– አወዛጋቢው የቀድሞው ቦርድ በአዲስ ተተካ ከአዲስ አበባ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው ናዝሬት (አዳማ) ከተማ ውስጥ የሚገኘው ኦሊያድ ሲኒማ ቤት ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከሚያሳያቸው ሲኒማዎች በተለየ ነሐሴ 22 ቀን 2003 ዓ.ም. አንድ ትዕይንት ሊያስተናግድ ተዘጋጅቷል፡፡

– ጊዜያቸው ያለፈባቸው እሽግ ምግቦችና መጠጦች ተገኝተዋል ባምቢስ ሱፐር ማርኬት ከውጭ የሚገቡና ጊዜያቸው ያለፈባቸው እሽግ ምግቦችንና መጠጦችን ለተጠቃሚዎች ይሸጣል በሚል ተጠርጥሮ ከትናንት በስቲያ በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ታሸገ፡፡

– በርካታ ባለሥልጣናትም እየታሰሩ ነው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አፈ ጉባዔ ሆነው በመሥራት ላይ የሚገኙት አቶ ሀብታሙ ኢካ ፈለቀ፣ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከነሐሴ 20 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ መታሰራቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

– ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ የመንግሥትና የግለሰቦች ዕዳ አለበት ጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማኅበር በመባል የሚታወቀው መንግሥታዊ ኩባንያ፣ ያለበትን ዕዳ መክፈል ባመቻሉና የሥራ እንቅስቃሴው በመዳከሙ የህልውናው ጉዳይ አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱ ተገለጸ፡፡

ባለፉት 15 ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ባከናወኑት ፈር ቀዳጅ የንግድና የኢንቨስትመንት ክንውኖች ምክንያት፣ ‹‹ኢትዮጵያን አሜሪካን›› በተሰኘው በአሜሪካ ዳያስፖራ ቢዝነስ ኤንድ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የተሸለሙት፣ የአክሰስ ካፒታል መሥራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ በሽልማቱ ሥነ ሥርዓት ላይ የታዳሚውን ቀልብ የሳበ ንግግር አድርገዋል፡፡

‹‹በድርጊታቸው ማፈር የነበረባቸው እነሱ ናቸው›› የኢትዮጵያ መንግሥት ኤርትራ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ በተካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ስብሰባ ወቅት፣ በዲፕሎማቷ ላይ በኢትዮጵያ መንግሥት ዛቻና ማስፈራሪያ ተፈጸመበት ስትል ወነጀለች፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በኢድ አልፈጥርና በአዲስ ዓመት በዓላት ወቅት ኅብረተሰቡ በሕገወጥ የገንዘብ ኖቶች በሚደረግ ግብይት እንዳይጭበረበር ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ አስገነዘበ፡፡

[ማሳሰቢያ፦ ቪዲዮውን ሕፃናት አይዩት!] Ethiopia Zare (ማክሰኞ ነኀሴ 24 ቀን 2003 ዓ.ም. August 30, 2011)፦ የሊቢያው መሪ ልጅ የሆነው የሃኒባል ጋዳፊ ባለቤት ወ/ሮ ኤሊን በፈላ ውሃ ከአናትዋ ጀምሮ ፊትዋንና መላ ሰውነቷን ያቃጠለቻት የ30 ዓመቷን ኢትዮጵያዊት ወጣት ሸዋዬ ሞላ በትሪፖሊ ሆስፒታል …

የጋዳፊ ቤተሰቦች ፊቷን ያቃጠሏት ኢትዮጵያዊት የሕክምና ዕርዳታ እያገኘች ነው Read more »

የኢትዮጵያ መንግሥት ሁለት ታዋቂ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችን ይዞ አሥሯል፡፡ የአንደኛው ክስ ‘በሽብር ፈጠራ ነው’ ተብሏል፡፡ ይህንን የመንግሥት እርምጃ በፖለቲካ ምክንያት የተነሣሣ ነው ሲሉ ተቃዋሚ መሪዎች አውግዘውታል፡፡

