የሚኒስትሮች ምክር ቤት 7.5 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት አፀደቀ
– 2.7 ቢሊዮን ብር ለደመወዝ ጭማሪ ይውላል
– 640 ሺሕ ጡረተኞች ጭማሪ ያገኛሉ
በውድነህ ዘነበ
የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር አቶ ሶፊያን አህመድ ባለፈው ዓርብ ያቀረቡትን የ7.5 ቢሊዮን ብር የተጨማሪ በጀት ዕቅድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተወያይቶ አፀደቀው፡፡
– 2.7 ቢሊዮን ብር ለደመወዝ ጭማሪ ይውላል
– 640 ሺሕ ጡረተኞች ጭማሪ ያገኛሉ
በውድነህ ዘነበ
የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር አቶ ሶፊያን አህመድ ባለፈው ዓርብ ያቀረቡትን የ7.5 ቢሊዮን ብር የተጨማሪ በጀት ዕቅድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተወያይቶ አፀደቀው፡፡