የሚሌኒየም ቦንድ ገበያው ደርቷል
በውድነህ ዘነበ በዓባይ ወንዝ ላይ ለሚገነባው የሚሌኒየም ግድብ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን የተጀመረው የሚሌኒየም ቦንድ ሽያጭ በአገር ውስጥና በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያን ትኩረት እየሳበ ሲሆን፣ ግዢውን ለመፈጸም በርካታ ሰዎች የኢትዮጵያ ልማት ባንክንና የኢትዮጵያ ንግድ ባንኮችን እያጨናነቁ ነው፡፡
በውድነህ ዘነበ በዓባይ ወንዝ ላይ ለሚገነባው የሚሌኒየም ግድብ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን የተጀመረው የሚሌኒየም ቦንድ ሽያጭ በአገር ውስጥና በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያን ትኩረት እየሳበ ሲሆን፣ ግዢውን ለመፈጸም በርካታ ሰዎች የኢትዮጵያ ልማት ባንክንና የኢትዮጵያ ንግድ ባንኮችን እያጨናነቁ ነው፡፡
በየማነ ናግሽ የደቡብ ኮርያ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በግብርና ልማትና በማዕድን ፍለጋ ኢንቨስትመንት ሊሠማሩ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በታምሩ ጽጌ እና በለምለም ፀጋይ የአያት አክሲዮን ማኅበር ዋና ባለድርሻና ሥራ አስኪያጁ አቶ አያሌው ተሰማ፣ ዶ/ር መሐሪ መኮንንና አቶ ጌታቸው አጐናፍር መጋቢት 29 ቀን 2003 ዓ.ም. ካቀረቧቸው አምስት የመከላከያ ምስክሮች አራቱን አሰሙ፡፡
በልዩ ልዩ መገናኛ አውታሮች ለቀናት ሲተዋወቁ የሰነበቱት የኢትዮጵያ መንግስት ወያኔ የጠራቸው ስብሰባዎች፤ እንዲሁም በአንፃሩ የተጠሩ የተቃውሞ ሠልፎዎች በተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ከተሞችና በካናዳ በዛሬው ዕለት ተካሂደዋል። ባልደረቦቻችን አዲሱ አበበና ሄኖክ ሰማእግዜር የዋሽንግተኑ ስብሰባ በተካሄደበት የሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽና ከአዳራሹ መግቢያ ለተቃውሞ የተሰበሰቡ …
የፕሬዝዳንት ኦማር ጌሌን መንግስት በመቃወም አደባባይ የወጡ ጅቡቲያውያን በመንግስቱ ወታደሮች በኃይል እንዲበተኑ ከተደረጉበትና ታዋቂ የተቃዋሚ መሪዎችን ጨምሮ በርካቶች ለእስር ከተዳረጉበት ያለፈው የካቲት 11 አንስቶ ኅዝባዊ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ባያቋጡም፤ የዜጎች በነፃ የመሰብሰብና የመቃወም መብት አሁንም እንደተገደበ ነው። ”ተቃዋሚዎች እየተዋከቡና የመንግስቱ የኃይል …
በስዊድን የኢትዮጵያውያን የሰልፍ ውሎ Ethiopia Zare (ቅዳሜ ሚያዝያ 1 ቀን 2003 ዓ.ም April 9, 2011)፦ ትናንት ዓርብ መጋቢት 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ትንሽ ትንሽ፣ ብን ብን ከሚለው ዝናብ በስተቀር ይሄን ያህል ብርድ አልነበረም። የስዊድን ክረምት (ዊንተር) ከመቼውም በበለጠ ሁኔታ እንኳን …