ነባር የተቃዋሚ መሪ ናቸው የሚባሉት በቀለ ገርባ የተያዙት ‘በኢትዮጵያ መንግሥት በሽብር ፈጠራ ቡድንነት ተፈርጆ ከታገደው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ጋር ግንኙነት አላቸው’ በሚል መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥታ ቃል አቀባይ አቶ ሽመልስ ከማል ገልፀዋል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህር የሆኑት በቀለ ገርባ …

ሁለት የተቃዋሚ መሪዎች ታሠሩ Read more »

[ማሳሰቢያ፦ ለሕፃናት ያልተፈቀደ!] Ethiopia Zare (ማክሰኞ ነኀሴ 24 ቀን 2003 ዓ.ም. August 30, 2011)፦ የሊቢያው መሪ ሙአመር ጋዳፊ ልጅ የሆነው ሃኒባል ጋዳፊ ባለቤት ወ/ሮ ኤሊን የ30 ወጣት ሸዋዬ ሞላ የተባለች ኢትዮጵያዊቷን የልጆችዋን ሞግዚት የፈላ ውሃ ከአናቷ ጀምራ መላ አከላቷ ላይ …

የጋዳፊ ልጅ ሚስት ኢትዮጵያዊቷን በፈላ ውሃ ለበለበቻት Read more »

በአገራችን ለውጥን ስንመኝ ታሪካዊ ስርነቀል ለውጥን ለማምጣት በግንፍል የተነሳውን የየካቲት 1966 አብዮት ሳናነሳ ልናልፍ አይቻለንም። በቅድመ የካቲት የነበሩ አብዮታዊ ሁኔታወችን ዛሬ ላይ ሆነን ከተዋነያኑ ግምጋሜ ጋር ስናነጻጽር፣ ዛሬስ የተሻሉ ሕሊናዊና ድርጅታዊ ሁኔታወች አሉ ወይ ብለን እራሳችንን ልናይ እንገደዳለን።
በ1966 መባቻ የዚያ አብዮታዊ ትውልድ ታጋዮች በጊዜው እንዲህ እንደዛሬ በቅራኔ ተውጠው የእርስ በርስ ፉክቻ ላይ በነበሩበት በአገሪቱ ውስጥ […]

ታርጋ በቀላሉ የሚወጣባት ብቸኛዋ ሀገር
በተለይ በሀገርኛ ባህል ያገባችሁ ይሄ የባህል የሠርግ ዘፈን ትዝ አይላችሁም? ‹እሸት ፣ እሸት፣ የወረት፤ እሸት ቢሉህ…የሽምብራ እንዳይመስልህ፤ እሸት ቢሉሽ… የማሽላ እንዳይመስልሽ…› ይህ ነገር በጽሑፍ ሳይሆን በዜማ ነበር የሚያምረው፤ ታዲያ ምን ዋጋ አለው – የምንገኝበት ሥፍራ ተራራቀ፡፡
ታርጋ ስልህ ታዲያ የመኪና እንዳይመስልህ፤ ታርጋ ቢሉህ የሮቢላም እንዳይመስልህ፤ ታርጋ የምልህ ከምትናገረው መካከል የሚፈልገውን […]

አሁን ያለችው ኢትዮጵያ ከመቸውም ጊዜ በላይ የምታሳዝን ሃገር ሆናለች። በነፃነትና በሰላም ተጠብቆ የመኖር መብታችን ተከብሮ ባያውቅም አሁን ደግሞ ያለገደብ ተጥሷል። ሰዎች በአመለካከታቸው ብቻ ይታሰራሉ፣ ይደበደባሉ፣ ሴቶች የደፈራሉ፣ መኖር ይከለከላሉ፣ በህግ ፊት እኩል አይደሉም፣ ፍትህ ተጓድሏል። ገዢዎቻችን አንብበው የማያውቅትን ህገ መንግስት ማገላበጥ የሚጀምሩት የዜጎችን መብት ለመርገጥ ብቻ መሆኑ እንደተባለው ህገመንግስቱን ህገ አራዊት አስመስሎታል። የሰው ልጅ ሲወለድ […]

