የፖለቲካ መሪ ነን ያላችሁ የታላችሁ?
ከሎሚ ተራተራ እረ ያገሬ ስው ፤ ለማን ልናገረው፤ እረ የመሪ ያልኽ ምድሩን ባዳ አረስው። ታማሚዎች በዝተው ሃኪም ቤት አልረዳ፤ ሆስፒታሉ ሞልቶ መኝታው በረንዳ። የተቃዋሚ ፖሎቲካ መሪ ማለት ምን ማላት እንደሆነ ሳይገባቸው ነው መሪ የሆኑት ብዬ ለመናገር ባልደፍርም ቅሉ አንዳንድ መሪ …
ከሎሚ ተራተራ እረ ያገሬ ስው ፤ ለማን ልናገረው፤ እረ የመሪ ያልኽ ምድሩን ባዳ አረስው። ታማሚዎች በዝተው ሃኪም ቤት አልረዳ፤ ሆስፒታሉ ሞልቶ መኝታው በረንዳ። የተቃዋሚ ፖሎቲካ መሪ ማለት ምን ማላት እንደሆነ ሳይገባቸው ነው መሪ የሆኑት ብዬ ለመናገር ባልደፍርም ቅሉ አንዳንድ መሪ …
በሰሜን አፍሪካ፣ በመካከለኛው ምሥራቅና በኢትዮጵያ ሰፍኖ የቆዬውን አምባገነናዊ ሥርዓት ልዩነትና ተመሳሳይነት ከግምት ውስጥ በማስገባት፤ ብዙ ደም መፋሰስ ሳያስከትል በቱኒሲያ የተካሄደውን የመንግሥት ለውጥ፣ በግብፅ፣ ዮርዳኖስና ሱዳን እየተካሄደ ያለውን ህዝባዊ አመፅ አርአያነት በመከተል፤ በሀገራችን ዴሞክራሲያዊ ለውጥ እንዲመጣ የምንታገል በመላው ዓለም የምንገኝ ኢትዮጵያውያን …
ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ እንዲወርዱ በመጠየቅ በተለያዩ የግብጽ ከተሞች የተጀመረው የህዝብ ተቃውሞ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። አዲሱ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዚደንት ኦማር ሱሌይማን ከተቃዋሚ ቡድኖች ጋ ለመወያየት ትናንት ሀሳብ አቅርበዋል።
ከሎሚ ተራተራ አትነሺም ወይ አትነሺም ወይ፤ እህት አትነሺም ውይ፤ በግፍ የተገደለው፤ የተሰደደው ያንቺ አይደለም ወይ? እሺ እነሣለሁ፤ እሺ እነሣለሁ፤ የሕዝቤን ጩኽት ስምቼዋለሁ፤ ሌትና ቀንም እታገላለሁ፤ ነፃነቴንም አስመልሣለሁ። መቼም ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ እንዴት ነበር ያ ዘመን ? አሁነስ እንዴት ነው? …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ዛሬ በዓለማችን ዙሪያ ለነፃነት፣ ለእኩልነት፣ ለሰብኣዊ መብትና ለዲሞክሲ ስርዓት መከበር ህዝቦች እጅ ለእጅ ተያይዞው፣ መድፍና ታንኪ ሳይበግራቸው እምቢ ለነፃነቴ ብለው አደባባይ በመውጣት በጉልበት ስልጣን ኮርቻ ላይ ተቀምጠው ለዘመናት ሲጨቁኑና ሲባልጉ የነበሩ አምባገነናዊ ስርዓቶች በህዝባዊ ዓመፅና በተባበረ ክንድ ሳይወዱ በግድ መንግለው …
ከ አቢይ ኢትዮጵያዊ ሥጋዊ-ወ-መንፈሳዊ እንደ ክቡር ደራሲው ከበደ ሚካኤል፦ ***”ኩራትና ትዕቢት የሞሉት አናት፤ ሰይፍና ጎራዴ የመቱት አንገት፤ አይገላገሉም እንዲህ በቀላሉ፤ እመሬት ላይ ወድቀው ሳይንከባለሉ።”*** ብለው እንደተረጎሙት፤ ይኑር ብዕራቸው ለዘላለም አይሙት። ሕዝቡ ዝም አይልም ፦በቃ ወዮላቸው!!! ያጋዚ-ወያኔን ጠርጎ እስኪፈጃቸው። ዝም አይልም …
ደወሉ በርግጥ ከቱኒዝ በፊት ካይሮ ላይ ነበር ያቃጨለዉ።2006።የሰማዩ ብልጥ አበረሪ-ጀግና ተዋጊ ፥ የምድሩ ድንቅ ገዢ የሐይለኞች ጥሩ ታዛዥ ባፍታ ፀጥ አደረጉት
