በምሥራቅ አፍሪካ ቀንድ ያለው የጸጥታ ስጋት እስካለ ድረስ ምዕራባዊያን ለወያኔ አገዛዝ የሚያደርጉት ያልተገደበ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ድጋፍ እንደማይቋረጥበት የተገነዘበው የፋሽስቱ መለስ ዜናዊ ቡድን፤ አሜሪካኖች የሱዳኑን ፕሬዝዳንት ጀኔራል አልባሽርን ከሥልጣን ያስወግዱ ዘንድ ብላሃት ማቀበሉን ከአሜሪካ ውጪጉዳይ መሥሪያቤት ሾልኮ በዊኪሊክስ መረጃ ድሬገጽ ላይ የወጣው ሠነድ ካጋለጠ ወዲህ የወያኔ የኮሚኒኬሽን ኤጀንሲና የወጪ ጉዳይ ሚንስትር መረጃውን ለማስተባበል ደፋ ቀና እያሉ […]

በፍርሃት ሸምቀቆ ውስጥ ገብቶ እንደቆሰለ አውሬ ያገኘውን ሁሉ በመናከስ ያለው አምባገነን የወያኔ አገዛዝ የአንድነት ፓርቲ ም/ል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ሀላፊን እንዲሁም የሌሎችንም የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች ማሰሩን አስመልክቶ የፓርቲው አመራር አካላት በትናንትናው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት፣ የአቶ አንዱአለም አራጌ፣ የአቶ ናትናኤል መኮንን፣ የአቶ አሳምነው ብርሀኑ እና የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ መታሰር፣ ዘረኛው ወያኔ የጸረ ሽብርተኝነት ህጉን […]

የሀገሪቱን ሠላምና ፀጥታ ለማደፍረስና ሕገ-መንግሥታዊዉን ሥርዓት ለማፍረስ አሲረዋል በማለት የዘረኞች ቁንጮ መለስ ዜናዊ አገዛዝ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትንና ጋዜጠኞችን በሽብርተኝነት ስም በማሰር የጀመረዉ ዘመቻ እጅግ እንዳሳሰባቸዉ የጀርመን ፓርላማ አባል ቲሎ ሆፕ ገለፁ። እንደ ፓርላማ አባሉ መግለጫ የአረመኔው መለስ አገዛዝ በመዉሰድ ላይ ያለዉ እርምጃ በወያኔ አገዛዝ ላይ የሰላ ሂስ የሚሰነዝሩ ሃይሎችን ስልታዊ በሆነ መንገድ ለማጥፋት ሊሆን ይችላል […]

ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መጥቶ ጫፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያዊያን የመከራ ዘመን ማብቂያው 2004 ዓም ሊሆን እንደሚገባው በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ወጣቶች ገለጹ። ዘጋቢዎቹ ከየስፍራው አሰባስበው የላኩትን ሪፖርት ዋቢ በማድረግ የ ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት እንደዘገበው የኢትዮጵያዊያን መከራ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይወገድ ዘንድ ወጣቶቹ 2004 ታሪክ ሳይሰራበት እንዳያልፍ ከፍተኛ ምኞት እንዳአላቸው ገልጹአል። ኢሳት በዘገባው ላይ እንደገለጸው […]

እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ2005 እስከ 2010 ባሉት ዓመታት  ውስጥ የአሜሪካ የዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የላኳቸው  መልዕክቶች ከአሜሪካ ቁጥጥር ውጭ በሆነ ቡድን እጅ ውስጥ ገብተው ሰሞኑን “ዊኪሊክስ” በተሰኘ ዓለም ዓቀፍ የመረጃ ድረገጽ ላይ ተዘርግፈዋል። በዚህም ምክንያት በከፍተኛ ምስጢርና ጥንቃቄ የተላኩ መረጃዎች ለአደባባይ እይታ በቅተዋል። ከእነዚህም ውስጥ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የአሜሪካ ዲፕሎማቶች ወደ አሜሪካ  የውጭ […]

ከዝግጅት ክፍላችን ከሰሞኑ በህወሃት መንደር ስንሰማው የኖርነው ሟርት እንደገና ታድሶ መወራት ጀምሯል።ሊቢያ፤ ግብጽ፤ ቱኒዚያና ሌሎችም አገሮች ውስጥ የሚታየው ዓይነት አብዮት በኢትዮጵያ ቢነሳ ኢትዮጵያ ትጠፋለች የሚል የተለመደ ሟርት በሰፊው መወራት ጀምሯል። ይህ ባዶ ማስፈራሪያ አይደለም። ህወሃቶች ህዝቡ በነጻነት ከሚኖር ይልቅ ዜጎች እርስ በርሳቸው ተጫርሰው አገሪቷ ብትጠፋ ቅር የሚላቸው ግለስቦች እንዳልሆኑ የ1997 ዓ.ም ምርጫና ውጤቱ በቂ ምስክር […]