አሸናፊ ነጋሽ ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ተመርቆ ሥራ ከያዘ ወደ ሦስተኛ ዓመቱ የተሻገረው ዘንድሮ ነው፡፡ ለሁለት ዓመታት ሥራ አጥቶ ቢቆይም በየመሥርያ ቤቱ እንዲሁም በየማስታወቂያ ሰሌዳው ሥራ ለማግኘት ደጅ መጥናቱን ይገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት በማቋቋም ሲያካሂድ የቆየው የመዋቅር ጥናት የመጀመርያው ዙር ተጠናቆ፣ ለሥራ አመራር ቦርድ መቅረቡን ምንጮች አመለከቱ፡፡

ባለፈው ረቡዕ ማለዳ በሸራተን አዲስ በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ስብሰባ ላይ ሳይጋበዝ ድንገት የተገኘው ወጣቱ ኤርትራዊ ‹‹ዲፕሎማት››፣ ‹‹ኤርትራን ወክዬ ነው የመጣሁት›› በማለት የስብሰባውን አዘጋጆች አስደንግጧል::

የኤርትራ መንግሥት ላለፉት በርካታ ዓመታት የሚታወቅበትና ሲወገዝበት የነበረው እንቅስቃሴ ጎረቤት አገሮችን መውረርና በየአገሩ ሽብር መፍጠርን ነው፡፡

•   ያለቀላቸውና ያልተጠናቀቁ አልባሳት ላይ የተጣለው እኩል ቀረጥ ሊለያይ ነው ከውጭ የሚገቡ የጨርቃጨርቅ ምርቶች ላይ የተጣለው የ10 በመቶ ኤክሳይዝ ታክስ ሊነሳ መሆኑንና ባለቀላቸውና በብትን ጨርቆች ላይ ይከፈል የነበረው ተመሳሳይ የ35 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ እንዲለያይ ሊደረግ መሆኑ ተገለጸ፡፡

– ልል የሆነ የገንዘብ ፖሊሲ ለዋጋ ግሽበት ዋነኛ ምንጭ ነው አለ– የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ጫና እየበዛበትና እምነት እያጣ ነው ብሎዋል– እስከ 2015/16 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ6.5 በመቶ ሊያድግ እንደሚችል ተንብዮአል– መንግሥት በአይኤምኤፍ ሪፖርት በመበሳጨቱ እንዳይሰራጭ አግዷል

ከሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ አደጋ ደርሶበት የነበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን አደጋ መርማሪ ቡድን፣ የመረጃ ማሰባሰብ ሥራውን አጠናቆ የትንተና ሥራ ሊጀምር ነው፡፡

“አፈጻጸማቸው ጥሩ ስላልሆነ በሌላ ቦታ እንዲመደቡ ተደርጓል” የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ከፍተኛ አመራሮችን ካለምንም ማስጠንቀቂያ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ አደረገ፡፡

የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ስለሺ ለማ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን በማገልገል ላይ ናቸው፡፡ በ1959 ዓ.ም. የተወለዱት አቶ ስለሺ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአስመራ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ አግኝተዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2004 ዓ.ም. በመሀል ከተማ ከ170 ሔክታር መሬት በላይ በሆነ ቦታ ላይ የተገነቡ አሮጌ ቤቶችን በማፍረስ ለመልሶ ማልማት ዝግጁ እንደሚያደርግ ምንጮች ገለጹ፡፡

ማሳስቢያ ፦ ይህ ጽሁፍ ለፍትህ የመቆም ጥያቄ እንጂ በምንምና በማንም መልኩ ወያኔ እንደሚያራምደው የሃይማኖት ነቀፌታ እንዳልሆነ በግልጽ እንዲታወቅና አንባቢያን በአንክሮ እንዲመለከቱት በጥብቅ አደራ እላለሁ አመስግናለሁ ። ዛሬ በእዝች አጭር መጻጽፌ ላተኩረበት የፈለኩት ሥለሀይማኖት ድረጅቶች ማለትም፤ የኦርቶዶክሱ፤ የሙስሊሙ፤ የፕሮቲስታንቱም ሆነ የሌሎቸ …

