ስለ እግዚአብሔር ክብር…
ሁሉም በአግባቡና በሥርዐት ይሁን፡፡ (1ኛ ቆሮ.14፥40)
(ወልደ ያሬድ አበ ማቱሳላ):- የአድዋ ድል መታሰቢያ ዕለት ነው፤ በጾም ወራት መንገድ ከመሔድም መጾም ይገባል ብዬ እኔ መንገደኛው ወደ መንፈሳዊ ጉባኤ ታደምሁ፡፡ ቀኑ ብሔራዊ በዓል በመሆኑ ሥራና ትምህርት ስለሌለ ጉባኤው በጊዜ እንዲጀመርና ብዙ ምእመናን እንዲታደሙ ምክንያት ሆኗል፡፡ ጉባኤው ከተጀመረ በመድረሴ የመጀመሪያው ትምህርት ወደ መጠናቀቁ ነበር፡፡ መርሐግብር መሪው ዐውደ ምሕረቱን እንደተረከቡና መዝሙር መዘመር እንደተጀመረ ግን ግራ የሚያጋባ ነገር ገጠመኝ፡፡
(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)