በሰሜናዊ ሶማልያ የምትገኘው ሶማሊላንድ ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ በሱስ አስያዥ ዕጽ እና በወንጀል አንጻር በሚታገለው የተመድ መስሪያ ቤት ርዳታ በአንድ ነጥብ አምስት ሚልዮን ዩሮ ወጪ በርዕሰ ከተማ ሀርጌሳ የተሰራ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግበት ወህኒ ቤት ከፈተች።
ማየት የተሳነው የ26 ዓመት ወጣት ስደተኛ ነው። ገና ዕውቅና ባላገኘችው ግን ራሷን ሐገር ብላ በሰየመችው ጎረቤት ሶማሊላንድ ውስጥ በስደት ሲባትት አራት ዓመታትን አስቆጥሯል። ታዲያ ተስፋ ያጣች መንፈሱን ዘወትር በብዕሩ ጠብታ በሚያፈልቃቸው የግጥም ሰንኞቹ ለማፅናናት ይሞክራል። በስደት ዓለም መከራ፦ ከአብራኩ የተከፈሉት …
ከአሜን ባሻገር ፡ ብዙ ያደናግር፣ ብዙ ያነጋግር ውድ አንባብያን፤ ከዚህ በታች ያለው ጽሑፍ ከፌስቡክ ድረ ገጽ ያገኘነው እና እናንተ ደጀ ሰላማውያን ብትመለከቱት ይጠቅማል ያልነው ነው። ፀሐፊው ቀሲስ ወንድምስሻ አየለ "በአዲስ ጉዳይ መጽሔት መጋቢት ፲፭ ለታተመው ለበዕውቀቱ ስዩም ዐምድ፡ «እግር አልባው …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ከታደሰ ብሩ “የሚሌኒየሙን ግድብ ሕዝባዊ የልማት ሐውልት እናድርገው1!!” — የሪፓርተር ጋዜጣ ርዕሰ አንቀጽ ይህ ድንቅ ሃሳብ ነው። ብራቮ ሪፓርተር!!! ግን ለምን እስከነገ እንጠብቃለን? የሚሊኒየሙ ግድብ የልማት ሃውልታችን ነው!!!! ነው!!!! ነው!!!! ነው!!!! የሪፓርተር ጋዜጣ ታላቁ የሚሊኒየም ግድባችን የልማታችን ሃውልት እናድርገው በማለቱ …
ቅዳሜ አፕሪል 9 ቀን 2011 በዳላስ ከተማ የመለስ ዜናዊ መልእክተኞች ስብሰባ ለማድረግ ሕዝብ ጠርተዋል። ይህ የሕወሐት/ኢሕአዴግ መልእክተኛ ቡድን አላማው የኢትዮጵያውያንን አንድነት የተቃዋሚውን ሊመጣ የሚችል ትብብር ለማናጋት ታስቦ የተሰራ በመሆኑ፤ ይህን መሰሪ አላማ በውጭ በነጻነት የምንኖር ሁሉ ልንቃወም ይገባል። በመሆኑም በዳላስ …
ዛሬ ጅቡቲያውያን መሪያቸውን ለመምረጥ ድምጽ ሲሰጡ ውለዋል። በስልጣን ላይ ያሉት ኢስማኤል ኦማር ጌሊ እንደሚያሸንፉ ይጠበቃል። ዋንኞቹ ተቃዋሚዎች ከምርጫው ራሳቸውን አግለዋል።
ለአንድ ሃገር ልማት ከዜጐቿ በላይ የሚጨነቅ የለም፡፡ ሃገር ውስጥም ሆነ ውጭ ያሉ ሁሉ ጥረው ግረው ያገኙትን በሃገራቸው ግንባታና በራሳቸው ህይወት መሻሻል ላይ ቢያውሉት የበለጠ ይመኛሉ፡፡ ቁም ነገሩ ግን ይኸ መልካም ምኞታቸው ብቻ ሳይሆን ለእውቀት ለሃብትና ገንዘባቸው እንዲሁም ለራሳቸው ደህንነት አስተማማኝ …
ወያኔ ኢትዮጵያ አገራችንን በጎሳና በሐይማኖት ከፋፍሎን ለ20 ዓመታት በጉልበት እየገዛ ነው። ለመብታቸው የሚታገሉ ኢትዮጵያውያን ወደ እሥር ቤት እየተወረወሩና ለሞትና ለስደትም እየተዳረጉ ይገኛሉ። በየትም ዓለም ያልታየውን የኢኮኖሚ እድገት አሳይተናል፣ “14 በመቶ ኢኮኖሚያችን አድጋጓል” በማለት እየሸፈጠ 2.2 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በእራብ እያለቁ ናቸው። …
