በኢትዮጵያ ላይ የተጫነው ግፈኛና ዘረኛ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጵያዊያን ትከሻ ላይ ተሽቀንጥሮ ይውድቅ ዘንድ ግፊቱና ህዝብንም ለዚሁ ትግል የማያነሳሳ ጥሪ መቅረቡ ተጡዋጡፎ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ባወጣው ዘገባ ገለጸ:: እንደ ኢሳት ዘገባ በአዲስ አበባ ከተማ ከተበተኑት ጽሁፎች ውስጥ አባይ …

በተለያዩ ከተሞች የ«ተነሱ» ጥሪ ወረቀቶች መበተናቸው ቀጥሉአል Read more »

ከይነጋል በላቸው ከጥቂት ቀናት በፊት አመፀኛው የኮትዲቩዋሩ ሎራን ባግቦ ሃያ በመቶው የሀገሪቱ ከተሞችና ክልሎች በሕጋዊው ተመራጭ ዕጅ ገብተው እርሱና ጥቂት ግብረ አበሮቹ በራሱ በባግቦ መኖሪያ ቤትና በተወሰኑ አካባቢዎች ተወስነው በነበረበት ወቅት በተወካዩ አማካይነት አንድ መልዕክት አስተላልፎ ነበር – አላሳን ዋታራ …

አምባገነኖች ከአንድ ባሕር(ይ) ይቀዳሉ Read more »

እነ ንቡረ እድ ኤልያስ በአጣሪ ኮሚቴው ስም ባቀረቡት ሪፖርት ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ከሐዋሳ እንዲነሡ፣ በማኅበረ ቅዱሳን የሓዋሳ ማእከል እንዲዘጋ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ። ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ጠንካራ ሥራ አስኪያጅ ከሁለት ረዳቶች ጋራ ተመድቦላቸው ባሉበት ሀገረ ስብከት ይቀጥላሉ፤ ሦስት የአጣሪ ኮሚቴው …

የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ጉባኤ ተጠናቀቀ Read more »

ገዢው ፓርቲ ወያኔ የተቃውሞ ይዘት ያላቸው መፅሐፍትን በተለይ ከአንደኛና ከሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ቤተመፅሐፍት ውስጥ ሰብስቦ በማውጣት ላይ መሆኑን ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ ይኸው የወያኔ ድርጊት የወጣቶች ማዕከላት ተብለው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተከፈቱ ማዕከላት ቤተመፅሐፍት ውስጥም ተጠናክሮ መቀጠሉ ታውቋል፡፡ እንደምንጮቻችን ገለፃ ገዢው ፓርቲ …

ወያኔ የተቃውሞ ይዘት ያላቸውን መፅሐፍት ከቤተ-መፅሐፍት ማውጣት ጀመረ Read more »

የአፍሪቃ ቀንድ የሰብዓዊ መብቶች ሊግ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የመንግሥት ወታደሮች በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ በወሰዷቸው የኃይል እርምጃዎች በርካቶች ተጐድተዋል አለ። በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የትግራይ ተማሪዎች ከፖለቲካና ጐሣ ጋር የተያያዙ ጥቃቶችን በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ ማድረሳቸውን አስታወቀ።   ከታሠሩት ውስጥ አራቱ ወደ አዲስ አበባ …

በቴፒ ዩኒቨርሲቲ የኦሮሞ ተማሪዎች ላይ ጥቃት ደረሰ Read more »

ከትላንት በስቲያ በአንድ ወር ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ በተለይም የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ከፍ እንዲል በማድረጉ ነጋዴዎችን ሸማቾች እየተማረሩ ነው፡፡ የዋጋ ማስተካከያው በአንድ ሊትር ቤንዚን ላይ አራት ብር ገደማ የጨመረ መሆኑን ተከትሎ የከተማ ታክሲና …

የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ነጋዴውንና ሸማቹን እያማረረ ነው Read more »

