ምርጫ በማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ
ማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ በነገው ዕለት አዲስ ፕሬዚደንት እና አዲስ ምክር ቤት ትመርጣለች።
ማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ በነገው ዕለት አዲስ ፕሬዚደንት እና አዲስ ምክር ቤት ትመርጣለች።
ፕሮፌሰር አለማየሁ ገ/ማሪያም “ሙዚቃ የአለም ቋንቋ ነው ተብሏል”። ጥቂት የሙዚቃ ኖታዎችን በማንሳትና አነስ ያለ የግጥም ዘለላ በመጻፍ የሙዚቃ ደራሲዎችና ድምጻዊያን በጨቋኝ መሪዎች፣ በአምባገነን ገዥዎች፣ ጸረ ዲሞክራሲያዊና ኢ-ፍትሀዊ በሆኑ ወገኖች ላይ ጥበባዊ ጦርነት አካሂደዋል። ሙዚቃ ከድንጋይ የተሰራውን የጥላቻ ግድግዳ በርቅሶ በማለፍ፤ …
የሞሪሺየሱ መሪ ከአፍሪካ የአንደኝነትን ደረጃ አግኝተዋል።የኤርትራው ኢሳያስ አሳያስ አፈወርቂ የመጨረሻው ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
በኃይማኖት ሳቢያ ደም መፋሰስና አንገት መቀናጠል በሰው ልጅ ታሪክ ወስጥ የተንጸባረቀ ለመሆኑ እጣት ቆጠራ አያሻም። የእኔ እምነት ካንተ ይበልጣል በመባባል አንድ አንድን ሊያሳምን መከጀሉም ያለ የሚኖር ነው። አሁን ላለንበትም የሃያ አንደኛው ከፍለ ዘመን ሃይማኖት ለኮስ እሳት አለምን እየለበለባት እንደሆነ ምስክሩ …
ዚን አል-አብዲን ቤን ዓሊ ለሃያ ሶስት ዓመታት ቱኒዚያና ህዝቧን ገዝቷል። ሞልቃቃዋ ሚስቱ ለይላ፣ ነስሪንና ሌሎች አምስት ልጆቹ የቱኒዝያን ህዝብ ሃብት በመርጨት ተዝናንተዋል። የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን “ቱኒዝያ ቤን ዓሊን የመሰለ ምርጥ ልጅ ኖሯት አያውቅም” ሲሉ ቀስቅሰዋል። ቤን ዓሊ የአሜሪካና የአውሮፓ መንግሥታት …
በቃኝ! በቃኝ! በቃኝ! መረገጥ በቃኝ! መዘረፍ በቃኝ! መገደል በቃኝ! መታሰር በቃኝ! መዋረድ በቃኝ! ። ህዝቡን እንደ ጠላት ረግጦ ሲገዛ የቆየውን አምባገነን፣ ከስልጣን ያባረረው የቱኒዚያ ህዝብ ድምጽ! ለሃያ ሶስት አመታት በብረት በትር ከገዛ በኋላ በህዝባዊ አመጽ ከስልጣኑ የተፈነገለው እና ባለፈው አርብ …
በአዲስ አበባ የተከበረውን የጥምቀት በአል በደማቅ ሁኔታ ለማክበር በሚል ከአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች በቡድን የተደራጁ ወጣቶች በዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ ልዩት ዕዛዝ ህዝብ በተሰበሰበባቸውና በማንኛውም ኦፊሴላዊ ቦታዎች እንዳይውለበለብ በአዋጂ ያገደውን በማሃሉ አንባሻ የሌለውን አረንጓደ ቢጫ ቀይ ቀለም የኢትዮጵያዊያን …
የአዲስ አበባ ወጣቶች የወያኔው አገዛዝ የከለከለውን ባንዲራ በጥምቀት በአል አውለበለቡ Read more »
በቅርቡ ቱኒዚያ ውስጥ የተቀሰቀስው የህዝብ አመጽ ተቀጣጥሎና ማእበልን ፈጥሮ የሃገሪቱ ፕሬዘዳንት ቢን አሊ ወደ ሳውዲ አረቢያ እንዲፈረጥጥ ማስገደዱ የታወቀ ሲሆን ይህን ክስተት ተከትሎ በወያኔው አምባገነን አገዛዝ ባለስልጣናት ላይ ጭንቀትና ውጥረት መፈጠሩን ዘጋቢያችን ታማኝ የሆኑ የውስጥ ምንጮችን በመጥቀስ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን …
ባሳለፍነው ሳምንት በሃገር ውስጥ እየታተመ ለንባብ የሚወጣው “ፍትሕ” ጋዜጣ ባወጣው ዘገባ ራስ ዳሽን ተራራ በአዲሱ የተማሪዎች መማርያ መጻሕፍት ትግራይ ክልል ውስጥ እንደሚገኝ ተደርጎ መጻፉን መግለጹን ተከትሎ በርካታ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ቁጪታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ ፍትህ ጋዜጣ አቶ ያሬድ የተባሉ የመኢአድ አባልን …
የዘረኛው አምባገነኑ ወያኔ አገዛዝ ማናለብኝነትና ጀብደኝነት ከልክ ማለፉ ተገለጸ Read more »
የቻይናው ፕሬዝደንት ሁ ጂንታው በዩናይትድ ስቴይትስ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው። ከ1989ወዲህ በዩናይትድ ስቴይትስ መንግስታዊ ልዑካንን በመምራት የቻይና ፕሬዝደንት ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ ሲጓዝ ሁ የመጀመሪያው ናቸው። በዚህ ጉብኝታቸው ሚስተር ሁ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአንድሩውስ ወታደራዊ የአውሮፕላን ማረፊያ በምክትል ፕሬዝደንት ጆ …
ቻይና ከዩናይትድ ስቴይትስ ጋር የጠበቀ የንግድ ግንኙነት እንጂኖራት ፕሬዝደንት ሁ ጥሪ አቀረቡ Read more »
የኑሮ ውድነት ብዙሃኑን የኢትዮጵያ ህዝብ ለረሃብ እና ለችጋር እየዳረገ ባለበት፣ የዋጋ ንረት እየጨመረ እንደሄደ ዘገባዎች አመልክተዋል። የታህሳስ ወር የምግብና የሌሎች ሸቀጣሸቀጦች ዋጋ ከህዳር ወር ጋር ሲነጻጸር ከአራት በመቶ በላይ ጭማሬ ማድረጉን ሬውተርስ የዜና አገልግሎት በአገዛዙ ቁጥጥር ስር ያለውን የእስታቲስቲክስ ኤጀንሲ …
የወያኔ አገዛዝ በኑሮ ውድነት ምክንያት ህዝብ ይነሳብኛል የሚል ስጋት አለበት ተባለ Read more »
ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ በገዛ እጁ ለፈጠረው የኢኮኖሚ ቀውስ ነጋዴዎችን ተጠያቂ ለማድረግ እና ኢኮኖሚውን ከአንድ ዘር በተውጣጡ ምርጦች ቁጥጥር ስር ለማኖር የሚያደርገውን ሩጫ እንደገፋበት ከሰሞኑ የወጡ ዘገባዎች ገለጹ። ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ብቻ በአስርት የሚቆጠሩ ንግድ ቤቶች መዘጋታቸውን ሪፖርተራችን …
የትግራዩ ገዢ ቡድን በርካታ ንግድ ቤቶችን ዘጋ፤ ህዝቡ “ይህ ለኛ አይደለም” እያለ ነው Read more »
የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ከኢትዮጵያ ለመግዛት በወያኔ ቁጥጥር ስር ካለው የኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን ጋር ኮንትራት ተፈራርማ የነበረችው ጅቡቲ በአገዛዙ ብቃት ላይ እምነት እንደሌላት ከአሜሪካ ኤምባሲ የወጣ የሚስጥር መልክት አጋልጧል። ዊኪሊክስ በተባለው ድረ-ገጽ ላይ የወጣው እና በጅቡቲ ካለው የአሜሪካ ኤምባሲ የተላከው መልክት፤ …