“ሰሞኑን ሽብርና አመፅን የማቀናጀት ሤራ እየተጠነሰሰ ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ተሣታፊዎች በሙሉ ዋጋ እንደሚከፍሉ አሳስበዋል። አቶ መለስ ይህን አስተያየት የሰጡት የመንግሥታቸውን የስምንት ወራት የሥራ ሪፖርት ለፓርላማው ባሰሙበት ወቅት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች መልስ ሲሰጡ ነው። የመለስካቻው አምሃን ዝርዝር ዘገባ ያዳምጡ፡፡
“ኦካምፖ 6” በሚል በአቃቤ ሕጉ ስም በዘፈቀደ የተሰየሙት እነዚህ ተጠርጣሪዎች በሰብዕና ላይ በተፈፀሙ ወንጀሎች ነው የክስ ዶሴ የተከፈተባቸው፡፡ ክሱ የተመሠረተባቸው በ2007 ዓ.ም በተካሄደው የኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወቅት የተነሣውን አመፅና ብጥብጥ አቀናብራችኋል፣ ወይም እጃችሁ አለበት ተብለው ነው፡፡ ሦስቱ ተጠርጣሪዎች ወይም ተከሣሾች …
ኢትዮጵያውያን በሁሉም ቦታዎች በከፍተኛ ደረጃ በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው። እኛም በምንያፖልስና- ሴንትፖል ከተማዎችና በአካባቢው የምንገኝ አገር-ወዳድ ኢትዮጵያውያን በከፍተኛ አገራዊ ስሜት ተነስተን ይህን ዓይን ያወጣ የወያኔ ዘመቻ ማጋለጥ አለብን። ለምን ብለን አንዴ ሕሊናችንን እንጠይቅ። ለናሙና ያህል ብንጠቅስ፤ አገራችን ን ኢትዮጵያ ዘረኛውና ፀረ-ኢ …
ከጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የሚፈረጀው የሴቶች ግርዛት የሚያስከትላቸውን አስከፊ ጉዳቶች ለማስቀረት ታለመው የተከናወኑ ሥራዎች ሁነኛ ለውጥ ማስመዝገብ ቢያስችሉም፤ የተለያዩ የተሳሳቱ አስተሳሰቦች በወለዷቸው እምነቶች ሳቢያ ግን ቁጥራቸው የበዙ ሴቶች ዛሬም ግርዛት ይፈፀምባቸዋል። ይህን መሰሉ በሥፋት የታመነበት፥ አደገኝነቱና በሴቶች ላይ በዘለቄታው የሚያስከትላቸው ጉዳቶች …
የወያኔ ከፍተኛ ባለስልጣናት በሎስ አንጀለስ ከተማ ህዝባዊ ስብሰባ ስለሚያድርጉ፣ የህዝባችን ስቃይና መከራ የሚሰማችሁ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥታችሁ በተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ተቃውሟችሁን አንድታሰሙ ጥሪ እናቀርባለን። ቀን April 10, 2011 ሰዓት 1 PM ቦታ Los Angeles Convention Center አዘጋጅ ኮሚቴው
በድሃው የኢትዮጵያ ሕዝብ ኑሮ ጠኔ የሚቀልደው የወያኔ አገዛዝ ኢኮኖሚያችን አድጎ ተትረፍርፏል፤ ለጎረቤቶቻችን መትረፍ እንችላለን፤ ከፍተኛ ልማት እያካሄድን ነው እያለ የተለመደውን አፍዝዝ አደንግዝና አሰልች ፕሮፓጋንዳውን በመንዛት ላይ ይገኛል። የቅርብ ጊዜ ትዝታ የሚሆነን፣ ፀረ-ኢትዮጵያው ወያኔ ትላንት በአደባባይ ያደረጋቸውን ፀረ-ኢትዮጵያ ቅስቀሳዎችና ንግግሮች ወደ …
በሰሜን አፍሪካ ተጀምሮ በርካታ አምባገነን መንግስታትን በማስደንበር ላይ ያለው ህዝባዊ አመጽ በኢትዮጵያም ሊከሰት ይችላል በሚል ግምት የኢህአዴግ ባለስልጣናት በርካታ እርምጃዎችን ሲወስዱ ቆይተዋል፡፡ የመጀመሪያውና ውጤት አልባ የሆነው የማስቀየሻ ስልት “በመሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች” ላይ የተደረገው የዋጋ ተመን ሲሆን የኤርትራን መንግስት በጦርነት ከስልጣን …