“በቃ” በሚል መሪ ቃል በፌስ ቡክ ድረ ገጽ ላይ ግንቦት 20 2003 ዓ.ም በኢትዮጵያ ህዝባዊ አመጽ ለማካሄድ እንቅስቃሴ መደረግ ከጀመረ ወዲህ በርካታ ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች እየተደረገ መሆኑ ተስተውሏል፡፡ ከሚያዝያ 1 2003 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባና አካባቢዋ “የኢትዮጵያ ወጣቶች ንቅናቄ ለዴሞክራሲያዊ ለውጥ” …

የ”በቃ!” በራሪ ወረቀቶች አዲስ አበባን እያጥለቀለቋት ነው Read more »

(ሪፖርተር) — ዱባይ ውስጥ ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሠራተኛ የአሠሪዋን ብልት በመቁረጧ ምክንያት በቁጥጥር ሥር መዋሏን ኤማራት አል ዮም ዘግቧል፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመባቸው የሰባ ዓመቱ አዛውንት ሁኔታውን ለፖሊስ ያስታወቁት ሰኞ ጧት ሲሆን፣ ኢትዮጵያዊቷም ድርጊቱን ለመፈጸሟ የእምነት ቃሏን ሰጥታለች፡፡ ‹‹በሰውዬው በሚፈጽምብኝ ማስፈራራት ተሰላችቻለሁ፤›› ነበር …

ዱባይ ውስጥ ኢትዮጵያዊቷ የአሠሪዋን ብልት ቆረጠች Read more »

የሐዋሳው ችግር አጣሪ ኮሚቴ ሪፖርት ዝግጅት በአባላቱ የሐሳብ ልዩነት ሳቢያ  አልተጠናቀረም፤ በማኅበረ ቅዱሳን ላይ የሚያዘው አቋም ዋናው የልዩነቱ ነጥብ ነው።     የአቡነ ጳውሎስ – አባ ሰረቀ ኮርፖሬሽን በማኅበረ ቅዱሳን ላይ ያወጀው የ‹ብጥብጥ አፋልጉኝ› እና የውንጀላ ዘመቻ ወደ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ …

የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ጉባኤ በሐዋሳው ውዝግብ እና ለታላቁ የሚሌኒየም ግድብ ግንባታ ሥራ ስለሚደረገው አስተዋፅኦ ይወያያል Read more »

“የንፍሮ ቀቃይ ልጅ?” ሰው ባለማወቁ መሰደብ አለበት? ያውም በዐውደ ምሕረት ላይ? በዚህ መቼ በቃው። “ሥላሴ፣ እግዚአብሔር ወደዛ ወደዛ አትበሉ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሉ” ሲል ማንም ተርታ ምእመን ሊፈጽመው የማይችለውን የድፍረት ንግግር አቅርቧል። የሚገርሙት ከኋላ ተደርድረው የተቀመጡት ጉዶች ናቸው። ልብሳቸውን አሳምረው ነገረ …

“ሥላሴ አትበሉ፣ እግዚአብሔር አትበሉ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሉ” (በጋሻው) Read more »

«ሰውን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ» ወያኔ በሰሜን አሜሪካ ጉብኝት ካደረገባቸው ከተማዎች አንዱ ሎስ አንግጀለስ ነው። በሎስ አንጀለስ ከተማ የሚገኙ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ወያኔ ወደ አሜሪካ ሊመጣ ነው ተብሎ ወሬው ከተሰማበት ጊዜ ጀምረው በመጣበት መንገድ አሳፍሮ ለመመለስ ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርጉ ነበር የሰነበቱት። …

የወያኔ ጉብኝት በሎስ አንጀለስና ውጤቱ Read more »