የጂቡቲ መንግስት የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ከወያኔ በማግኘቱ ላይ እምነት የለውም ተባለ Read more »
የኢትዮጵያን የመንግስት ስልጣን ከአንድ ዘር በተውጣጡ ጥቂቶች ቁጥጥር ስር ያዋለው የመለስ ዜናዊ አገዛዝ የዘር አድሎ ምህዳሩን ከጊዜ ወደጊዜ እያሰፋ ሄዶ በአሁኑ ሰዓት መዋቅራዊ ዘረኛነትን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ እያሰፈነ እንደሆነ የውስጥ አዋቂ ምንጮች ለሪፖርተራችን ገልጸዋል። አየር መንገዱን ወደ ከፍተኛ የስኬት …
የመለስ ዜናዊ አገዛዝ መዋቅራዊ ዘረኛነትን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥም እያስፋፋ እንደሆነ ተነገረ Read more »
ከጉለሌ ነዋሪና የሰበካ ጉባኤ አባል የጥምቀትን በዓል በየአካባቢው ያሉት አብያተ ክርስቲያናት ቤደብር በደብራቸው በመሆን በጥቅምት 10 ሲወጣ አጅበው ማደርያ መንበሩ ድረስ ሸኝተውና ጸሎትም አድርገው፤ ወደየቤታቸው የሚመለሱት ሲመለሱ፤የሚያድሩትም ያድራሉ፡፡ አብያተ ክርስቲያናቱ በቀኝ በኩል ወጥተው ተመልሰው ወደ ደብራቸው የሚከቱት ግን በግራ መስመር …
ከጆኒ፣ ዋሽንግቶን ዲሲ በቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ዘመነ መንግሥትት በደሴ ከተማ በአስር እልቅና የፖሊስ አባል ሆኖ ሲሰራ ነበር፡፡ በወቅቱ ከባለስላጣናት ጋር በአገልጋይነትና በወሬ አቀባይነትም ያገለግል ስለነበር ከህዝቡ በጉቦኛነቱ የሚቀርበውን አቤቱታ ሁሉ የመቋቋም ሃይል ነበረውና ማንም ሊነካውና ሊጋፋው ወይም ከጉቦ ሊያላቅቀው አልፈረም፡፡ …
እንኳን ለጥምቀት በአል አደረሳችሁ! አድማጮች ወረሃ ጥር በአገራችን በተለይ የጥምቀትን በአል በማማስታከክ ቤተሰብ የሚገኛኝበት አገር ቀዪ የሚጎበኝበት መሆኑ ይታወቃል።
ኢትዮጵያ በዓለም ውስጥ ነጻነት ከማይከበርባቸው ሀገራት ውስጥ መመደቧ ተነገረ። በዋሽንግተን ዲ ሲ የሚገኘው፣ ፍሪደም ሐውስ የተሰኘው፣ ዓለም አቀፍ ተቋም፣
ማን ነው ያላረረ ማነው ያልተከነ ? በሀገሩ ጉዳይ ይልተብከነከነ ? እህህህ… አሃሃሃ.. እያለ ? በምሬቱ ዜማ ያልተብጠለጠለ ? መቼም ነገርን ከስሩ ውሃን ከጥሩ እንደሚባል ስለሀገራቸን ጉዳይ ስናነሣ የት ነበርን አሁንስ ወዴት እየሄድን ነው ብሎ መጠየቅ የማንኛውም ዜጋ ግዴታ …
ዩናይትድ ስቴትስ፤ የሶስት ቀናት የሥራ ጉብኝት የጀመሩት የቻይናዉ ፕሬዝደንት ሁ ጅንታኦ በአገራቸዉ የሰብዓዊ መብቶች እንዲያስከብሩ የበኩሏን እንድታደርግ በመብት ተሟጋቾች እየተጠየቀች ነዉ።
«ይህ ማለት ግን» ይላል ካዲሳባ የደረሰን የፒተር ሃይንላየን ዘገባ «የሕብረቱ ዋና መዲና መቀመጫ ከሆነችው ጎረቤቷ ኢትዮጵያ ጋር ያላት ቅራኔ ላልቷል ማለት አይደለም።» በአፍሪካ ሕብረት የኤርትራ አምባሣደር ግርማ አስመሮም ተስፋዬ የሹመት ደብዳቤአቸውን ከሁለት ቀናት በፊት ለኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ዣን ፒንግ አስረክበዋል፡፡ …