“አቶ መለስ ስለደነፉ የሚቀነስም ሆነ የሚጨመር ነገር የለንም” – አንዱአለም አራጌ Read more »
በየመን የህዝባዊዉ አመፅ ግፊት አይሏል። ዛሬም በሺዎች የሚቆጠሩ የአገሪቱ ዜጎች በሰንዓ የተቃዉሞ ሰልፍ መቀጠላቸዉ ሲነገር አሁንም ፕሬዝደንት አሊ አብደላ ሳልህ ስልጣን ይልቀቁ የሚል ጥያቄያቸዉን አጠናክረዋል።
ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ሂዉማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ካለ ክስ በጅምላ ያሰራቸዉን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት እንዲለቅ ጠይቋል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ ሎንዶን የሚገኘዉ የድርጅቱ ጽህፈት ቤት የአፍሪቃ ጉዳይ ተወካይ የኢትዮጵያ መንግስት በሰብዓዊ መብቶች ከበሬታ ረገድ ጥሩ ስም እንደሌለዉ በመግለፅ …
የዶቸ ቬለ የፕሮግራሞች የበላይ ሐላፊ ክርስቲያን ግራምሽ የኢትዮጵያ መንግሥት የዶቸ ቬለ ሥርጭት ከእወካ ነፃ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ጠይቀዋል። የዶቼ ቬለ የአማርኛ ሥርጭት ባለፉት ጥቂት ቀናት ዉስጥ አልፎ አልፎ ግን ሆን ተብሎ እየታፈነ ወይም ጃም እየተደረገ መሆኑንን የጣቢያዉ የቴክኒክ ባለሙያዎች አስታወቁ።የሥርጭቱን አድማስና …
Marcus Samuelsson outside Red Rooster We had just sat down for Sunday brunch at Red Rooster, on Lenox Avenue, Harlem. It was 11.10am and our waitress asked whether we would like a drink before ordering. “Two Bloody Marys and a …
Bad statisticians make a lot of measurement mistakes. Average growth over 1960-2008 might have zero mistake ON AVERAGE, but there will randomly be some countries with a string of exaggerated growth rates. Other countries will randomly have a string of underestimated …
Does growth reflect good and bad dictators, or just good and bad statisticians? Read more »
በሀገራችን ህልውናና በወገኖቻችን ሕይወት ላይ ከወራሪ ጠላት ባልተናነስ መልኩ ከፍተኛ ጉዳት ባደረሰውና አሁንም በማድረስ ላይ ያለው መለስ ዜናዊና ግብረ አበሮቹ ሀገር ቤት የሚያካሂዱትን የመከፋፈል ሴራ እነሆ በሎስ አንጀለስና አካባቢዋ በምንኖር ኢትዮጵያውያን ላይ ለመዝራት አፕሪል 10 ስብሰባ ጠርተዋል። ጥሪያቸውንም በከተማችን ለዚሁ …