ሰው፣ እውቀትና ነጻነት ነጻነት ከማናቸውም ነገር ቀድሞ ከራስ የማንነት ግንዛቤ ከሚመጣ እውቀት የሚመነጭ ነው፡፡ ይህ እውቀት ደግሞ የሰው ልጆች ብቻ ተፈጥሮ ነው፡፡ ለምሳሌ ፍጥረትን ተራ በተራ ብንወስድ፣ ድንጋይን የመሳሰሉ ህይወት የሌላቸው ግኡዛን ስለራሳቸው ምንም እውቀት እንደሌላቸው እንረዳለን፡፡ ብዙ ቋጥኞች በአንድ ላይ ተከማችተው በሚገኙበት ሁኔታ አንዱ ቋጥኝ ስሌላው አጠገቡ ስለሚገኝ ቋጥኝ የሚያውቀው ነገር የለም፡፡ አበቃ ድንጋይ […]

«የሚስጥራዊ መረጃዎች ተራራ» በሚል የአልጃዚራ የዜና አውታር የገለጸውና የአሜሪካ ዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች በሚስጥር የሚለዋወጡአቸውን መልእክቶች ማጋለጥ የጀመረው ዊኪሊክስ ባለፈው ሳምንት እጅግ በርካታ የሆኑ መረጃዎችን በመረጃ ድረ ገጹ ላይ የለቀቀ ሲሆን፣ የዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜርካ ጋር የተለዋወጣቸውን ሚስጥራዊ መልእክቶችና፣ አንዳንድ በዘረኛው አገዛዝ የስልጣን ወምበር ላይ የተቀመጡ ባለስልጣናት አገዛዙን ያጋለጡባቸው ከአራት ሺህ አምስት መቶ […]

«የሚስጥራዊ መረጃዎች ተራራ» በሚል የአልጃዚራ የዜና አውታር የገለጸውና የአሜሪካ ዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች በሚስጥር የሚለዋወጡአቸውን መልእክቶች ማጋለጥ የጀመረው ዊኪሊክስ ባለፈው ሳምንት እጅግ በርካታ የሆኑ መረጃዎችን በመረጃ ድረ ገጹ ላይ የለቀቀ ሲሆን፣ የዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜርካ ጋር የተለዋወጣቸውን ሚስጥራዊ መልእክቶችና፣ አንዳንድ በዘረኛው አገዛዝ የስልጣን ወምበር ላይ የተቀመጡ ባለስልጣናት አገዛዙን ያጋለጡባቸው ከአራት ሺህ አምስት መቶ […]

የሱዳኑ ፕሬዝዳንት አልባሽር ከሥልጣን ይወገዱ ዘንድ መለስ ዜናዊ ፍላጎት እንዳለው ለአሜሪካ ባለሥልጣናት መናገሩን ይፋ አድርጎ የነበረው የአሜሪካ ኤምባሲ መረጃ፤ አልበሽር ዳርፉር ውስጥ ለተፈጸመው የዘር ማጥፋት በአለም አቀፍ ፍርድቤት እንዲከሰሱ መደረጉ አስደንግጦታል ማለቱን ዊኪሊክስ ይፋ ያደረገው መረጃ አጋለጠ። ዊኪሊክስ ይፋ እንደ አደረገው የአሜሪካ ምስጢር መረጃ፤ የአለም አቀፉ ፍርድቤት አልባሽር ላይ የመሰረተው ክስ በሱዳን ውስጥ አለመረጋጋትን ከመፍጠር […]

በኢትዮጵያዊያን ትከሻ ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ የሚገኘው የዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት በስልጣናቸው ላይ ስጋት የሚፈጥርባቸውን ማናቸውንም ሃይል ከማጥፋት ወደሁአላ እንደማይሉ በተደጋጋሚ ያሳዩና ያስመሰከሩ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን የቤሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክትል ፕሬዘዳንትና የወያኔ አገልጋይ የነበረው ሰብስቤ ንሳጼ ጋስ በግምገማ ሰበብ ከስልጣን መወገዱን ምንጮችን ዋቢ በማድረግ ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ አመለከተ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት የቤሻንጉል ጉምዝ ክልል […]

ቀደም ብሎ በሃገር ውስጥ ስኳርን በጨረታ በመሸመት ለቸርቻሪ ነጋዴዎች በጨረታ የማከናወኑ አሰራር እንዲቀርና ጅምላ ንግድ አስመጪ ድርጅት (ጅንአድ)፣ለሚመርጣቸው ነጋዴዎችና ለሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት ብቻ እንዲሰጥ መወሰኑን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ፡፡ እንደዘጋቢያችን ሪፖርት ቀደም ብሎ ስኳር ለገበያ ተጠቃሚዎችና ሸማቾች የሚቀርብበትን የጨረታ አሠራር በመሰረዝ፣ አዲስና ምርጦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ አሰራር እንዲሰፍንም የተደረገው ነጋዴዎች ለራሳቸው ጥቅም ብቻ […]

