የአውስትራሊያ የውጪ ጉዳዮችና ንግድ ዲፓርትመንት ባወጣው በዚሁ መግለጫው አውስትራሊያዊያን ወደ ምስራቅ አፍሪቃ በተለይም ወደ አዲስ አበባ …

አውስትራሊያ ለሀገሯ ዜጎች ወደ አዲስ አበባ እንዳይጓዙ ማስጠንቀቂያ ሰጠች Read more »

በአማራ ክልል የደባርቅ ወረዳ ነዋሪዎች ለተላላፊ በሽታዎች ማጥፊያ ተብሎ መድሃኒት በግዴታ እንደተሰጣቸውና ይህም መድሃኒት ላልታወቀ ሌላ በሽታ እየዳረጋቸው መሆኑን መናገራቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ:: ኢሳት በዘገባው የደባርቅ ነዋሪዎች እንደገለጹት የወረዳ የጤና ባለሙያዎች በየቀበሌዎቹ እየዞሩ የሰጡት መድሃኒት ነፍሰ ጡሮችን እያስወረደና …

የወያኔው ዘረኛ አገዛዝ ዘር በማጥፋት ተግባር ላይ ያነጣጠረ ወንጀል መፈጸሙን ቀጥሉአል Read more »

በዘረኛውና አምባገነኑ መለስ የሚመራው የወንበዴ ቡድን በቁጥጥሩ ስር በሚገኘው የመገናኛ ብዙሀን ተሸርቦብኝ የነበረውን ጥቃት በተሳካ መልኩ አከሸፍኩ በማለት ሲደነፋ መሰንበቱን ዘጋቢያችን ከስፍራው በላከልን ሪፖርት አስታውቆናል። እንደዘገባው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በቁጥር ሰባት የሚሆኑ የተባሉ ሽብርተኞች ከኤርትራ መንግስት የገንዘብና የስልጠና ድጋፍ ሲሰጣቸው …

በዘረኛውና አምባገነኑ አገዛዝ የሽብርተኞችን ደባ አከሸፍኩ በማለት ሲደነፋ መሰንበቱ ተዘገበ Read more »

ሀፍረት የሌላቸው የወያኔ ዘረኛ ገዢዎች ለሰብአዊ እርዳታ የሚገባውን ከፍተኝ መጠን ያለውን ገንዘብ ንጹሀንን ላማስፈራሪያ፡ ለማሰቃያና ለመግደያ ብሎም ኪሳቸውን ለማዳለቢያ እየተተቀሙበት መሆኑን ሰሞኑን ቤን ራውለንስ የተባሉ የሰብአዊ መብት ታጋይ ለአየር ላንድ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ መግለጻቸውን ዘአይሪሽ ታይምስ የተባለው ጋዜጣ ዘግቡዋል። …

ወያኔ በእርዳታ የሚያገኘውን ገንዘብ መመዝበሩን መቀጠሉ ተጋለጠ Read more »

ዘረኛው የወያኔ ገዢ ቡድን ከህዝቡ ገንዘብ ለመዘረፍ በማሰብ የለውጥ እቅድ በማለት ያወጣውን እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ በሚል ስም አገኘዋለሁ ብሎ ያሰበውን ገንዘብ ማሰባሰብ የተሳነው መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ሰሞኑን የነጋዴው ህብረተሰብ ላይ ጫናውን በማብዛትና የተለያየ ተለጣፊ ስሞችን በመስጠት ለማስፈራራት እየሞከረ መሆኑን ከአዲስ …

የወያኔው ገዢ ቡድን ሰሞኑን ነጋደዎችን እየከፋፈለ እና ለጥቃት እያዘጋጃቸውም መሆኑ ተዘገበ Read more »

የቱኒዚያው ህዝባዊ አመጽ በኢትዮጵያ ሊደገም ይችላል በሚል ስጋት፣ አንዳንድ የዘረኛው አገዛዝ ባለስልጣናት እና ቅጥረኞቻቸው እራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ከጥቃት ለመከላከል እርምጃዎች መውሰድ እንደጀመሩ ለማወቅ ተችሏል። ሪፖርተራችን የምንጮቹን ደህንነት ለመጠበቅ ሲል ስሙን የማይጠቅሰው አንድ የዘረኛው አገዛዝ ቅጥረኛ፣ በአውሮፓ የምትማር ልጁ ወደ ኢትይዮጵያ …