የኢህአዴግ የኢንቨስትመንት ጥሪ እና ዘረፋው የኢህአዴግ ልዑካን የፊታችን ሚያዚያ 10 እና 11/2011 በአሜሪካና አውሮፓ ከተሞች በውጭ ከሚኖረው ኢትዮጵያዊ ጋር ለመምከር እንደሚመጡ በይፋ አስታውቀዋል፤የተልእኮው ዋናው አላማው በሰሜን አፍሪካና በአረቡ ኣላም የቀጠለው ሕዝባዊ እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ እውን እንዲሆን ዲያስፖራው የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለማምከን …
ገዢው ፓርቲ ያለፈው ቅዳሜና እሁድ በትምህርታቸው ከ1ኛ እስከ 10ኛ ደረጃ የወጡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን ሰብስቦ እንደነበር በስፍራው የተገኙ ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ እንደ ምንጮቻችን ገለፃ ከሁለትና ከሶስት ት/ቤቶች የተውጣጡት ጐበዝ ተማሪዎች አማካይ ሊሆን በሚችል አንድ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ እንዲሰበሰቡ ቢደረግም ከተለያዩ …
ከዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል በየትኛውም ዓለም ከፍርሃት የተነሣም ሆነ ከውርስ ሰዎች በተለያዩ ምክንያቶች እንዲሁ ወደ ቤተ-እምነቶች ሲሄዱና ሲመላለሱ ማየት የተለምደ ያህል ነገር የለም። ከዚህ አልፎም ጎራ ለይተው “እኔ ከ እገሌ” (ቤተ-እገሌ) ነኝ አንተስ ከየት ነህ? እየተባባሉ በጎሪጥ ሲተያዩም ይስተዋላሉ። ከመላ ጎደል …
(VOA) — መለስ ዜናዊ ትናንት ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ፣ የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባላት በኢትዮጵያ አመፅ ለመቀስቀስ እየተንቀሳቀሱ በመሆናቸው፥ ድርጊቱ አባላቱን ዋጋ ያስከፍላቸዋል ሲሉ ማስጠንቀቃቸው ይታወቃል። አንድነት ይህን ከባድ ክስ እንዴት ያየዋል? የፓርቲውን የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ስዬ …
ኢትዮጵያ ወደ ዉጪ ከምትልከዉ ሸቀጥ የምታገኘዉ ገቢ ባለፉት ሥምንት ወራት በአርባ-ስምንት ከመቶ ማደጉን የሐገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር አስታዉቀዋል።
ናኦሚ በጋሻው – ሎንግ ቢች ካሊፎርኒያ ([email protected]) በግብጽና በቱኒዚያ የታየውን ህዝባዊ እንቅስቃሴ እንደ ምሳሌ በመጥቀስ፣ ድርጅታዊ ሥራ ሳይሠራ የኢትዮጵያ ህዝብ ከዛሬ ነገ ሊነሳ ይችላል ብለው ብዙዎች ይጠባበቃሉ። እነዚህ ሰዎች እንደጠበቁትም ህዝቡ ሊነሳ ይችላል። የወደፊቱን እንዲህ ነው ብሎ በርግጠኝነት ለመተንበይ ይከብዳል። …
አሉላ ([email protected]) ኢትዮጵያ ሀገራችን ስላለችበት አስቸጋሪ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሁኔታና መወሰድ ስለሚገባው ኢርምጃ በግልም ሆነ በድርጅት ደረጃ የተለያዩ ጽሑፎች ይወጣሉ። ትክክለኛው የለውጥ መንገድ፣ መወሰድ የሚገባው እርምጃ ግን በታጋይ ፖለቲካ ድርጅቶች ዘንድ አሁንም አወዛጋቢና ወጥነት የሌለው ነው።
በእስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ) «ገራገር ይመስላል» አለኝ አንድ ወዳጄ ትክ ብሎ ምስላቸውን በመመልከት። «ውዥምዥም ሳይሆን አይቀርም» ብሎ ምስሉ ያረፈበትን የአውራአምባ ጋዜጣ ሲያቀብለኝ ከት ብዬ ሳቅኹኝ። የአማርኛ ችሎታው ላቅ ያለ ነው። የእኔ አላዋቂነት መቀለጃው ነው።
http://www.dejeselam.org/2011/03/blog-post_29.html (The Patriarch) http://www.dejeselam.org/2009/09/blog-post_28.html (Aba Sereke) http://www.dejeberhan.org/2010/10/blog-post.html (W/o Ejegayehu) http://www.dejeselam.org/2010/03/blog-post_25.html (Begashaw)
“ተናጋሪ አፍ ያስወጣል” የሚባለው ነገር እውነት ነው። እንደ ዛሬ ጥብብ ጭንቅ ብሎኝ አያውቅም በምን እንደምጀምር ሁላ ጠላቶቻችን ግራ ግብት ይበላቸው (የሰው ጠላት የለንም እንጂ) ፈር የሌለውን ንግግር ፈር ለማስያዝ ደቂቃዎች ፈጅቶብኛል። ወላጆች ሲመርቁ “ከተናግሮ አናጋሪ ይጠብቅህ” ቢሉም ዕዳችንና አበሳችን የማያልቅ …
ቅዥት በእውቀት ሲፈታ! ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል በወ/ሮ አዜብ መስፍን ንግግር ዙሪያ Read more »
ሁሉም በአግባቡና በሥርዐት ይሁን፡፡ (1ኛ ቆሮ.14፥40) (ወልደ ያሬድ አበ ማቱሳላ):- የአድዋ ድል መታሰቢያ ዕለት ነው፤ በጾም ወራት መንገድ ከመሔድም መጾም ይገባል ብዬ እኔ መንገደኛው ወደ መንፈሳዊ ጉባኤ ታደምሁ፡፡ ቀኑ ብሔራዊ በዓል በመሆኑ ሥራና ትምህርት ስለሌለ ጉባኤው በጊዜ እንዲጀመርና ብዙ ምእመናን …
በአይቮሪኮስት የፕሬዝደንትነቱን መንበር ለመቆጣጠር የሚደረገዉ ፍልሚያ ቀጥሏል።
All you heard about Ethiopia is not true ነገሩ ወዲህ ነው፡፡ CBC News የተሰኘው የካናዳ መገናኛ ብዙሐን በድረ ዓምባው ‹‹ለጋሽ ሃገራት በኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲያደርጉ›› Human Rights Watch የተሰኘው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች መጠየቁን የሚያመለክት ዜና ይዞ ወጥቶ ነበር፡፡ በዘገባው ላይ …
(ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 2/2011)፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያ ያበረከትችውን አስተዋጽዖ መዘርዘር ለቀባሪው እንደማርዳት ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በተለይ ሕግና ሥርዓትን አውጥታ፤ ካህናትና ምዕመናን በአንድነትና በመከባበር የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥርዓተ እምነት፤ ዶግማና ቀኖና እንዲጠብቁና እንዲያስጠብቁ፤ በልማትና በማኅበራዊ ጉዳዮች …
ርዕሰ አንቀጽ፡- የሀገሪቱን ሰላም ለማስከበር የቤተ ክርስቲያኒቱን ሰላም ማስከበር Read more »