በአሜሪካ ድምፅ ቀርበው ቡራኬና አባታዊ ምክራቸውን የለገሱት የቅዱስ ሲኖዶስ አባልና በቅድስት ሃገር ኢየሩሣሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማትያስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባልና የጠቅላይ ቤተ-ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ እንዲሁም የጋምቤላና የኢሉባቦር ሃገረ ስብከቶች ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ ናቸው፡፡ …
ከአንድ መቶ ስልሳ ዓመት (1850 ዓ.ም) አንስቶ የተመዘገበውን የዓለማችን አማካይ ሙቀት መሠረት በማድረግ ያለፈው 1998 ከፍተኛው ሙቀት የተከሰተበት ሲሆን 2010 ደግሞ ሁለተኛ ሆኗል። የብሪታኒያ ኢንስቲትዩት ሰሞኑን እንዳስታወቀው ይህ መረጃ የዓለም አየር ንብረት ቀስ በቀስ እየተዛባ መምጣቱን ይጠቁማል ብሏል። ከታች ሥዕሉ …
(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 19/2011፤ ጥር 11/2003 ዓ.ም)፦ የፀጋው ሀብት እና ጥልቀት የማይመረመር አምላክ የአባቶችን ልብ ወደ ወጣቶች መልሶ፣ “ልጅ ያቦካው ለራት አይበቃም” የሚለውን ተረት ሽሮ እሳታዊ እና ነፋሳዊ ባሕርይ ያልተስማማላቸውን ወጣቶች በመንፈሳዊ ምስጢር አርግቶ ዕፁብ ዕፁብ፣ ድንቅ ድንቅ የሚያሰኝ የወጣቶች መነሣሣት …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተማሪዎች፣ ከዚህ ቀደም ታይቶ ባልታወቀ ሁኔታ በሥነ ቅመማ አንዳንድ ሙከራዎችን ያከናወኑ ዘንድ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና ባህል ድርጅት ባልደረቦች በሆኑ አዘጋጂዎች ተጠይቀዋል።
አንድ የአፍሪቃ መሪ ባግቦ መወገድ አለባቸዉ ሲል ኦዲንጋ የመጀመሪያዉ ናቸዉ።አንድ የአፍሪቃ መሪ የሐይል እርምጃ መወሰድ የለበትም ሲል ደግሞ ዶ ሻንቶስ የመጀመሪያዉ ናቸዉ።
አቤ ቶክቻው (አውራምባ ታይምስ) እኔ የምለው ቢራ ለካ መሰረታዊ ሸቀጣ ሸቀጥ ውስጥ የሚመደብ ነበርነና… አንድ ወዳጄ ምን እንዳለኝ ሰምተዋል? “እኛን ለማስከር ካልሆነ በስተቀር ቢራ መሰረታዊ ነገር ነውን?” ብሎ ተይቆኝ ነበር። እኔም ቢወደድ አከሰሩን ቢረክስ አሰከሩን የመባሉ ነገር እየደነቀኝ ዝም …
የቻይናዉ ፕሬዝደንት ሁ ጂንታኦ ለሶስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ዋሽንግተን ገብተዋል።
ጀርመንና ኢትዮጵያ የልማት ትብብራቸውን ይበልጥ ለማስፋፋት እንደሚጥሩ የሚታወቅ ጉዳይ ነው።
ጀርመን አገር ከስኳር በሽታ ጋ በተገናኘ በየዓመቱ ወደ25 ሺ የሚሆኑ ሰዎች ከሁለት አንድ እግራቸዉን እንደሚቆረጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አቶ አህመድ ቱሳ፣ የንግድ ሚኒስትር ዴኤታ መንግሥት በፖሊሲ ደረጃ ያስቀመጠው የዋጋ ዕድገት ከሰባት በመቶ መብለጥ ስለሌለበት በአንድ ጤናማ ኢኮኖሚ የዋጋ ዕድገት ከሰባት በመቶ በላይ ካለፈ አደጋ አለው ሲሉ የንግድ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አህመድ ቱሳ ከትናንት በስቲያ አስታወቁ፡፡