ህዝባዊ ተቃውሞ ሊቀሰቀስብኝ ይችላል በማለት እንቅልፍ እያጣ የመጣው የወያኔ አገዛዝ ሰሞኑን በዜጎች ላይ ጅምላ እስራት ማካሄዱን በመቀጠል የኦነግን የሽብር ዓላማ ያራምዳሉ በማለት 29 ሰዎች ማሰሩን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ አመለከተ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት የዘረኛው ወያኔ ሰለባ ከሆኑት 29 ግለሰቦች መካከል የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግሬስ (አሕኮ)ና የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ፓርቲዎች አባል የሆኑ ዘጠኝ ግለሰቦች ይገኙበታል። […]

ከመቼውም ጊዜ በላይ በተለያዩ አስጨናቂ ህዝባዊ አጀንዳዎች ተወጥሮ የሚገኘው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ሰሞኑን እንደቆሰለ ጅብ እያረገው ሲሆን የተለያዩ ሰብአዊ መብት ጥሰቶችን በማጣራት ላይ ይገኙ የነበሩ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሰዎችን በ 24 ሰአት ጊዜ ውስጥ ከሃገር ማባረሩን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ። እንደወያኔ በሥልጣን ላይ ለአሥርተ አመታት የቆዩትን አምባገነን የሰሜን አፍሪካንንና የአረብ አገራት ገዥዎችን እያርበደበደ ያለው […]

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የራሱን ጥላ እየሸሸና ሁሉንም በጥርጣሬ አይን እየተመለከተ የሚገኘው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ለረጂም አመታት ሲያገለግሉ የነበሩ በርካታ ጠባቂዎችንና ሃላፊዎችን ከስራ ገበታቸው ማንሳቱን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ። እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት በግምገማ ሰበብ ካለፈው ሣምንት ጀምሮ ከኃላፊነታቸውና ከሥራ ገበታቸው የተፈናቀሉት የቃሊቲ ፌዴራል ማረሚያ ቤት ፖሊሶች አብዛኛዎቹ ከ10 ዓመት በላይ በማረሚያ […]

የሰደድ እሳትም ሆነ የውቅያኖስ ማዕበል በቀላሉ አይነሳም፤ ከተነሳ ደግሞ በቀላሉ አይቆምም። ህዝብ ተባብሮ በተነሳ ጊዜም ደን ውስጥ እንደተነሳ ሰደድ እሳት ወይም እንደ ውቅያኖስ ማዕበል ነው፤ ከባድ ጉልበትና ኃይል አለው። በመንገዱ ላይ ያሉትን ሁሉ አቃጥሎም ሆነ ደረማምሶ ማለፍ ይችላል። ዛሬ ሊቢያ ውስጥ እየሆነ ያለውም ይህንን የሰደድ እሳት ወይም የውቅያኖስ ማዕበል የመሰለን ህዝባዊ ንቅናቄ ነው። ኮሎኔል ጋዳፊ […]

የአሜሪካ ውጪጉዳይ ሚንስቴር በተለያዩ አገሮች ከሚሠሩ ዲፕሎማቶቹ ያሰባሰባቸውን ምስጥራዊ ሪፖርቶች ለህዝብ እይታ በማቅረብ ላይ የሚገኘው ዊኪሊክስ በመባል የሚታወቀው የመረጃ ድረገጽ፤ ባለፈው ሳምንት ሃሙስ እንደፈረንጆች አቆጣጠር ኦገስት 25 ያሰራጨው መረጃ ፤ ወያኔ ተቃዋሚዎቹን ለማስፈራራት ህግ አድርጎ ያወጣው “የጸረሽብርተኛነት” አዋጅ በፓርላማ ተብዬው የወያኔ ሸንጎ ከመጽደቁ በፊት አዲስ አበባ ለሚገኘው የአሜርካ ኤምባሲ ቀርቦ መግለጫ እንደነበር አመለከተ። ዊኪ ሊኪስ […]

ህዝብን በማፈንና በጠመንጃ ሃይል በማስፈራራት እየገዛሁ እኖራለሁ በሚል ከንቱ ቅዠት የተዋጠው ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በንጹሃን ዜጎች ላይ የጀመረውን እስራትና አፈና በተጠናከረ መልኩ በመቀጠል ሰሞኑን ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባላትን ማሰሩን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ። እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት በዘረኛው አገዛዝ የታሰሩት ሁለቱ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አካላት አንደኛው የኦሮሞ ፌደራላዊ […]

ለሚፈልገው አላማ መሳካት አንድ ወቅት ስልጣን ላይ ያስቀመጣቸውን ሆድ አደሮች እንደሸንኮራ አገዳ መጥጦ በመጣል የሚታወቀው የዘረኛ አገዛዝ ፤ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አፈ ጉባዔ ሆኖ በመሥራት ላይ የሚገኘውን ሀብታሙ ኢካ ፈለቀ፣ በሙስና ወንጀል ወደ እስር ቤት ማስገባቱን ሪፖርተር በመባል የሚታወቀውና ለአገዛዙ ቅርበት ያለው ጋዜጣ ዘገበ፡፡ እንደ ሪፖርተር ዘገባ ሀብታሙ ኢካ በቁጥጥር ሥር የዋለው፤ የክልሉ […]

