የብፁአን አባቶች የጥምቀት መልዕክት

በአሜሪካ ድምፅ ቀርበው ቡራኬና አባታዊ ምክራቸውን የለገሱት የቅዱስ ሲኖዶስ አባልና በቅድስት ሃገር ኢየሩሣሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማትያስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባልና የጠቅላይ ቤተ-ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ እንዲሁም የጋምቤላና የኢሉባቦር ሃገረ ስብከቶች ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ ናቸው፡፡

ቃሎቻቸውን ያድምጡ፡፡