‹‹ካልተሳሳትኩ ግለሰቦች የፈጠሩት የሥልጣን ሽኩቻ ይመስለኛል›› አቶ አዲሱ መንግሥቱ በታምሩ ጽጌ የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን የኢህአዴግ አባላት ሰሞኑን ባደረጉት የአንድ ቀን ግምገማ፣ ምክትል ኮሚሽነር አዲሱ መንግሥቱን ከከፍተኛ አመራርነት ወደዕጩ አባልነት ዝቅ አደረጓቸው፡፡
– 2.7 ቢሊዮን ብር ለደመወዝ ጭማሪ ይውላል – 640 ሺሕ ጡረተኞች ጭማሪ ያገኛሉ በውድነህ ዘነበ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር አቶ ሶፊያን አህመድ ባለፈው ዓርብ ያቀረቡትን የ7.5 ቢሊዮን ብር የተጨማሪ በጀት ዕቅድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተወያይቶ አፀደቀው፡፡
‹‹ጥቃት እየደረሰባቸው ስለመሆኑ ማስረጃ የላቸውም›› ዩኤንኤችሲአር በኃይሌ ሙሉ የእርስ በርስ ግጭት ሸሽተው በስደተኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጐ የቱትሲ (የሙኒያ ሙሌንጌ ጐሳ) አባላት በሁቱ ስደተኞች ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን በመግለጽ ሰላማዊ ሠልፍ አካሄዱ፡፡
– ከብርሃን ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ጋር ለመዋሀድ ተስማማ በኃይሌ ሙሉ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ተግባራዊ የሚያደርገውን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡
በታምሩ ጽጌ የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ ወንጀል ችሎት የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባለማክበር ወንጀል የተከሰሱ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሦስት ሠራተኞች፣ እያንዳንዳቸው በሁለት ወራት እስራት እንዲቀጡ ጥር 9 ቀን 2003 ዓ.ም የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ፡፡
በታምሩ ጽጌ ከአገር እንዳይወጡ ገደብ የተደረገባቸውን ቅርሳ ቅርሶች ይዘው ሊወጡ ሲሉ ሕዳር 25 ቀን 2003 ዓ.ም. ከምሽቱ 1፡30 ሰዓት አካባቢ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሁለት የቻይና ዜጐች ክስ ተመሠረተባቸው፡፡
የመዘንጋት ችግር በወጣትነትና በጎልማሳነት የዕድሜ ክልል የሚገኙ ሠዎች ላይ ሲከሰት ያለውን ሁኔታ፥ ምንነትና፤ ተዛምደው ሊታዩ የሚገቡ ዝርዝሮች፤ እንዲሁም ችግሮቹን ለማቅለል የሚረዱ ዕርምጃዎች ጨምሮ ለማየት የሚሞክር ቅንብር ነው። በእነዚህ በመርሳት ችግሮች ዙሪያ ላተኮሩት ነጥቦች ሞያዊ ትንታኔ የሚሰጡን፥ ዛሬም የአዕምሮና የነርቭ ህክምና …
ከበልጅግ አሊ ስለ እንቅልፍ ከተነገሩ የዘመኑ ቀልዶች ሁሉ የሚያስቀኝ ቀልድ አለ ።የፖለቲካ ቀልድ የሚያውቁት መረራ ጉዲና የዛሬውን አያድርገውና “የተከበሩ” ተብለው የወያኔ ፓርላማ ውስጥ ገብተው ነበር ። እንደሚታወቀው የወያኔ ፓርላማ በወያኔ አባሎችና ደጋፊዎች የተሞላ ነበርና የአንድ የወያኔ የፓርላማ ተወካይ ሲናገር ሌሎቹ …