በሃገር ጉዳይ እኔ ማን ነኘ (በሎሚ ተራ) Read more »

የዛሬው «ኢትዮጵያ በጋዜጦች» ፕሮግራማችን -ኢትዮጵያ 300,000 ሜትሪክ ቶን ስንዴ እንደምታስገባ ገለጸች -የህንድ ኩባንያዎች መዋዕለ-ነዋይ በምስራቅ አፍሪቃ -ሚሱቡሺ በደቡብ ኢትዮጵያ የጸሃይ ኤነርጂ ለማስገባት ተዋዋለ -ኢትዮጵያ ሜሪሎዎችንና ቱካናዎችን ለማስታረቅ እርምጃ ወሰደች የሚሉትን ርዕሶች ይዞ ቀርቧል።

           ዲሜጥሮስ ብርቁና ተክሌ አበበ መርጋ ይከራከራሉ Ethiopia Zare (አርብ ነሐሴ 20 ቀን 2003 ዓ.ም August 26 2011) :- ባለፈው ግንቦት የተቋቋመውና መቀመጫው በቶሮንቶ የሆነው “አድባር የክርክር ማህበር” ሶስተኛውን የክርክር ዝግጅት በያዝነው ሳምንት፡ አርብ፡ ኦገስት 26 ከሰዓት በኋላ፡ ከ5 ሰዓት …

አድባር፡ ሶስተኛውን ክርክር በቶሮንቶ አዘጋጅቷል Read more »

ዘመኑ ላፈራው የመረጃ ቴክኖሎጂ ምስጋና ይግባውና ሰዎች ሀሳባቸውን ስፋት ላለው አድማጭ ወይም አንባቢ ለማድረስ አንድ ኮምፒዩተርና በደቂቃዎች ብቻ የሚቆጠር ጊዜ በቂ መሆኑ አለማችን በኛ ዕድሜ ያሳየችው ታላቅ እምርታ ውጤት ሲሆን የሰው ልጅ ህይዎትም ፈጣን መሻሻልን በማሳየት ይገኛል። ይህ የእድገት ርምጃ …

አያ ጅቦ ሳታመኻኝ ብላኝ ሀገር ወዳዶችን አንገት ለማስደፋት የሚደረገው የጮሌዎች ዘመቻ ዋቆ ዘጅማ Read more »

የሊቢያ ህዝብ ለአርባ ሁለት ዓመታት የተጫነበትን የጋዳፊን አገዛዝ ከጫንቃው ለማውረድ ተቃርቧል። የነፃነት ታጋዮች የአገሪቱን ዋና ከተማ – ትሪፓሊ – አብዛኛውን ክፍል ተቆጣጥረዋል። ኮሎኔል ጋዳፊ ደጋግሞ “ሊቢያ ቱኒዝያ ወይም ግብጽ አይደለችም” እያለ ሲፎክር ነበር። እውነታው ግን ሊቢያ ከቱኒዚያም ሆነ ግብጽ የባሰች …

ሊቢያውያን እንኳን ደስ ያላችሁ፤ ለኛም ትምህርት ሆናችሁ!!!! Read more »

ክቡራትና ክቡራን፣ በዚህ ስብሰባ ላይ ተገኝቼ ንግግር አድርግ ዘንድ ዕድሉን ለፈጠራችሁልኝ የመድረኩ አዘጋጆች በኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ግንባርና በኦጋዴን ህዝብ ሥም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። የወያኔ አገዛዝ በአሁኑ ወቅቱ በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለውን ጭቆናና በደል አስመልክቶ ሃሳብ ለመለዋወጥና የጋራ ግንዛቤ በማዳበር ይህንን አስከፊ …