በምህጻረ ቃሉ አይ ኤም ኤፍ በመባል የሚታወቀው የአለም የገንዘብ ተቋም የወያኔው ዘረኛ አገዛዝ ፖሊሲ የፈጠረው የዋጋ ግሽበት ከቁጥጥሩ ውጭ እየሆነ በመምጣቱ ኢትዮጵያን ያልታደለች ሃገር ሲል የገለጸ ሲሆን፣ በሃገሪቱ ሁኔታዎች ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሱ መምጣታቸውን ባወጣው ሪፖርት ላይ ገልጹአል። ለወያኔ ቅርበት እንዳልዉ የሚታወቅለት የሪፖርተር ጋዜጣ በ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ የዓለም ባንክ የዉስጥ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ እ.ኤ.አ ከኅዳር […]

ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት ከመቼውም ጊዜ በላይ አደገኛ ሁኔታ ላይ መድረሱና ለረጂም አመታት በትምህርት ላይ የቆዩ የድሃ ቤተሰብ ልጆች ስራ አጥነት እጂግ መስፋፋት የዘረኛውን አገዛዝ ውድቀት ሊያፋጥኑት እንደሚችሉ ዘጋቢያችን ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎች ገለጹ። ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ በያዝነው አመት ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን አጠናቀዋል ተብለው የተመረቁ ወጣቶች ቁጥር እጅግ በጣም ብዙና በመቶ […]

ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በንግዱ ማህበረሰብ ላይ ጥሎት የነበረው ከፍተኛ የሆነ ግብር በበርካታ የህብረተሰቡ ክፍሎች ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሞት እንደቆየ የሚታወቀ ሲሆን፣ በተለያዩ አጀንዳዎች ተወጣጥሮ የሚገኘው አገዛዝ የዘፈቀደ ውሳኔውን እንደገና እንዲቀለብስ መገደዱን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ሪፖርት ገለጸ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት በቅርቡ ብሄራዊ ባንክ፤ ንግዱ ማህበረሰብና፤ የወያኔ ኢህአዴግ ባለስልጣናት ባደረጉት ስብሰባ ነጋዴዎች የአገዛዙ የግብር […]

ህዝብን በመሳሪያ ሃይል አንቀጥቅጦ እስከወዲያኛው የመግዛት ዕቅዱ እንደማይሳካ እየተረዳ የመጣው የዘረኛው መለስ ዜናዊ አገዛዝ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሰሜን ጎንደር የህዝቡን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ በጥብቅ ከመከታተል አልፎ ባልተጠበቀ ሰዓት በሠላማዊ ዜጎች ቤት ዘው ብሎ በመግባት የመሳሪያ ፍትሻ ማካሄድ እንደጀመረ ዘጋቢያችን ከስፍራው በላከልን ዜና ገለጸ። በአሁኑ ሰዓት በመላው አገሪቱ እየተባባሰ በመጣው የኑሮ ውድነት ምክንያት ህዝብ በአገዛዙ ላይ […]

ሪፖርተርስ ዊዝ አውት ቦርደርስ ለዘረኛው መለስ ዜናዊ በጻፈው ደብዳቤ ላይ እንዳመለከተው ካለፈው ሰኔ ወር ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙት ርእዮት አለሙና ውብሸት ታየ አስከፊ የእስር ጊዜ እያስተናገዱ ከመሆናቸውም በላይ ርእዮት አለሙ ጤናዋ አሳሳቢ መሆኑን፣ ውብሸት ደግሞ በእስርቤት ውስጥ ድብደባ እንደተፈጸመበት ገልጿል። ሪፖርተርስ ዊዝ አውት ቦርደርስ በደብዳቤው ጋዜጣኛ ውብሸት ታየ በእስር ቤት ውስጥ የተፈጸመበት ጥቃትና ድብደባ በገለልተኛ […]

የሊቢያ ህዝብ ለአርባ ሁለት ዓመታት የተጫነበትን የጋዳፊን አገዛዝ ከጫንቃው ለማውረድ ተቃርቧል። የነፃነት ታጋዮች የአገሪቱን ዋና ከተማ – ትሪፓሊ – አብዛኛውን ክፍል ተቆጣጥረዋል። ኮሎኔል ጋዳፊ ደጋግሞ “ሊቢያ ቱኒዝያ ወይም ግብጽ አይደለችም” እያለ ሲፎክር ነበር። እውነታው ግን ሊቢያ ከቱኒዚያም ሆነ ግብጽ የባሰች …

ሊቢያውያን እንኳን ደስ ያላችሁ፤ ለኛም ትምህርት ሆናችሁ!!!! Read more »

ክቡራትና ክቡራን፣ በዚህ ስብሰባ ላይ ተገኝቼ ንግግር አድርግ ዘንድ ዕድሉን ለፈጠራችሁልኝ የመድረኩ አዘጋጆች በኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ግንባርና በኦጋዴን ህዝብ ሥም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። የወያኔ አገዛዝ በአሁኑ ወቅቱ በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለውን ጭቆናና በደል አስመልክቶ ሃሳብ ለመለዋወጥና የጋራ ግንዛቤ በማዳበር ይህንን አስከፊ …