ሳምንት ሊደፍን አንድ ቀን የቀረው የግብፅ ህዝባዊ አመፅ ዛሬም እንደቀጠለ ነው ። መንግስት ህዝባዊ ተቃውሞውን ለማገድ የሰዓት እላፊ ቢያውጅም ያካበረው አልተገኘም ። ይልቁንም አመጹ ተባብሶ ወደ አጠቃላይ የስራ ማቆም አድማ መሸጋገር ይዟል ።
(ሙሉ ገ.) የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት በአሥሩም ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶችንእና እናቶችን በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ለሁለት ቀናት አወያየ፡፡ በአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት የሚገኙ ምንጮች ለሪፖርተራችን እንደገለጹት ሰሞኑን በቱኒዚያ እና በግብፅ የተነሳው ሕዝባዊ ተቃውሞና አመጽ ኢህአዴግን በእጅጉ አስቦታል፡፡ ቅዳሜ ጥር …
የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት “በማህበር ከተደራጁ ወጣቶች” ጋር በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ተወያየ Read more »
የአረና ስራ አስፈጻሚ አባል የሆኑት አቶ አስራተ ብርሀን ዛሬ ጥር 21 2003 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ የመንግስት ጸጥታ ሀይሎች በቁጥጥር ስር እንዳዋሏቸው ተገለጸ፡፡ የወቅቱ የመድረክ ሊቀመንበርና የአረና ትግራይ ለሉአላዊነት ፓርቲ ፕሬዝዳንት የሆኑት አቶ ገብሩ አስራት እንዳስታወቁት አቶ አስራተ ሊታሰሩ የቻሉት መንግስት …
ከጆኒ ዋሽንግተን ዲሲ የአሣ ግማቱ ከአናቱ እንዲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆሻሻውን ሥራ የሚሰሩለት፤የራሳቸው ማንነት አለያም ምንነት የሌላቸውን መሰብሰቡን ከዋናው መሪያቸው ከአቶ መለስ ዜናዊ ከተሰጣቸው የአጭርም የረጂም ጊዜ ባዶ ትምህርታቸው ያካበቱት ነው፡፡ አቶ መለስ ከጫካ መጥተው፤የማያውቁትን ግን ሲመኙትና ባልደረቦቻቸውን እየገደሉና አያባረሩ፤ …
የወያኔ አገዛዝ ያቋቋመው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ትላንት ባወጣው መግለጫ ሂውማን ራይትስ ዎች የሚያወጣቸውን ሪፖርቶች የተቃወመ ሲሆን ኢትዮጵያ ከለጋሽ ሀገራት ዕርዳታ እንዳታገኝ በማሰብ የተደረገ እንደሆነም አስታውቋል፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ ጥያቄ ያቀረብንላቸው የወቅቱ የመድረክ ሊቀመንበር አቶ ገብሩ አስራት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መበት ኮሚሽን …
ገብሩ አስራት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ያወጣው መግለጫ ገለልተኛ አይደለም አሉ Read more »
በመንግስት ላይ የሰሉ ሂሶችንና መንግስትን የሚያጋልጡ ዘገባዎችን በማቅረብ የሚታወቁ የፕሬስ ውጤቶች እየተዋከቡ ነው፡፡ እነዚህን የፕሬስ ውጤቶች ከገበያ ለማስወጣት መንግስት የተለያዩ ጫናዎችን እንደሚያደርግም ታውቋል፡፡ ጫናው ከበዛባቸው የፕሬስ ውጤቶች አንዱ የሆነው የፍትህ ጋዜጣ አሳታሚ ድርጅት የተርን ኦቨር ታክስ በአግባቡ አላሳወቀም በሚል የ80ሺህ …