የዘመን ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር የነበሩት አቶ ኤርምያስ አመልጋ ከቦታቸው እንዲነሱ መደረጋቸውን ተከትሎ በምትካቸው ሌላ ሰው ለማስመረጥ የተደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ፡፡ የብሔራዊ ባንክ ተወካዮች በመሩትና ያለፈው ቅዳሜ በሚሊኒየም አዳራሽ በተደረገው ስብሰባ ወቅት የዘመን ባንክ ጠቅላላ ጉባኤ አባላት ሌላ ሰው ከመምረጣቸው አስቀድሞ …

ዘመን ባንክ አዲስ የቦርድ ሊቀመንበር ሊመርጥ አልቻለም Read more »

ያለፈው እሁድ ተግባራዊ የተደረገው የነዳጅ ጭማሪ ህብረተሰቡን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ እያማረረ ነው፡፡ ይህ የሆነውም ከዚህ በፊት በነዳጅ ዋጋ መጨመር ምክንያት ይደረጉ ከነበሩት የትራንስፖርት ዋጋ ጭማሪዎች በሙሉ የአሁኑ የበዛ በመሆኑ ምክንያት እንደሆነ ታውቋል፡፡ በአሁኑ የዋጋ ጭማሪ 1፡15 የነበረው የጉዞ ታሪፍ ወደ …

የትራንስፖርት ዋጋ ጭማሪ ህዝብ እያማረረ ነው Read more »

ዶቸ ቨለ (የጀርመን ድምፅ) ራዲዮ ከአንድ ሳምንት ገደማ ወዲህ አንስቶ የማሠራጫ ሞገዶቹ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያውክም ሆነ የሚያፍን ድምፅ እንዳገጠማቸው በመጥቀስ የራዲዮ ጣቢያው ባለሥልጣናት፣ ሥርጭቱ፤ ከእውካ ነጻ ስለሚሆንበት ሁኔታ የኢትዮጵያ መንግሥት ይተባበር ዘንድ መጠየቃቸው የሚታወስ ነው። የኢትዮያ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ …

“የጀርመን ራዲዮ አድማጭ 1 ከመቶ ብቻ ነው” – በረከት ስምኦን Read more »

ከወንድሙ መኰንን ለማጁ ቀጣፊ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሥቃይ መለስ ዜናው መጋቢት ፳፯ ቀን ፪ሺ፫ ፓርላማዬ በሚለው በረት ውስጥ ለኮለኮላቸው ድብኝት አሻንጉሊቶቹ ሲናገር፣ ድርብ ቀመር የታየበት ዕድገት አሳይተናል ብሎ ቀባጠረ። አቤት ውሸት! አቤት ውሸት! ሀቁ መሬት ላይ እንደሚታየው ከሆነ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ …

ቁምሳ Read more »

በሰሜን አፍሪቃና በአንዳንድ የአረብ ሀገራት ህዝባዊ ንቅናቄዎች ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ወደ አውሮጳ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበ ነው። በጣሊያኗ የላምፔዱዛ ደሴት ብቻ እስካሁን ከ22,000 በላይ ስደተኞች መድረሳቸው ተዘግቧል።

አማርኛ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቋንቋ የሚል ማዕረግ ባይኖረውም፣ የፌዴራል መንግስት የስራ ቋንቋ ነው፡፡ ልክ ከ፹ በላይ እንደሆኑት ቋንቋዎቻችን ሁሉ ኢትዮጵዊነት በአማርኛ፣ አማርኛም በኢትዮጵያዊነት ይገለፃሉ፡፡ ኢትዮጵያ ደግሞ በሃይማኖት መቻቻል አንቱ የተሰኘች ሃገር ናት – ‘ተብሏል፣ ብለናል፣ አስብለናል፡፡’ ታዲያ አማርኛስ ምን ያህል የሃይማኖታዊ …

አማርኛ ሃይማኖቱ ምንድን ነው? Read more »

 እስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ) ቻይና ሰራሽ እስክሪብቶዬን ከገዛኹት ሁለት ቀናት እንኳን አላስቆጠርኹም፡፡ ገና ከወዲሁ እየተቆራረጠ ግን ትዕግስቴን እየተፈታተነው ነው፡፡ በዘመኑ የአራዳዎች ዘይቤ «ሙዴ» ሊበላሽ አፋፍ ላይ እየተንገዳገደ ነው፡፡ በሌላ በኩል፣ የአምባሳደር ቡዝ ቃለ–ምልልስ አለብኝ፡፡ ለሁለተኛ ሳምንት መዝለቁ ምቾት አልሰጠኝም፡፡ አቦ! …

«የምርጫውን ውጤት ሕዝቡ ተቀብሎታል» አምባሳደር ቡዝ Read more »

በበፍቃዱ ኃይሉ – “እዚህ ግቢ የሚሸጥ ዕንጀራ አለ” የሚል ፅሁፍ አንድ ግቢ በር ላይ ተፅፎ ባላይ ኖሮ ይህንን ፅሁፍ ለመፃፍ አልነሳሳም ነበር፡፡ ማስታወቂያውን አንብቤ ስጨርስ የሆነ ነገር እንደጎደለው ተሰምቶኝ ደግሜ አስተዋልኩት፡፡ እርግጥ ነው ዕንጀራ የሚለው ቃል ውስጥ ያለችው “ዕ” ለቃሉ …

አማርኛ፣ ኣማርኛ፣ ዐማርኛ ወይስ ዓማርኛ? Read more »

ምርጫ ቦርድ የ2002 ዓ.ም ምርጫን በተመለከተ ያዘጋጀውን የዳሰሳ ረቂቂ ሰነድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እንደማይቀበሉት አስታወቁ፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ ይህንን ያስታወቁት ባለፈው ቅዳሜ በምርጫ ቦርድ አዳራሽ በሰነዱ ላይ ከምርጫ ቦርድ ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው፡፡ ምርጫ ቦርድ በጠራው በዚሁ ስብሰባ ላይ የፓርቲዎቹ ተወካዮችን …

የምርጫ ቦርድ ጥናት ለገዢው ፓርቲ የወገነ መሆኑ ተነገረ Read more »

ከአቢይ ኢትዮጵያዊ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ:: ሰለሞን ጠንባልኝ አህያ ሆንክልኝ? ከርፋልኝ በቁምህ ያ!ሞት:-እስኪስምህ:: በድብቅ እንዳንተ ስንት አለ የሞተ:: የገ ማ የቀረና ው ስጡ የጎረና:: አሉ የታወቁ በእኛ የተደበቁ:: ላይ ላዩን ሲታዩ ገጣጣ የሚ ያሳዩ:: አቦሬ አፋቸውን ከፍተው የማይዘጉ; እንደው ስላዜሙ ገዳይ የተጠጉ:: …

እንደዚህ ጠንባልኝ፤ ሰለሞን ተካልኝ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 11/2011)፦  ዓመታዊው የቅ/ሲኖዶስ ጉባኤ ከሚካሄድበት ከግንቦት ርክበ ካህናት አስቀድሞ አስቸኳይ የተባለ ጉባኤ በቅዱስ ፓትርያርኩ እየተጠራ መሆኑ ታውቋል።  አጠራሩ ተገቢነት የለውም በሚል አባቶች  ተቃውመዋል ተብሏል። የሐዋሳውን ውዝግብ ለመፍታት በሚል እየተጠራ ባለው በዚህ ጉባኤ የተያዘው የሐዋሳ ችግር ጉዳይ ቋሚ …

ሰበር ዜና፦ ፓትርያርኩ ቅ/ሲኖዶስን ለአስቸኳይ ጉባኤ እየጠሩ ነው፤ ብዙዎች አባቶች አይገኙም Read more »

ከታቀደለት ጊዜ ወደ  ሰዓት ገደማ ዘግይቶ ነበር የተጀመረው ስብሰባ «በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ” ላይ ከኢትዮጵያንና ትውልደ ኢትዮጵያ ጋር ለመወያየት የተዘጋጀ መድረከ ነበር። በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ መንግሥት አምባሳደር አቶ ግርማ ብሩ አጠር ያለ የማስተዋወቅ ገለጻ በኋላ፣ ስለ ፭ ዓመቱ የዕድገትና …