ጥምረት ለነጻነት፤ ለፍትህና ለእኩልነት በሎንዶን ከተማ ባዘጋጀው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ግንባር ተወካይ ያደረጉት ንግግር ግርድፍ ትርጉም Read more »

ኢትዮጵያን ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ቀደም ብሎ በብዙ መቶ ሺህ ሄክታር ሸጦለት የነበረውን የካራቱሪ ኩባንያን ጨምሮ 500 ሺህ ሄክታር ለም መሬት ለበርካታ የህንድ ኩባንያዎች ለማስረከብ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ዘጋቢያችን የውስጥ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ፡፡ እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ለምና ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን መቸብቸቡን ቀጥሉአል፣ ለህንድ ኩባንያዎች 500 ሺህ ሄክታር ተጨማሪ መሬት ሊሰጥ ዝግጅቱ መጠናቀቁ ታወቀ Read more »

የአባይ ግድብ ግንባታ ወሬ ከመናፈሱ ቀደም ብሎ ኢትዮጵያዊያንን ሲያደነቁር የነበረው የአምስት አመቱ የትራንስፎርሜሽን እቅድ በሃገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን መሰማቱ ከተቋረጠ በርካታ ወራቶች የተቆጠሩ ሲሆን እቅዱም በዕርዳታ ብቻ በሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ማሳካት ስለማይቻል፣ የጃፓን መንግሥት አነስተኛ ወለድ ያለው በረጅም ጊዜ የሚከፈል ብድር …

አንድ ሰሞን ሲጨፈርለት የነበረው የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አደጋ ላይ መውደቁ ተገለጸ፣ ጃፓን የረጅም ጊዜ ብድር እንድትሰጥ ተጠየቀች Read more »

የዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ የግብርና ሚንስቴር ሚንስትር ዴታ ተብዬዉ ምትኩ ካሣ አለቃው መለስ ዜናዊ የተናገረውን በመድገም በኢትዮጵያ አሁንም ሆነ ባለፉት ሃያ ዓመታት ድርቅ እንጂ ረሃብ የለም ሲል መናገሩ የአገዛዙ ባለስልጣናት በራሳቸው የማይመሩና ጌቶቻቸው ያዘዙአቸውን ብቻ የሚያደርጉ በቀቀኖች ናቸው ሲሉ አንድ …

የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ግብርና ሚኒስቴር “ድርቅ እንጂ ረሃብ የለም“ ማለቱ የአገዛዙን ባለስልጣናት በቀቀንነት ያመለክታል ተባለ Read more »

እንደዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ ቁንጮ መለስ ዜናዊ በሊቢያዊያን ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ ላለፉት አርባ ሁለት አመታት የሊቢያዊያንን ደም ሲመጠምጥ የነበረው የሙአመር ጋዳፊ አገዛዝ መንኮታኮት መጀመሩንና ከጋዳፊ ሶስት ልጆች ሁለቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሊቢያ ጊዜያዊ የሽግግር መንግስትና የአለማቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ማረጋገጣቸውን በርካታ …

የሊቢያው አምባገነን መሪ የሙአመር ጋዳፊ ውድቀት ለኢትዮጵያዊያን ትግል ተስፋ ሰጪ ነው ተባለ Read more »

በዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ የጉልበት አገዛዝ ስር የወደቀቺው ኢትዮጵያ የብር የመግዛት አቅም እያሽቆለቆለ መሄዱ በተደጋጋሚ የተገለጸ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በግብይት ላይ ከሚገኙ የብር ኖቶች ከፍተኛ ነው ከሚባለው ከባለመቶ ብር ኖት በተጨማሪ፣ የ200 ብር ኖት ገበያ ውስጥ እንዲገባ ለማድረግ ዝግጅቱ መጠናቀቁን የውስጥ …

የኢትዮጵያ የብር ኖት አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየደከመ ነው፣ የባለ 200 ብር ኖት ለማተም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ታወቀ Read more »