ለውጥ ፈላጊው የቱኒዚያ ሕዝብ ባለፈው ሣምንት አደባባይ ወጥቶ ቁጣውን የገለፀበት የተቃውሞ ሠልፍ ፕሬዚደንቱን ቤን አሊን ከነቤተሰባቸው አገር ጥለው እንዲሸሹ አስገድዷል። በግብፅ ተመሣሣይ ሕዝባዊ ቁጣ ተቀጣጥሎ ለሰላሣ ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆየውን የፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባረክ መንግሥት አፍርሷል። በሠላም ሥልጣን ካላስረከቡ ከቤን አሊ …
<strong>ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ድርጅቶች፣ የሃይማኖትና የሲቪክ ተቋማት በሙሉ! </strong> በአሁኑ ጊዜ በሰሜን አፍሪካና በሌሎች አገራት የሚካሄደውን ለውጥ እየተመለከትን እኛም ለአገራችን የማናስብበትና አቶ መለስን የሚመስሉ ጨቋኝ አምባገነኖች ከሌሎች አገሮች እየተወገዱ እኛ ዝም ብለን የምንመለከትበት ምንም ምክንያት ሊኖር አይገባም፡፡ በእነዚህ የሰሜን አፍሪካ …
በቱኒዚያ የተቀጣጠለው ህዝባዊ አመጽ እንደ ሰደድ እሳት ወደ አካባቢው አገሮች እየተዛመተ ነው። ወላፈኑ አልጄሪያ፣ ሞሮኮና ሊባኖስን አዳርሶ አልባኒያ ደርሷል። አሁን የእሳቱ ሰደድ ግብጽና የመን ውስጥ በመንቦግቦግ ላይ ይገኛል። ሰሜን አፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ በዓይነቱ ልዩ የሆነ የለውጥ ማዕበል ውስጥ ናቸው። የአምባነኖች …
ብኩንነታቸው ላይ አፅንዖት ለመስጠት ዲስ-ግሬስ የሚል ቅፅል የተሰጣቸው የሮበርት ሙጋቢ ባለቤት- ግሬስ ሙጋቢ የባለቤታቸውን 85ኛ የልደት በዓል በ2009 አክብረዋል። መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ሚስ ሙጋቢ የሚጠቀሙባቸው መጫሚያዎች ከ3000 በላይ ሲሆኑ እንደየቀለማቸው የፅዳት ቀለም ሳይኖራቸው አይቀርም። ልዕልቷ በየቀኑ አዲስ ጫማ እንዲጫሙ ቢደረግ …
(ሪፖርተር) — ቻድሃ የተባለው የህንድ ኩባንያ በእርሻ ሥራ ላይ ለመሠማራት የአዲስ አበባን ሁለት እጥፍ የሚሆን 100 ሺሕ ሔክታር መሬት እንዲሰጠው ጥያቄ አቀረበ፡፡ ጥያቄውን በማስተናገድ ላይ የሚገኘው የግብርና ሚኒስቴር ለኩባንያው በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኘው ጉጂ ዞን ካሁን በፊት 22 ሺሕ …
WikiLeakes cable 10ADDISABABA247, FOREIGN INVESTORS GRAB UP MORE LAND IN ETHIOPIA UNCLAS SECTION 01 OF 02 ADDIS ABABA 000247 SENSITIVE SIPDIS DEPARTMENT FOR AF/E JWIEGERT; AF/EPS – ABREITER AND GMALLORY; EEB/IFD/OMA – JWINKLER AND EEB/CBA – DWINSTEAD; EEB/TPP/BTA DEPARTMENT PASS …
WikiLeakes cable: FOREIGN INVESTORS GRAB UP MORE LAND IN ETHIOPIA Read more »