ኢህአዴግ በሰሜን አሜሪካ ያካሄደው ስብሰባ ተቃውሞ ገጠመው Read more »

ኤርትራ በባህር ዳርቻዋ ላይ ተይዘዋል ስለተባሉት እንግሊዛውያን የመጀመሪያ መግለጫዋን አውጥታለች ። ጉዳዩን  ከፕሮፓጋንዳ እና ከዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ውጭ በትዕግሥት ስትከታተለው ቆይታለች። በቀጣይነትም የምታደርገው ይህንኑ ነው ሲል ባለፈው ዓርብ የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው መግለጫ አስታውቋል። በሌላ በኩል የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር …

የኤርትራና የእንግሊዝ ዲፕሎማሲያዊ ውዝግብ Read more »

የመድረክ አመራር አባላት በስብሰባው ላይ ሲናገሩ፥ የኢትዮጵያ መንግሥት እየወሰዳቸው ያለውን አንዳንድ እርምጃዎች የሚስማሙባቸውና የማይቀበሏቸውም እንዳሉ ለያይተው አስቀምጠዋል። የወቅቱ የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ገብሩ አሥራት መድረክ ከኤርትራ ጋር ያለውን ግንኙነት በሰላማዊና በሕጋዊ መንገድ መፈታት አለበት ብሎ ያምናል ብለዋል። አቶ ገብሩ በዓባይ ወንዝ …

መድረክ እሁድ ዕለት መቀሌ ከተማ ውስጥ ሕዝባዊ ስብሰባ አካሄደ Read more »

ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግስት የልዑካን ቡድን በዩኤስ አሜሪካ እና በካናዳ በርካታ ስብሰባዎች አካሄደ። የትምህርት፡ የመከላከያ እና የፍትህን ጨምሮ አርባ የሚሆኑ የኢትዮጵያ ሚንስትሮች፡ ከፍተኛ ባለስልጣናትን እና የክልል መስተዳድር ፕሬዚደንቶች በሰሜን አሜሪካ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋ ስብሰባዎች ባካሄዱባቸው ከተሞች፡ ወኪላችን አበበ …

የወያኔ ልዑካን ቡድን ያሜሪካ ውይይት Read more »

በምርጫ አልተሸንፍኩም በማለት ዓለም ዓቀፍ እውቅና ከተሰጣቸው ከአላሳን ዋታራ ኃይሎች ጋር ሲዋጉ የከረሙት የአይቮሪ ኮስት ፕሬዝዳንት ሎሮን ባግቦ ተያዙ። የተቀናቃኛቸውን የአላሳን ዋታራን ቃል አቀባይ ጠቅሶ የጀርመን ዜና አገልግሎት DPA እንደዘገበው ባግቦ አቢዣን ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ከቤተሰባቸው ጋር መያዛቸውን ቃል …

ባግቦ ተያዘ Read more »

  ቋሚ ሲኖዶስ ረቡዕ በዚህ ጉዳይ እንደሚነጋገር ይጠበቃል፤ (ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 11/2011)፦ በጥቂቶች ማስፈራሪያ ተልእኮውን ሳያጠናቅቅ የተመለሰው አጣሪ ኮሚቴ ሪፖርት ለቋሚ ሲኖዶስ ቀርቦ መፍትሔ እንዲፈለግ አለመደረጉ የሐዋሳን ምእመን እና ውጤቱን በገለልተኛነት የሚጠባበቀውን የክልሉን መንግሥት በእጅጉ እንዳሳዘነ የሐዋሳ ምእመናን ተወካዮች ገለጹ፡፡ …

ቋሚ ሲኖዶስ የቤተ ክርስቲያንን አንድነት የሚያስጠብቅ እና ሕዝቡን የሚያረጋጋ የመጨረሻ ውሳኔ እንዲሰጥ የሐዋሳ ምእመናን ተወካዮች ጠየቁ Read more »