ጥምረት ለነጻነት፤ ለፍትህና ለእኩልነት በሎንዶን ከተማ ባዘጋጀው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ግንባር ተወካይ ያደረጉት ንግግር ግርድፍ ትርጉም Read more »

ኢትዮጵያን ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ቀደም ብሎ በብዙ መቶ ሺህ ሄክታር ሸጦለት የነበረውን የካራቱሪ ኩባንያን ጨምሮ 500 ሺህ ሄክታር ለም መሬት ለበርካታ የህንድ ኩባንያዎች ለማስረከብ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ዘጋቢያችን የውስጥ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ፡፡ እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ለምና ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን መቸብቸቡን ቀጥሉአል፣ ለህንድ ኩባንያዎች 500 ሺህ ሄክታር ተጨማሪ መሬት ሊሰጥ ዝግጅቱ መጠናቀቁ ታወቀ Read more »

የአባይ ግድብ ግንባታ ወሬ ከመናፈሱ ቀደም ብሎ ኢትዮጵያዊያንን ሲያደነቁር የነበረው የአምስት አመቱ የትራንስፎርሜሽን እቅድ በሃገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን መሰማቱ ከተቋረጠ በርካታ ወራቶች የተቆጠሩ ሲሆን እቅዱም በዕርዳታ ብቻ በሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ማሳካት ስለማይቻል፣ የጃፓን መንግሥት አነስተኛ ወለድ ያለው በረጅም ጊዜ የሚከፈል ብድር …

አንድ ሰሞን ሲጨፈርለት የነበረው የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አደጋ ላይ መውደቁ ተገለጸ፣ ጃፓን የረጅም ጊዜ ብድር እንድትሰጥ ተጠየቀች Read more »

የዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ የግብርና ሚንስቴር ሚንስትር ዴታ ተብዬዉ ምትኩ ካሣ አለቃው መለስ ዜናዊ የተናገረውን በመድገም በኢትዮጵያ አሁንም ሆነ ባለፉት ሃያ ዓመታት ድርቅ እንጂ ረሃብ የለም ሲል መናገሩ የአገዛዙ ባለስልጣናት በራሳቸው የማይመሩና ጌቶቻቸው ያዘዙአቸውን ብቻ የሚያደርጉ በቀቀኖች ናቸው ሲሉ አንድ …

የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ግብርና ሚኒስቴር “ድርቅ እንጂ ረሃብ የለም“ ማለቱ የአገዛዙን ባለስልጣናት በቀቀንነት ያመለክታል ተባለ Read more »

እንደዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ ቁንጮ መለስ ዜናዊ በሊቢያዊያን ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ ላለፉት አርባ ሁለት አመታት የሊቢያዊያንን ደም ሲመጠምጥ የነበረው የሙአመር ጋዳፊ አገዛዝ መንኮታኮት መጀመሩንና ከጋዳፊ ሶስት ልጆች ሁለቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሊቢያ ጊዜያዊ የሽግግር መንግስትና የአለማቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ማረጋገጣቸውን በርካታ …

የሊቢያው አምባገነን መሪ የሙአመር ጋዳፊ ውድቀት ለኢትዮጵያዊያን ትግል ተስፋ ሰጪ ነው ተባለ Read more »

በዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ የጉልበት አገዛዝ ስር የወደቀቺው ኢትዮጵያ የብር የመግዛት አቅም እያሽቆለቆለ መሄዱ በተደጋጋሚ የተገለጸ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በግብይት ላይ ከሚገኙ የብር ኖቶች ከፍተኛ ነው ከሚባለው ከባለመቶ ብር ኖት በተጨማሪ፣ የ200 ብር ኖት ገበያ ውስጥ እንዲገባ ለማድረግ ዝግጅቱ መጠናቀቁን የውስጥ …

የኢትዮጵያ የብር ኖት አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየደከመ ነው፣ የባለ 200 ብር ኖት ለማተም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ታወቀ Read more »

ወያኔ በምርጫ 97 ለሽንፈት የዳረጉትን ፖለቲካ ፓርቲዎች ለማፍረስ እንደመሳሪያ ከተጠቀመባቸው ሆድ አደሮች መካከል አንዱ የነበረው ቶሎሳ ተስፋየ፤ በዕውቀት ማነስ ምክንያት የተሰጠውን የአፍራሽነት ተልዕኮ በሚገባ ሊወጣ ባለመቻሉ ለመደለያ ተብሎ ተመቻችቶለት በነበረው የሙስና ቅሌት በመከሰሱ አገር ጥሎ ሊኮበልል እንደ ተገደደ ዘጋቢያችን ከአዲስ …

የወያኔ ተለጣፊ ፓርቲ መሪዎች ኩብለላ ቀጥሉአል፣ ቶሎሳ ተስፋዬ አገር ጥሎ መጥፋቱ ተዘገበ Read more »