– የትራንስፖርትና ጋራዥ ሠራተኞች መፍትሔ የሚሰጣቸው አጥተዋል በታምሩ ጽጌ የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬሽን ስሙን ቀይሮ ኢትዮ ቴሌኮም ከመባሉ በፊት እ.ኤ.አ. ከሴብቴምበር 15 ቀን 2010 እስከ ኖቬምበር 30 ቀን 2010 ድረስ የቀን አበል በመክፈል፣ በመለስተኛ መስመር ሠራተኛነት አሠልጥኖ ያስመረቃቸው ሠራተኞች ላለፉት …
ለመስመር ሠራተኛነት የሠለጠኑ የቴሌኮም ተቀጣሪዎች ደመወዝና ምደባ መከልከላቸውን አስታወቁ Read more »
በዳዊት ታዬ ባሳለፍነው ሳምንት የለስላሳና የቢራ መጠጦች የማከፋፈያ ዋጋ ላይ የተፈጠረውን ችግር ለማቃለል ንግድ ሚኒስቴር ለየክልሎቹ የዋጋ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡
በምሕረት አስቻለው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛውና በማታው ክፍለ ጊዜ የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ሳይመዘገቡ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ መሆናቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
የአንዳንድ ሃበሾች ህይወት እጅግ ከመጣመሙ የተነሳ ለማቃናት እጅግ አስቸጋሪ ነው። መሰረቱ በውሽት፤ በማታልል፤ ያለቅጥ በእዳ በመዘፈቅ፤ የሁለት ዓለም ኗሪ እየተሆነ ልብ ዋሽንግተን ቂጥ አዲስ አበባ ነው። ሰው የሚታወቀው በስሙ ሳይሆን በሚነዳው መኪና፤ በገዛው ቤት፤ በሚጠጣው የመጠጥ አይነት ነው። ከከፋም እንዴ …
በቀድሞዋ ዛየርና የዛሬዋ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መሪ ከነበሩት ሞቡቱ ሴሴሴኮ የሰላሳ ሁለት ዓመት ፕሬዚዳንትነት ታሪክ ተነስተን የዛሬዎቹን ለምዝበራ የተፈጠሩ የሀገር መሪዎች ጭካኔ ስግብግብነትና ጨቋኝነት በቱኒዚያ የተነሳውን የህዝብ ዓመጽ ዓይነት ለመቀስቀስ ህዝብን እየገፋው ይገኛል:: ዛሬ በቱኒዚያ የተቀጣጠለው የለውጥ ማዕበል ወደ ግብጽ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ፖሊስ ሁከተኞቹን ያሬድ አደመን እና ትዝታው ሳሙኤልን ጨምሮ 12 ሰዎችን በቁጥጥር ሥር አዋለ ምእመናን የክልሉ መንግሥት ሐላፊዎች ችግሩን ለመፍታት ባላቸው ሐቀኝነት ላይ የተፈጠረባቸው ጥርጣሬ እየተጠናከረ ነው ‹‹ፓትርያርኩ ውሸታም ናቸው፤ ጉባኤያችንን ከመስቀል አደባባይ ወደ ገብርኤል አመጡብን፤ የማንፈልጋቸውን መምህራን አስመደቡብን፤ የጳጳሱን ግቢ …
የግብጽ ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ ስልጣን ከያዙ ወዲህ የሰሞኑ ዓይነት ትልቅ ተቃውሞ ተነስቶባቸው አያውቅም።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በ17 ማኅበራት የተደራጁ ከ2000 በላይ ወጣቶች ተሳትፈውበታል ካርኒቫል እና ጥምቀት ‹‹አልተገናኝቶ›› ሆኗል ‹‹የጥንቷ ጎንደር ክብር ተመልሷል›› (ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ) (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 29/2011፤ ጥር 21/2003 ዓ.ም)፦ የጥምቀት በዓል በደመቀ ሁኔታ በመላ ኢትዮጵያ የሚከበር ቢሆንም በዓይን ገብነታቸው እና በቱሪስት መስሕብነታቸው ከሚታወቁት …