አብዛኛውን ጊዜ በብስክሌት የማቋርጠውን ትልቁን የኤዶጋዋ ድልድይ ዛሬ በእግሬ ልሻገረው እና ከበስተማዶ ካሉት በርካታ የሃገሬ ልጆች ጋር ወጌን ልጠርቀው ነው። ቢያንስ ግማሽ ሰአት ያህል ሃሳቤን እያወጣሁ እና እያወረድኩ ወደፊት ማቅናት አለብኝ። እርግጠኛ ነኝ እንደበፊቱ በተስፋ የተሞሉ እና የተረጋጉ ውይይቶች እንደማይኖሩ፤ …

በጃፓን የኢትዮጵያውያን ስደተኞች አበሳ Read more »

በወያኔ አፋኝ አገዛዝ ላይ የሚደረገው ብሔራዊ የአርነት ትግል ወሳኝ ደርጃ ላይ ደርሷል ከግንቦት 20 ቀን 1983 ዓም ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ለ20 ዓመታት በኢትዮጵያ ላይ አስከፊ የሆነ አፋኝ አገዛዝ በመጫን፤ በአገሪቷ ላይ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ንጽሃን ዜጎችን በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ …

ፈላጭ ቆራጩ የወያኔ አገዛዝ ውድቀቱ እየተፋጠነ ነው Read more »

የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም አለእፍረትና አለይሉኝታ በውጭ የሚገኘውን ኢትዮጵያዊ በኢንቨስትመንት ሽፋን ገንዘቡን አምታቶ ለመሞጭለፍና እያባነናቸው የሚገኘው ህዝባዊ አመጽ የመነሳት ስጋት የህዝብን ትኩረት ለማስቀየር ህወሃቶች በትናንትናው ዕለት በብርሃነ ገብረክርስቶስ የሚመራ ልዑክ በዋሽንግተን ከተማ በመላክ የጠሩት ስብሰባ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት ተቃውሞ ምክንያት …

የማጭበርበሪያና የማደናገሪያ ስብሰባ ኢትዮጵያውያኖች ባደረጉት ተቃውሞ ምክንያት በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ተሰረዘ Read more »

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚገባቸው የጦርነት ቋንቋ ነው፡፡ ይህ ባይሆን ኖሮ ከ10 ዓመት በፊት በጠራራ ፀሐይ አሻፈረኝ ያሉትን የሰላም ሐሳብ በወቅቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ለነበሩት ኮፊ አናን እኩለ ሌሊት ላይ ከእንቅልፋቸው ቀስቅሰው ተንበርክከው እቀበላለሁ ባላሉ ነበር፡፡

አምባሳደር ዶክተር ተውፊቅ አብዱላሂ ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ ከሱዳን ጠረፍ 40 ኪሎ ሜትር ላይ በምትገኘውና ቡምባዲ በምትባለው አካባቢ የሚገነባውን ታላቁ የሚሌኒም ግድብ የመሠረት ግንባታን መርቀዋል፡፡

መንግሥት ያዘጋጀው የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ረቂቅ አዋጅ ሰሞኑን ለተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡ ረቂቅ አዋጁ በፕሮቪደንት ፈንድ ታቅፈው ላልነበረ የግል ድርጅት ሠራተኞች ዋስትና እንደሚሰጥ የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ይገልጻል፡፡ ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንዳንድ የግል ድርጅት ተቀጣሪዎች ረቂቅ አዋጁን በበጐ ጐኑ የተመለከቱት …

የግል ድርጅቶች ጡረታ ፈንድ የፈጠረው ብዥታ Read more »