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በሚከተለው የተሳሳተ የኢኮኖሞ ፖሊሲ ምክንያት ረሃብ አገራችንን ላለፉት 20 አመታት በተከታታይ ማጥቃቱ በድፍን አለም እየታወቀና፤ በየአመቱ ቁጥራቸው ከ4 ነጥብ 5 እስከ 15 ሚሊዮን የሚደርሱ ህዝቦቿ በአለም አቀፍ የምግብ እርዳታ የዕለት ህይወታቸውን እያቆዩ ባሉበት አገር የወያኔ መሪዎች አንድም …

ከ4 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ህዝቦቿ በአስቸኳይ የአለም አቀፍ ምግብ እርዳታ ስር የምትገኝ አገራችንን የሚመሩ የወያኔ ባለሥልጣናት “በአገራችን ረሃብ የለም” ማለት እንደጀመሩ ተዘገበ Read more »

በአፍሪካ የሚደረገዉ የመሬት ቅርምት በተለይም በምግብ እጥረትና በረሃብ በሚጎዱት የአፍሪካ አገሮች ላይ ችግር ሊያስከትል ስለሚችል አገሮች ለዉጭ ከበርቴዎች የሚሰጡት መሬት አስፈላጊዉ ገደብ ሊደረግበት እንደሚገባ በአንድ የባለሙያ አስተያየት ተገለፀ። በአባይ ዉሃ ላይ ሙሉ በሙሉ ጥገኛ በሆነችዉ በግብፅ ህልዉና ላይ ሊያስከትል የሚችለዉ …

የአፍሪቃ የመሬት ቅርምት የዉሃ እጥረት ሊያስከትል ስለሚችል ገደብ ሊደረግበት እንደሚገባ ማሳሰቢያ ተሰጠ Read more »

“በክልላችን ረሀብ ገብቷል ብላችሁ አትናገሩ” ተብለው መታዘዛቸውን በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙ ነዋሪዎች ለኢሳት የምርመራ ቡድን መናገራቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ:: ኢሳት በዚሁ ዘገባው ላይ እንደገለጸው ወኪሎቹ ሰሞኑን በደቡብና በኦሮሚያ ክልል የገጠር አካባቢዎች በመጓዝ የአካባቢውን ህዝብ ያነጋገሩ ሲሆን፣ ከህዝቡ በተገኘው መረጃ …

በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙ ነዋሪዎች “በክልላችን ረሀብ ገብቷል ብላችሁ አትናገሩ” ተብለው መታዘዛቸው ተዘገበ Read more »

የግል ትምህርት ተቋማት እንዲስፋፉ ሌት ከቀን እየሰራሁ ነው በማለት ሲመጻደቅ የነበረው የወያኔ አገዛዝ ፣ ከሚቀለው ዓመት ጀምሮ የግል የጤና ኮሌጆች አዳዲስ ተማሪዎች እንዳይመዘግቡ ትእዛዝ ማስተላለፉን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ የውስጥ ምንጮቹን በመጥቀስ ገለጸ። የግል ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችም ይህን የዘረኛውን ወያኔ አዲስ …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ፖሊሲዎቹን ዕርስ በርሳቸው ማጣረሱን ቀጥሏል፣ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የግል የጤና ኮሌጆች አዳዲስ ተማሪዎች እንዳይመዘግቡ ትእዛዝ ማስተላለፉ ተሰማ Read more »

ተቀማጭነቱ ዋሽንግተን የሆነው ወርልድዎች ኢንስቲትዩት፤ሰሞኑን ይፋ ባደረገው ሪፖርት በመካከለኛውና ከሳህራ በታች ባሉ በ25 የአፍሪካ አገራት የሚገኙ ገበሬዎችና የገጠር ነዋሪዎች፤ያለጥናት በተደረገ የመሬት መቀራመት ይዞታቸውን አጥተው ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል አለ። ወርልድ ዎች ኢንስቲትዩት እንደገለጸው በዚህ መልኩ እየተከሰተ ላለው ችግር በዋነኝነት ሳዑዲ አረቢያንና …

በአፍሪካ እየተካሄደ ያለው የመሬት ቅርምት የአገሩን ህዝብ ከመሬቱ በማፈናቀል በክፍለ-አህጉሩ የተከሰተውን ረሀብ ማባባሱ ተገለፀ Read more »

የወያኔ አገዛዝ ከምዕራባዊያን ለጋሾች የሚቀበለውን የዕርዳታ ገንዘብ እንዴት አድርጎ የፖለቲካ ሥልጣኑን ዕድሜ ለማራዘም የሚያስችል ድጋፍ እንደሚገዛበትና ተቃዋሚዎችንም ለማፈን እንደሚጠቀምበት ሀምሌ 29 ቀን 2003 ዓ.ም በታዋቂው የቢቢሲ ቴለቪዝን ላጋለጡት የምርመራ ጋዜጠኞች ቢሮ ቃላቸውን የሰጡትን ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን፤ዶክተር መረራ ጉዲናንና ፕሮፌሰር መስፍን …