ዛሬም በቀጥለው የግብፅ ህዝባዊ አመፅ በፖሊስና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ።
አረንጓዴዉ ሳምንት የተሰኘዉ ትርዒት የታየዉ ጀርመን ዉስጥ የዶሮና የአሳማ ስጋ እንዲሁም እንቁላል ዳይዮክሲን በተባለዉ መርዛማ ንጥረ ነገር በመከሉ ብዙዉን በላተኛ ባሰጋበት ወቅት መሆኑ ነዉ
በዘመኑ ብርቅ ድንቅ የሥነ ቴክኒክ የፈጠራ ውጤት ነበረ፤ ከሠሪዎቹ ጀርመናውያን ይልቅ ጎረቤቶቻቸው ፈረንሳውያን ነበሩ በጣም የተደመሙት! አውቶ፣ አውቶሞቢል በመባል በታወቀው የጀርመኖች የፈጠራ ውጤት!።
ባለሥልጣናቱ እንደሚሉት ምክር ቤቱ በተለያዩ የአፍሪቃ ሐገራት የተደረጉ ምርጫዎች ይታዘባል።የመልካም አስተዳደር ይዞታንም ይገመግማል።
በተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚያገለግሉ የመንግስት ሰራተኞች ትላንት ይፋ የተደረገው የደሞዝ ጭማሪ እንዳላስደሰታቸው አስታወቁ፡፡ ሰራተኞቹ የደሞዝ ጭማሪው ከፍተኛ መጠን ያለው (ከ100-117%) እንደሚሆን በከተማው በሰፊው ሲናፈስ የከረመ በመሆኑ በጉጉት ሲጠብቁት እንደነበር አስረድተው ተደረገ የተባለው ጭማሪ ግን ከተጠበቀው በታች በመሆኑ የስራ ሞራላቸውን …
የመንግስት ሰራተኞች የተደረገው የደሞዝ ጭማሪ እንዳላስደሰታቸው እየገለፁ ነው Read more »
በቦስተን ዩኒቨርሲቲ የፍሬዴሪክ ፓርዲ የጥናት ማዕከል ለህትመት የበቃውና የኢትዮጵያን ምርጥ ቡና ጅምር ጥረት በምሳሌነት የተመለከተው ይህ ጥናት፥ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት ጥበቃ፥ እስካሁን እምብዛም ተጠቃሚ ያላደረጋቸውን አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ደሃ አገሮችንም፤ እንደ ግዙፉ አትራፊ ኩባንያዎች ሁሉ፥ የትሩፋቱ ተቋዳሽ ሊያደርግ የሚያስችል አቅም …
ዶ/ር ታደሰ ብሩ “ሰባራ ዜና” እንደ “ሰበር ዜና” ሥጋ በኪሎ 52 ብር እንዲሸጥ ተወሰነ!!! ይህ ዜና ምን ስሜት ፈጠረባችሁ? እንደምሰማው ከሆነ ዜናው ብዙ ሰዎችን አደናግሯል። አንዳንዶች “የተለመደ የወያኔ ማጭበርበሪያ ነው” በማለት ሲያጣጥሉት፤ ሌሎች ደግሞ “ዘገየ እንጂ መልካም ተግባር ነው” ሲሉ …
በቅርብ ጊዜ ቱኒዚያ ዉስጥ ሕዝባዊ አመፅ ከተቀሰቀሰና አመጹም ለቤን አሊ ተገቢዉን ዋጋ ከሰጠ በሁዋላ ተመሳሳይ አመጾች በግብጽ፣ አልጄሪያ፣ የመን ፣ እንዲሁም በዮርዳኖስ መቀጣጠላቸውን በርካታ የዜና አውታሮች በመግለጽ ላይ ይገኛሉ:: ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በግብጽ የተለያዩ ከተማዎች ህዝባዊ አመጽ ተቀስቅሶ አራት ሲቪሎች …
የቱኒዚያ ሕዝባዊ አመፅ ማእበል ሌሎች የአፍሪቃ ሃገራትን እያናወጠ መሆኑ ታወቀ Read more »