የዘረኛው አገዛዝ ባለስልጣናት እራሳቸውን ከጥቃት ለመከላከል እርምጃ መውሰድ ጀምረዋል Read more »

በመለስ ዜናዊ የሚመራው የትግራይ ገዢ ቡድን በሱማሌ ክልል የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው ሲል የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር መግለጫ መስጠቱን ሬውተርስ የዜና አገልግሎት ገለጸ። አስራ ሰባት ዜጎች በደህንነት ሰዎች ታፍሰው በተወሰዱ ማግስት፥ ጥር 9 ቀን ከተወሰዱት ሰዎች መካከል የነበሩት አንድ …

የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ ዳግመኛ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተከሰሰ Read more »

መለስ ዜናዊ፥ እራሱን ከቱኒዚያ አይነት ህዝባዊ አመጽ ለመከላከል ሲል የወሰደው የችኮላ እርምጃ ከአሁኑ ብዙ ችግሮች እየታዩበት እንደሆነ ከአዲስ አበባ የሚደርሱን ዘገባዎች እያመለከቱ ነው። በቅርቡ፥ የራሱ የተዛባ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የፈጠረውን ችግር በነጋዴዎች ላይ ለማላከክ ሲል ከወሰዳቸው እርምጃዎች ውስጥ አንዱ በተለያዩ ምርቶች …

በአዲሱ የዋጋ ተመን ምክንያት ግራ መጋባት እና ውጥንቅጥ በአዲስ አበባ ገበያዎች ላይ ሰፍነዋል ተባለ Read more »

እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር በ2010 በኢትዮጵያ የፖለቲካ መብትና እና የግለሰብ ነጻነት በእጅጉ የተሸረሸረበት ለመሆኑ የግንቦቱ ብሔራዊ ምርጫ ማሳያ ነዉ፤» ሲል Freedom House አመለከቷል። «በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስተዳደር ስር ኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከዴሞክራሲ እያፈገፈገች የሄደች ቢሆንም፤ ባለፉት ዓመታት ”ከፊል ነጻ” …

በFreedom House ዓመታዊ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት አያያዝ ሲቃኝ! Read more »

ሰላም ወገኖቼ እንደመምን ሰነበታችሁ? ሰሞኑን ባቀረብኳተተ መጣጥፍ ሀሳብ ለሀሳብ ስንወራወር መሰንበታችን ደግ ነው። ሁላችሁንም ከታላቅ አክብሮት ጋር አመሰግናለሁ። ታዲያ በሀሳብ ልውውጡ ወቅት ልዩነት መፈጠሩ ያሳድጋል እንጂ አያቀጭጭምና አትፍሩ። ይልቅስ መፍራት ፍራቻችንን ነው። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

አዲስ የተቋቋመው አመራር የተጣአለበትን ሀላፊነት ለመወጣት የአጭር ጊዘዜ መርሀ ግብር በማውጣት በአንድ በኩለል ለውስጣዊ አደረጃጀቱ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ በሌላ በኩል የተጠናቀረ ዝግጅት በማድረግ ጠውጭ ሀገር መንግሰስታት (በተለይም የአሜሪካና የአውሮፓ መንግስታት) ስለህብረረቱ መሰረታዊ አቋሞች እንዲያውቀቁና የሀገሪቱ ችግሮች በበሰላምናአ …

ኢትዮጵያ …ከዚህ ወዴት? ክፍል – 18 (አያልሰው ደሴ) Read more »