የፋሽስቱ መለስ ዜናዊ አገዛዝ በኢትዮጵያ እየፈፀመ ስላለው የሰብዓዊ መብት ረገጣ ይፋ ላደረገው የቢቢሲ መርማሪ ጋዜጠኞች ቡድን አስተያዬታቸውን በሰጡት በሶስት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች፤ ላይ የውንጀላ ዘመቻ መክፈቱ ተዘገበ። የሰብዓዊ መብት ጥሰቱንም ” የደርግ ርዝራዦች የሚያናፍሱት የፈጠራ ወሬ ነው” ሲል ማጣጣል ጀምሮአል Read more »

በትግራይ ክልል የሚገኙ አርሶ አደሮች ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ የውሃ ማቆር በሚል ከበርካታ አመታት ጀምሮ መተግበር አለባችሁ ብሎ በግዳጅ የጀመረው ዘመቻ ውጤታማ አለመሆኑና አርሶ አደሮችም በዚህ የግዳጅ ዘመቻ ክፉኛ መማረራቸውን የጀርመን ራዲዮ ጣቢያ ዶቺቨለ ዘገበ። እንደ ዶቺቨለ ዘገባ ገበሬዎቹ በሰጡት …

በዘረኛው አገዛዝ በጥናት ላይ ያልተመረኮዘ የዘመቻ ስራ፣ የትግራይ አርሶ አደሮች እጅግ መማረራቸው ታወቀ Read more »

አዲስ ነገር ኦን ላይን በመባል የሚታወቀው ድረገጽ እንደዘገበው ሰሞኑን ክፉኛ ይቃወሙና ይተቹት በነበሩ ጋዜጠኞች ላይ የጭካኔ በትሩን ያነሳው አፋኙ የወያኔ አገዛዝ አዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የኢንተርኔት ካፌዎች ላይ ፊቱን ማዞሩ ታውቁአል። እንደ አዲስ ነገር ዘገባ፣ የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ከቅርብ ወራት …

ሰሞኑን በጋዜጠኞች ላይ የጭካኔ በትሩን ያነሳው አፋኙ የወያኔ አገዛዝ ይህን እኩይ ተግባሩን በኢንተርኔት ካፌዎችና ተጠቃሚዎች ላይ መቀጠሉ ተዘገበ Read more »

የግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ራዕይ ሁሉንም የኢትዮጵያ ዜጎች፤ ሁሉንም የኢትዮጵያ ማኅበረሰቦች እና ሁሉንም የኢትዮጵያ አካባቢዎች ታስቦ የተቀረፀ ነው። የግንቦት 7 ተልዕኮ በሃገራችን ውስጥ አካባቢ ለይቶ፤ ዘውግንና ሃይማኖትን አማርጦ ተግባራዊ እንዲሆን የተቀረፀ አይደለም። ግንቦት 7፣ “ህዝብ የስልጣን ባለቤት መሆን …

ለዴሞክራሲና ለእኩልነት መረጋገጥ በጋራ የምናደረገውን ትግል የአንድነታችን መሠረት እናድርግ Read more »

በ1808 ዓ.ም እንግሊዞች በአጼ ዮሃንስ እየተመሩ መቅደላ ድረስ ገስግሰው ደርሰው ከአጼ ቴዎድሮስ ጋር ጦርነት ገጥመው ረቷቸው።አጼ ቴዎድሮስም ለባእድ እጄን አልሰጥም ብለው በገዛ ሽጉጣቸው ራሳቸውን ገደሉ። ይህም ጀግነንት ሆኖ ተቆጥሮላቸው እስከ ዛሬ ባለው ትውልድ ዘንድ ሲዘከር ይኖራል። አጼ ቴዎድሮስ በገዛ ሽጉጣቸው …

መለስ ዜናዊና የቀደሙት ነገስታት Read more »

የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን ድርጅት ኢሳት ማክሰኞ ሐምሌ 19 ቀን በኒዘርላንድስ ዋና ከተማ አምስተርዳም ላይ አዘጋጅቶት በነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ ስብሰባ ላይ በተጋባዥ እንግዳነት ንግግር ያደረጉት የግንቦት 7 ንቅናቄ ሊቀመንበር ዶር ብርሃኑ ነጋ፤ ድርጅታችን ግንቦት 7 ከኦሮሞ ነጻነት ግንባርና ከኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት …

በግንቦት7፣ በኦነግና በኦብነግ መካከል ተቀራርቦ የመስራት ጅመር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባዋል ሲሉ ዶ/ር ብርሁኑ ነጋ ገለጹ Read more »

በሰሜን አፍሪቃ ህዝባዊ አመጽ ከተነሳና በርካታ የአፍሪቃ ሃገራትን ካርበደበደ ወዲህ በያቅጣጫው ውጥረት ውስጥ በመዘፈቁ የሚያደርገውና የሚጨብጠው ጠፍቶት የቆየው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ የህዝብን የትኩረት አቅጣጫ ለማስቀየር በሚል የለቀቀው የአባይ ግድብ ግንባታ ነጠላ ዜማ ሽያጭ የታሰበውን ያህል ሊከናወን ባለመቻሉ ከያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የሞባይል …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በህዝብ ላይ የአደባባይ ዝርፊያን አካሄደ፣ ከያንዳንዱ የሞባይል ቴሌፎን ተጠቃሚ ሃምሳ ብር ነጠቀ Read more »