መጀመሪያ አጼ ዘርዓ ያዕቆብ ከእስጢፋኖስ ጋር ያጣላቸው ብዙ ነገሮች አሉ:: እስጢፋኖስ ለሥዕል; ለመስቀል : ለንጉሥ አልሰግድም አለ:: ንጉሡም የአምላክ እናት; የመስቀል እና የራሱም ክብር ስለተነካ ቀጥቶታል:: ቅ/ጴጥሮስ “ለገሮች ብቻ ሳይሆን ለጠማማች ገዢዎች በፍርሃት ሁናችሁ ተገዙ”(1 ጴጥ 2:18) የሚለዉን ንጉሡ በደንብ ስለሚያዉቀው …
ሁለቱ ሲኖዶሶች በተአምረ ማርያም ምክንያት አልተጣሉም:አይጣሉምም::ለተሃድሶ መልስ -አባ ወልደ ትንሣዔ ጫኔ Read more »
በበጀት ጉድለትና በብድር ዕዳ ተጨንቃ የአውሮፓ ህብረት ለችግርዋ የደረሰላት ግሪክ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወደ ሀገርዋ የሚጎርፉ ስደተኞችን ይበልጥ መቆጣጠር የሚያስችሏትን መንገዶች እያመቻቸች ነው ።
በስደት ፈረንሳይ ሀገር የነበሩት የቀድሞ የሀይቲ አምባገነን መሪ ዦን ክሎድ ዲውቫልየ ከትናንት በስቲያ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ተመለሱ።
የጤናማ እናት ወር የተሰኘዉ ዝግጅትና በአልን ከሚያስተናግዱት አንዱ የድሬዳዋ መስተዳድር ነዉ
የወያኔው አለቃ ሰሞኑን በአዲስ አበባ ሲናገሩ “ፌደራሊዝም ለኢትዮጵያ አንድነት መቀጠል ረድቶናል” ብለዋል። ይህ አባባል ተጨፈኑና ላታላቹህ የማለት ያህል ነው። የዛሬይቱ ኢትዮጵያ የተዋቀረችው በአንድ አናሳ ቡድን በሚመራ የፓለቲካ ፓርቲ ህወሃት ብቻ ነው። ሌላው ሁሉ ከዚህ የቀን ጅብ ቡድን ፍርፋሬ ተጠቃሚ ነው። …
በመዲናይቱ አዲስ አበባ በ62 ማኅበራት የተደራጁ ከ25‚000 በላይ ወጣቶች በቅድመ ግጅቱ ታቦተ እግዚአብሔር የሚያልፋባቸውን ጎዳናዎች በማጽዳት እና በመደልደል፣ መንገዶችን እና አደባባዮችን በሰንደቅ ዓላማ በማሸብረቅ ግንባር ቀደም ተሳትፎ እያደረጉ ነው የማኅበራቱ አደረጃጀት እና ባለቤትነት በጠቅ/ቤተ ክህነቱ የስብከተ ወንጌል እና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ …
ቤተክርስቲያናችን እሁንም በድጋሚ የመበተን አደጋ የገጠማት መሆኑ ሁላችንም የምናውቀው ጉዳይ ነው። አሁን የእኛ የውስጥ ጉዳይ ከመሆን አልፎ አማርኛ ማንበብና የእንተርነት አገልግሎት ላለው በዓለም ዙሪያ ለሚኖረው ፡ አንድነታችንን ለሚጠላውም ሆነ ለሚወደው ኢትዮጵያዊ ሁሉ በድረ ገጽ ይፋ ሁኗል። ይህም በመሆኑ እንድንበታተን ለሚፈልጉ …
ለፖርትላንድ ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክን ማኅበረ ምዕመናን Read more »
ይህ የሆነው ደግሞ በብር የምንዛሪ አቅም ላይ በተደረገው ቅነሣ ምክንያት በተለይ የምግብ ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት መሆኑ ተሰምቷል፡፡ አዲሱ የዋጋ ተመን ቁጥጥር ምናልባት የዋጋውን ውድነት ሳያረግበው እንደማይቀር መንግሥት ተስፋ እንዳለው የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ፒተር ሃይንላይን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው ዘገባ አመልክቷል፡፡ የግሽበቱ …