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በዋሽንግተን አቆጣጠር ትናንት ምሽት ላይ ለተወካዮች ምክር ቤታቸው ጥምር ስብሰባ ባደረጉት የሃገራቸውን ሁኔታ ያሣየና የወደፊት አቅጣጫ ያመላከተ ሁለተኛው ዓመታዊ ንግግራቸው ሥራ ሊፈጥሩ የሚችሉባቸውን መንገዶች እና አሜሪካን በዓለም ምጣኔ ኃብት ውስጥ ይበልጥ ተፎካካሪ አደርግባቸዋለሁ ያሏቸውን ትልሞቻቸውን …

"የሃገር ውሎ አዳር" የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሪፖርት Read more »

“የሕዝቡን ኃብት ሠርቀው ወደ ውጭ አሽሸዋል” ሲል የከሰሣቸው የሃገራቸው የፍትሕ ሚኒስቴር በተገኙበት እጃቸው ተይዞ እንዲሰጠው የእሥር ማዘዣ አውጥቷል፡፡ ይህ በሥራ እጦት፣ በዋጋ ንረትና በውስጥ ችግር ሣቢያ ቱኒዚያ ውስጥ የተቀጣጠለው አብዮት ወደሌሎችም በአምባገነኖች የሚመሩ የአፍሪካ ሃገሮች እየተዛመተ ይመስላል፡፡ “ዴሞክራሲ በተግባር” ዝግጅታችን …

የቱኒዝያ አብዮትና ትምህርቱ Read more »

በኢትዮጵያ ብሔራዊ እርቅ ያስፈልጋል? ለምን? ከፖለቲካ ድርጅቶች ምን ይጠበቃል? ከህዝብስ? ጥያቄዎቻችሁን እንዲመልሱ በህግና ብሔራዊ እርቅ ዙሪያ ፅሑፎች ያበረከቱና የሥራ ልምድ ያላቸው ሁለት ኢትዮጵያዊያንን ጋብዘናል። ዶክተር ያዕቆብ ኃይለማሪያም በርዋንዳ ለተካሄደው የጅምላ ፍጅት የዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ዋና አቃቤ ህግ ሆነው ያገለገሉ …

የምሕረትና የዕርቅ ጥያቄ በኢትዮጵያ Read more »

የቱኒሲያውን ሕዝባዊ ለውጥ፤ ለኢትዮጵያ ያለው እንድምታ እና የኢሣት ሚና ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ በቅርቡ በቱኒሲያ የተካሄደው ሕዝባዊ ለውጥ አገሪቷን ለ23 ዓመታት በአምባገነናዊ አገዛዝ ቀንበር ሥር ሲገዙ የነበሩትን ዚኔ ቤን አሊ ከሥልጣን ማስወገዱ በሌሎች የአፍሪካና እና የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ሕዝባቸውን በመርገጥ …

የቱኒሲያውን ሕዝባዊ ለውጥ Read more »

ሞገስ ተፈራ ነፃነት የሌለው ህዝብ በጠላቱ እጅ እንደከብት እየተነዳ ከአገሩ የሚሰደድ፣ በገዛ ምድሩ ርስቱን በሌላ ሰው እጅ እያየ ጭሰኛ ሆኖ በውርድትና በመረረ ሀዘን የሚኖር፣ በከብቱ በንብረቱና በመቃብሩ መሬት እንኳን የማያዝበት፣ ለዘሩ የሚተላለፍ ባርነትን ወስዶ የሚኖር ህዝብ ማለት ነው።

በኃይሌ ሙሉ | ሪፖርተር አቶ ያዕቆብ ልኬ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው በኢንጅነር ኃይሉ ሻውል መመረጣቸውን ተከትሎ፣ በመኢአድ ሥራ አስፈጻሚና በኢንጅነር ኃይሉ ሻውል መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በኢንጅነሩና በሥራ አስፈጻሚው መካከል ውዝግቡ የተፈጠረው ታኅሣሥ 19 …

በኃይሉ ሻውልና በመኢአድ ሥራ አስፈጻሚ መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ቀጥሏል Read more »

Please follow the link below for a Prayer for Peace in our church in Jerusalem http://vimeo.com/6831207 ቪዲዮው አዲስ አይደለም። የፍልሰታ ሰሞን በፈረንጆች አቆጣጠር በ2009 የተቀረጸ ይመስላል። ቪዲዮው የሚያሳየው በኢየሩሳሌም ከተማ በምትገኘው ኪዳነ ምሕረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለ ሰላም …