ዩ ኤስ አይ ዲ በመባል የሚታወቀው የ አሜሪካ የልማት ተራድኦ ባወጣው ጥናታዊ ጽሁፍ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ማንበብ በሚገባቸው ሰአት በብቃትና በጥራት እንደማያነቡ አጋለጠ። ዩኤስ አይ ዲ ባወጣው በዚሁ ጥናቱ እንዳመለከተው ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙት 8 ክልሎች በሚገኙት የአንደኛ …

በኢትዮጵያ በስፋት እየታየ ያለው የትምህርት ጥራት ደረጃ ዝቅተኝነት በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የጎላ መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ Read more »

በርካታ ሚሊየኖች በርሃብ አለንጋ እየተገረፉባት በምትገኘው ኢትዮጵያ የውጪ ሃገራት ኢንቨስተሮች በርካታ ሺህ ቶን የጥራጥሬ ምግብ እህልን እያመረቱ ለትርፍ ወደ ውጪ ሃገራት ኤክስፖርት እያደረጉ መሆኑ የሚያሳዝን እውነታ ነው በማለት ስዊስ ኢንፎ በመባል የሚታወቅ የዜና አውታር ገለጸ። እንደ ስዊስ ኢንፎ ዘገባ በሃገሪቱ …

በኢትዮጵያ ሚሊየኖች ይራባሉ፣ ነገር ግን የውጪ ሃገራት ኢንቨስተሮች በሺሆች የሚቆጠር ቶን እህል ኤክስፖርት ያደርጋሉ ተባለ Read more »

በያዝነው ዓመት እጂግ በርካታ ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ትምህርታቸውን ተከታትለው በተለያዩ ደረጃዎች በመመረቅ ላይ ያሉ ሲሆን የግንቦት ሰባት ዘጋቢ ያነጋገራቸው ምሩቃን በሰጡት አስተያየት ምን እንደተማርን ሳናውቀውና እዚህ ግባ የሚባል እውቀት ሳንጨብጥ ለምረቃ በቃን፣ ይህም እኛን እያሳፈረንና እያሸማቀቀን ይኖራል በማለት ለዚህ …

የከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት የትምህርት ጥራት ደረጃ እጂግ አሳሳቢ ሆነ፣ ተመራቂዎች ምንም ቁም ነገር ሳንይዝ ለምረቃ በቃን አሉ Read more »

ከኢትዮ ቴሌኮም መሥርያ ቤት ሕግና ሥርዓት ሳይጠበቅ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ከሥራ ገበታቸው ላይ ከተባረሩት መካከል፣ ከኤችአይቪ/ኤድስ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ሠራተኞች መድኃኒት እንዳይወስዱ መከልከላቸውን በማስረዳት ቦርዱ እንዲታደጋቸው መጠየቃቸውን ለአረመኔው አገዛዝ ቅርበት እንዳለው የሚነገርለት ሪፖርተር ጋዜጣ ዘገበ፡፡ ከኤችአይቪ/ኤድስ ቫይረስ ጋር የሚኖሩት ሠራተኞች …

አረመኔው የወያኔ አገዛዝ ከኤች አይቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ የቴሌ ሠራተኞችን መድሃኒት እንዳያገኙ ከለከለ Read more »

የዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በአገራችን ውስጥ ባሰፈነው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች ተስፋ ቆረጠው የተሻለ ህይወት ፍለጋ አገራቸውን ጥለው በሱዳን በኩል ከተሰደዱ በአስር ሺዎች ከሚቆጠሩ ወጣት ስደተኞች መካከል ቁጥራቸው ወደ 500 የሚጠጉትን የሱዳን ፖሊስ አሳልፎ ለወያኔ አገዛዝ እንዳስረከበ አንድ የመተማ ነዋሪ ለዝግጅት ክፍላችን …

ሱዳን ድንበሯን አቋርጠው ወደ ግዛቷ ከገቡት በርካታ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ወደ 500 የሚጠጉትን በሃይል ወደ አገር ቤት መመለሷ ተገለጸ Read more »

በጥናቱ ፤እጅግ የተባባሰ የምሁራን ፍልሰት ከሚታይባቸው 10 አገሮች በቅደም ተከተል ከአንድ እስከ አራት የተቀመጡት፤ ከአፍሪካ ሲሆን፤ እነሱም ኢትዮጵያ፣ ናይጀሪያ፣ ኬንያና ደቡብ አፍሪቃ ናቸው። ከአምስተኛ እስከ አስረኛ ባለው ደረጃ እንደ ቅደም ተከተላቸው የተቀመጡት ደግሞ ኢራን፣ቻይና፣ሜክሲኮ፣ጃማይካ፣ ማሌዥያና እንግሊዝ ናቸው። ከፍተኛ ቁጥር ያለው …

ኢትዮጵያ በተማረ ሀይል ፍልሰት ከዓለም የመጀመሪያ ደረጃ ላይ መቀመጧ ኦን ላይን ዩኒቨርሲቲ ባወጣው ጥናት አስታወቀ Read more »