በሦስት ምስክሮች ምክንያት አይጥ ዝሆን ነሽ ተብሎ ተፈረደባት›› ዝሆኖች እንዲታሰሩና ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ተላለፈ፡፡ በደረሳቸው የፍርድ ቤት ትዕዛዝ መሠረትም ፖሊሶች ዝሆኖችን ማሰር ጀመሩ፡፡ ዝሆኖች ሲታሰሩ በዝሆኖች እግር ሥር ተደናግጣ ስትሽሎኮሎክ የነበረችው አይጥም፣ ከዝሆኖቹ ጋር አብራ ታሰረች፡፡ ከዝሆኖቹ ጋርም ፍርድ …

ኧረ የፍትሕ ያለህ! Read more »

– ሱዳን በቅርቡ ከግብፅ ጐራ ልታፈነግጥ ትችላለች በዘካሪያስ ስንታየሁ አዲሱ የግብፅ መንግሥት በዓባይ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር ሊነሳ በሚችል ግጭት ምክንያት ሠራዊቱን በተጠንቀቅ እንዲቆም ቢያዝም፣ የግብፅ የጦርነት እንቅስቃሴ ትኩረት ለማስቀየር መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ፡፡

በውድነህ ዘነበ | ሪፖርተር የግብፁ የማዕድን ኩባንያ አስኮም የሚሌኒየም ግድብ በሚገነባበት ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ ባካሄደው የወርቅ ፍለጋ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት ማግኘቱ ተረጋገጠ፡፡ የግብፁ ኩባንያ አስኮም ከአንድ ዓመት በላይ ለሆነ ጊዜ በክልሉ 8,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ቦታ ላይ ወርቅና የከበሩ …

ግብፅ በምእራብ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የወርቅ ክምችት አገኘች Read more »

አንድነት ፓርቲ – መድረክ ዛሬ በመቀሌ ለጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ እንዳይቀሰቅስ መከልከሉን ገለጸ በየማነ ናግሽ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሰሞኑን ‹‹ሽብርና አመፅን ከሚቀሰቅሱ መካከል›› ያሉዋቸውን የአንድነት የፓርቲ አባላት ማስጠንቀቃቸውን ተከትሎ፣ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ፣ በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አመፅ የሚቀሰቀስ ከሆነ የእንቅስቃሴው …

‹‹በኢትዮጵያ ዓመፅ ቢነሳ ባለቤቱ ሕዝቡ እንጂ ፓርቲዎች አይደሉም›› Read more »

– እያንዳንዳቸው በአሥር ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቁ በታምሩ ፅጌ የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበር ፕሬዚዳንት የነበሩትን አቶ ለይኩን ብርሃኑን ጨምሮ አሥሩም ተጠርጣሪዎች ከመጋቢት 28 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ከአገር እንዳይወጡ በፍርድ ቤት እግድ ተጣለባቸው፡፡

በአስራት ሥዩም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ቀደም ሲል በባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረውን የብድር ገደብ በማንሳት የግምጃ ቤት ሰነድ ግዢ መመሪያ ካወጣ በኋላ፣ ባንኮቹ ካለፈው ሐምሌ 2002 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ የካቲት 2003 ዓ.ም. ድረስ ለሰጡት ብድር 27 በመቶ …

ባንኮች የስምንት ወራት ሰነድ ግዥ ውዝፍ መክፈል ጀምሩ ተባሉ Read more »

በታምሩ ጽጌ ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ሸራተን አዲስን ከመገንባታቸው በፊት በነፃ ቤት ሠርተው እንደሰጧቸውና ይዞታውም የእነሱ እንደሆነ በወቅቱ እንደነገሯቸው የሚገልጹት ሆቴሉ ከተሠራበት ቦታ ላይ ተነስተው ወደ ሲኤምሲ የተዛወሩ በርካታ ነዋሪዎች፣ የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤቱ የራሱ መሆኑን በመግለጽ ሊነጥቃቸው መሆኑን …

የሸራተን አዲስ የመጀመሪያዎቹ ተነሺዎች ቤታችንን ልንነጠቅ ነው አሉ Read more »