Prayer for Peace in our church in Jerusalem Read more »

ኦርቶዶክሳዊ ፀሐፊዎች እየመሰሉ፣ በመግቢያቸው “ወያኔ ይውደም” የሚል ማባበያ ቃል እየጨመሩ ነገር ግን “ቤተ ክርስቲያን ትውደም” የሚለውን ግብ ያነገቡ ጽሑፎች በየዕለቱ ማንበብ ይዘናል። (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 26/2011፤ ጥር 18/2003 ዓ.ም)፦በተለምዶ “ነጻ ሚዲያ” እየተባለ የሚጠራው ከመንግሥት ቁጥጥር ውጪ የሆነውና በተለያዩ ግለሰቦች እና ቡድኖች …

“ነጻው ሚዲያ” ስለ ቤተ ክርስቲያን ባለው አመለካከት “ነጻ” መሆኑን ያሳይ Read more »

አውስትራሊያ ዜጎቿን አስጠንቅቃለች Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 18 ቀን 2003 ዓ.ም. January 26, 2011)፦ በቅርቡ የሚከፈተውን የአፍሪካ አንድነት ጉባኤ ተከትሎ የሽብር ጥቃት በአዲስ አበባ ሊደርስ እንደሚችል ታማኝ መረጃዎችን እንደሰበሰበች አውስትራሊያ አስታወቀች።

– የሊባኖስ የፖለቲካ ቀውስ በመላምትነት ቀርቧል በቃለየሱስ በቀለና በመላኩ ደምሴ የዛሬ ዓመት ጥር 25 ቀን 2002 ዓ.ም. ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ራፊቅ ሐሪሪ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወዲያውኑ ሜዲትራኒያን ባህር ላይ ድንገተኛ አደጋ የደረሰበት አውሮፕላን የአደጋ ሪፖርት ትናንት ይወጣል …

የቤይሩት አውሮፕላን አደጋ ሪፖርት አለመውጣት እንቆቅልሽ ሆኗል Read more »

– 980 የንግድ ዘርፎች ተመርጠዋል በውድነህ ዘነበ በነፃ ገበያ ስም በአገሪቱ እየተስፋፋ የመጣውን ‹‹ሕገወጥ›› የንግድ እንቅስቃሴ ከሥሩ ማድረቅ ያስችላል በሚል፣ የንግድ ሚኒስቴር በንግድ መዝገብ መመዝገብ ያለባቸውን ነጋዴዎች በሙሉ በድጋሚ ሊመዘግብ ነው፡፡

በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር የቀድሞው የመከላከያ ሚኒስትርና የመድረክ ከፍተኛ አመራር አቶ ስዬ አብርሃ ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ተከራይተውት የሚኖሩበትን ቤት ከጥር 30 ቀን 2003 ዓ.ም. በፊት እንዲያስረክቡ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው፡፡ ጥር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. የቤት ኪራይ ከፍለው ሲመለሱ በመኖሪያ ቤታቸው አጥር …

ስዬ አብርሃ መኖሪያ ቤቱን እንዲለቅ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው Read more »

ተማሪ ተክሌ (ኦታዋ – ካናዳ) 1- ይሄ ጽሁፍ የተጻፈው ለለስላሳ አስተያየት እንጂ ለመረረ ውይይት አይደለምና ጊዜው የመዝናናት አይደለም የምትሉ ይሄንን ጽሁፍ በማንበብ ግዜያችሁን አትግደሉ። 2- “ግለሰቡን መደብደብ ትተን ምናለ ሀሳቡን ብቻ ብንተች” ይላል አንዱ የሰለጠነ ተቺ። ሌላኛው የሰለጠነ ተሳዳቢ ደግሞ …

ትችትና ትዝብት፣ ሳቅና ቁምነገር፤ ታሪክና ተረት፡- Read more »