የወያኔው አምባገነን አገዛዝ የኑሮ ውድነትን ለመቁዋቁዋም በሚል ያወጣው የዋጋ ተመን ተግባራዊ ካለመሆን አልፎ አስፈላጊ የሚባሉ የምግብ ሸቀጦችን ሳይቀር ከገበያ ፈልጎ ማግኘት አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን የ ቪ ኦ ኤው ዘጋቢ ፒተር ሃይላይን ገልጹአል፣ ፣ ፒተር በዘገባው የዋጋ ቁጥጥሩ በሃገሪቱ ግብይት ቀውስ …
ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ አወጣሁ ያለው የዋጋ ተመን የግብይት ቀውስ መፍጠሩ ተዘገበ Read more »
ከአውስትራሊያ በተሰማው ሰበር ዜና እንደተገለጸው በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪቃ ህብረት ስብሰባ ተከትሎ ሽብርተኞች በተለያዩ የአዲስ አበባ ከተማ ክፍሎች ፍንዳታዎች ሊያደርሱ እንደሚችሉ አውስትራሊያ ማስጠንቀቁዋ ታወቀ:: የአውስትራሊያ የውጪ ጉዳዮችና ንግድ ዲፓርትመንት ባወጣው በዚሁ መግለጫው አውስትራሊያዊያን ወደ ምስራቅ አፍሪቃ በተለይም ወደ አዲስ አበባ …
በአማራ ክልል የደባርቅ ወረዳ ነዋሪዎች ለተላላፊ በሽታዎች ማጥፊያ ተብሎ መድሃኒት በግዴታ እንደተሰጣቸውና ይህም መድሃኒት ላልታወቀ ሌላ በሽታ እየዳረጋቸው መሆኑን መናገራቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ:: ኢሳት በዘገባው የደባርቅ ነዋሪዎች እንደገለጹት የወረዳ የጤና ባለሙያዎች በየቀበሌዎቹ እየዞሩ የሰጡት መድሃኒት ነፍሰ ጡሮችን እያስወረደና …
የወያኔው ዘረኛ አገዛዝ ዘር በማጥፋት ተግባር ላይ ያነጣጠረ ወንጀል መፈጸሙን ቀጥሉአል Read more »
በዘረኛውና አምባገነኑ መለስ የሚመራው የወንበዴ ቡድን በቁጥጥሩ ስር በሚገኘው የመገናኛ ብዙሀን ተሸርቦብኝ የነበረውን ጥቃት በተሳካ መልኩ አከሸፍኩ በማለት ሲደነፋ መሰንበቱን ዘጋቢያችን ከስፍራው በላከልን ሪፖርት አስታውቆናል። እንደዘገባው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በቁጥር ሰባት የሚሆኑ የተባሉ ሽብርተኞች ከኤርትራ መንግስት የገንዘብና የስልጠና ድጋፍ ሲሰጣቸው …
በዘረኛውና አምባገነኑ አገዛዝ የሽብርተኞችን ደባ አከሸፍኩ በማለት ሲደነፋ መሰንበቱ ተዘገበ Read more »
ሀፍረት የሌላቸው የወያኔ ዘረኛ ገዢዎች ለሰብአዊ እርዳታ የሚገባውን ከፍተኝ መጠን ያለውን ገንዘብ ንጹሀንን ላማስፈራሪያ፡ ለማሰቃያና ለመግደያ ብሎም ኪሳቸውን ለማዳለቢያ እየተተቀሙበት መሆኑን ሰሞኑን ቤን ራውለንስ የተባሉ የሰብአዊ መብት ታጋይ ለአየር ላንድ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ መግለጻቸውን ዘአይሪሽ ታይምስ የተባለው ጋዜጣ ዘግቡዋል። …
ዘረኛው የወያኔ ገዢ ቡድን ከህዝቡ ገንዘብ ለመዘረፍ በማሰብ የለውጥ እቅድ በማለት ያወጣውን እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ በሚል ስም አገኘዋለሁ ብሎ ያሰበውን ገንዘብ ማሰባሰብ የተሳነው መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ሰሞኑን የነጋዴው ህብረተሰብ ላይ ጫናውን በማብዛትና የተለያየ ተለጣፊ ስሞችን በመስጠት ለማስፈራራት እየሞከረ መሆኑን ከአዲስ …