በሳምሶን ውብሸት ባለፉት ሁለት ወራት በሰሜን አፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ የተስፋፋው የለውጥ እንቅስቃሴ በአመዛኙ የ20ኛውን ክ/ዘመን መለያ የሆነውን አምባገነንነት ወደ ታሪክ መዘክር የመጣል ሂደት የመጨረሻ መጀመሪያ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ይህ የለውጥ ማእበል በአምባገነን ገዥዎችም ሆነ በምእራባውያን ሸሪኮቻቸው ዘንድ ያልተጠበቀ ክስተት ነበርና …
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ትላንት ከሰዓት በኋላ በፅ/ቤቱ “አምባገነኑ ስርዓት በህዝብና በሀገር ላይ የሚያደርሰው የከፋ ግፍ ፅዋው ሞልቶ እየፈሰሰ ነው” በሚል ርዕስ በሰጠው መግለጫ ኢህአዴግ ህዝባዊ አመፅ ሳይገነፍልበት በፊት መሠረታዊ ለውጦችን እንዲያደርግ ጠየቀ፡፡ መድረክ በመግለጫው መጀመሪያ ላይ ወያኔ/ኢህአዴግ «ኢትዮጵያ …
አቶ ግርማ ሞገስ በሙያ ሲቪል ኢንጂነር ናቸው። በዚህ ሙያ ከሃያ ዓመታት ለሚበልጥ ጊዜ በካናዳና ዩናይትድ ስቴትስ አገልግለዋል። ከ97 ቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ወዲህ ግን የኢትዮጵያን የሥልጣን ሽግግር ታሪክ መመርመር እንደጀመሩና በቅርቡም በርእሱ ላይ መጽሐፍ እንደሚያሳትሙ ገልጸውልናል። አቶ ግርማ ሞገስ በሰላማዊ …
(ካሳሁን ይልማ) የአሸዋው ጉም ላንድ ክሩዘሯን እንደ ሸራ አልብሷታል። 40 ዲግሪ ሴልሺየስ የሚጠጋው ሙቀት እንደ ዕቃ ተጠቅጥቀው የተጫኑትን ተሳፋሪዎች ትንፋሽ አሳጥሯቸዋል። አንዳቸውም ከሌላ ጋራ አይነጋገሩም። በረኀውን ሰንጥቆ እንደ ምንጣፍ የተዘረጋው አስፋልት የት እንደሚያደረሳቸው በማሰላሰል አዕምሮአቸውን ያስጨነቁ ይመስላሉ። ለሰዒድ ሐጎስ ግን …
ውድ ደጀ ሰላማውያን፤ የፌስቡክ “ጓደኞቻችን” ቁጥር 5 ሺህ በመሙላቱ አዲስ ሰዎችን መጨመር አንችልም። ስለዚህ አዳዲሶችም ሆናችሁ የቀድሞ የፌስቡክ ጓደኞቻችን ከዚህ በታች ያለውን “Like” የሚለውን ቃል በመጫን በዚያ እንድትከታተሉን በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ መንግስት ወደ 200 የሚጠጉ የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦነግ) ታጣቂዎችን ማሰሩን ይናገራል። እነዚህ ኦሮሚያ ክልል በጂማ፣ ነቀምቴ፣ ቡራዩ፣ ሆለታ እና ሰበታ አካባቢ የታሰሩት ሰዎች የሽብር ስራ ለማከናወን ለወራት በኤርትራ ከሚገኘው የኦነግ አንጃ ሰልጥነው መላካቸውን አንድ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣን …
ሲሣይ አጌና PDF መጋቢት20/2003 ምሽት ኮምፒውተሬን ስበረብር የታጋይ ዘርዑ ገሰሰ//አግአዚ ልጅ ትብለፅ ብቅ አለች፤ፎቶግራፉዋ ማለቴ ነው፤አግአዚን ሳስታውስ ደግሞ የሰኔ 1997ቱ እና የጥቅምት/ሕዳር 1998ቱ አረመኔያዊ ጭፍጨፋ መጣብኝ፤…የአግአዚ ክፍለጦር አባል የነበረውና ቃሊቲ ከእኛ ጋር አንድ ቤት ታስሮ የነበረው ሞላም ከፊቴ ድቅን አለ፤የጉዋደኛው …