1- ይሄ ጽሁፍ የተጻፈው ለለስላሳ አስተያየት እንጂ ለመረረ ውይይት አይደለምና፡ ጊዜው የመዝናናት አይደለም የምትሉ ይሄንን ጽሁፍ በማንበብ ግዜያችሁን አትግደሉ። 2- “ግለሰቡን መደብደብ ትተን፡ ምናለ ሀሳቡን ብቻ ብንተች፡” ይላል አንዱ የሰለጠነ ተቺ። ሌላኛው የሰለጠነ ተሳዳቢ ደግሞ “ድስት አጣቢ” ሲል ይሳደባል። አንዱ …

ትችትና፡ ትዝብት፡ ሳቅና ቁምነገር: ታሪክና ተረት፡ ተማሪ ተክሌ፡ ኦታዋ፡ ካናዳ Read more »

በዚያ የሚገኘው ሪፖርተራችን ግርማይ ገብሩ ወደ መስከረም ሆስፒታል ጎራ ብሎ ነበር፡፡ ሆስፒታሉ ከሚሰጣቸው የተለያዩ የሕክምና ዓይነቶች በአንዱ ላይ አተኩሮ በጥርስ ጤናና ሕክምና ላይ ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡ ዝርዝሩን ያዳምጡ፡ 

ዓለምአቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች ምዕራባዊያን በተለይም የአውሮፓ ኅብረት መንግሥታት፣ መብት ረጋጭ መንግሥታት ከድርጊታቸው እንዲታረሙ ጫና አያደርጉም ሲል ወቀሰ። ሂዩማን ራይትስ ዋች በ21ኛው ዓመታዊ ሪፓርቱ ዴሞክራሲያዊ መርህ የሚያራምዱ ምዕራባዊያን አገሮች በፖለቲካና በኢኮኖሚ ምክንያት ሌሎች አገሮች ላይ ያላቸው …

ሃያ አንደኛው የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት Read more »

ቀደም ሲል፥ «ዑዛዛ አሌና፤» በተሰኘው በሱዳንኛና በአማርኛ ቋንቋዎች በምትጫወተው ዜማዋ፤ አሁን ደግሞ «የህልሜ ጓደኛ፤» እና «ልቤ፤» በተባሉት ተወዳጅ አዳዲስ ዘፈኖቿ ይበልጥ የታወቀችው ወጣቷ ድምፃዊቷ ሄለን በርሄ አብራን ታመሻለች። አምና የአውሮፓውያኑን 2010 ስንጀምር፥ በጊዜው የገባነውን ቃል፤ መለስ ብለን የምንመረምርበትና መጪውን የምናይበት …

የራዲዮ መፅሔትና ልዩ ልዩ ቅንብሮቹ! Read more »

የፀረ ሙስና ምክትል ኮሚሽነር  የ18ሺ ብር አይፎን ሞባይል ገዙ አቶ አዲሱ መንግሥቱ ይባላሉ፡፡ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮምሽነር ናቸው፡፡ የኢህአዴግ አባልም ናቸው፡፡ ሰሞኑን ተገምግመው ወደ ዕጩ አባልነት ዝቅ እንዲሉ ተደርገዋል፡፡የሰሯቸው ኀጥያቶች በሪፖርተር ጋዜጣ ተዘርዝረው ነበር፡፡ መጀመርያ በኮሚሽኑ በጀት …

የአገር ቤት ጋዜጠኞች ምን ጻፉ? (ከጥር 9 -15፣ 2003) Read more »

– ኢትዮጵያ ስለኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ማሰብ እንዳለባት ተጠቆመ በዘካሪያስ ስንታየሁ ግብፅ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ለመገንባት ከአንድ ሳምንት በኋላ ጨረታ እንደምታወጣ የኤሌክትሪክና የኢነርጂ ሚኒስትሩ ሃሰን ይኑስ አስታወቁ፡፡

‹‹ሕገወጥ›› የተባሉት የሪል ስቴት አልሚዎች የክስ ጉዳይ አለየለትም በውድነህ ዘነበ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከዘጠኝ ዓመት በፊት ያጸደቀው የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጅ በድጋሚ እንዲሻሻል ለፍትሕ ሚኒስቴር ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