የወያኔው ገዢ ቡድን ሰሞኑን ነጋደዎችን እየከፋፈለ እና ለጥቃት እያዘጋጃቸውም መሆኑ ተዘገበ Read more »
የቱኒዚያው ህዝባዊ አመጽ በኢትዮጵያ ሊደገም ይችላል በሚል ስጋት፣ አንዳንድ የዘረኛው አገዛዝ ባለስልጣናት እና ቅጥረኞቻቸው እራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ከጥቃት ለመከላከል እርምጃዎች መውሰድ እንደጀመሩ ለማወቅ ተችሏል። ሪፖርተራችን የምንጮቹን ደህንነት ለመጠበቅ ሲል ስሙን የማይጠቅሰው አንድ የዘረኛው አገዛዝ ቅጥረኛ፣ በአውሮፓ የምትማር ልጁ ወደ ኢትይዮጵያ …
የዘረኛው አገዛዝ ባለስልጣናት እራሳቸውን ከጥቃት ለመከላከል እርምጃ መውሰድ ጀምረዋል Read more »
በመለስ ዜናዊ የሚመራው የትግራይ ገዢ ቡድን በሱማሌ ክልል የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው ሲል የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር መግለጫ መስጠቱን ሬውተርስ የዜና አገልግሎት ገለጸ። አስራ ሰባት ዜጎች በደህንነት ሰዎች ታፍሰው በተወሰዱ ማግስት፥ ጥር 9 ቀን ከተወሰዱት ሰዎች መካከል የነበሩት አንድ …
መለስ ዜናዊ፥ እራሱን ከቱኒዚያ አይነት ህዝባዊ አመጽ ለመከላከል ሲል የወሰደው የችኮላ እርምጃ ከአሁኑ ብዙ ችግሮች እየታዩበት እንደሆነ ከአዲስ አበባ የሚደርሱን ዘገባዎች እያመለከቱ ነው። በቅርቡ፥ የራሱ የተዛባ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የፈጠረውን ችግር በነጋዴዎች ላይ ለማላከክ ሲል ከወሰዳቸው እርምጃዎች ውስጥ አንዱ በተለያዩ ምርቶች …
በአዲሱ የዋጋ ተመን ምክንያት ግራ መጋባት እና ውጥንቅጥ በአዲስ አበባ ገበያዎች ላይ ሰፍነዋል ተባለ Read more »
እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር በ2010 በኢትዮጵያ የፖለቲካ መብትና እና የግለሰብ ነጻነት በእጅጉ የተሸረሸረበት ለመሆኑ የግንቦቱ ብሔራዊ ምርጫ ማሳያ ነዉ፤» ሲል Freedom House አመለከቷል። «በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስተዳደር ስር ኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ ከዴሞክራሲ እያፈገፈገች የሄደች ቢሆንም፤ ባለፉት ዓመታት ”ከፊል ነጻ” …
በFreedom House ዓመታዊ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት አያያዝ ሲቃኝ! Read more »
ሰላም ወገኖቼ እንደመምን ሰነበታችሁ? ሰሞኑን ባቀረብኳተተ መጣጥፍ ሀሳብ ለሀሳብ ስንወራወር መሰንበታችን ደግ ነው። ሁላችሁንም ከታላቅ አክብሮት ጋር አመሰግናለሁ። ታዲያ በሀሳብ ልውውጡ ወቅት ልዩነት መፈጠሩ ያሳድጋል እንጂ አያቀጭጭምና አትፍሩ። ይልቅስ መፍራት ፍራቻችንን ነው። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)