ብሔራዊ ባንክ ኅብረተሰቡ በሕገወጥ የገንዘብ ኖቶች እንደይጭበረበር አሳሰበ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በኢድ አልፈጥርና በአዲስ ዓመት በዓላት ወቅት ኅብረተሰቡ በሕገወጥ የገንዘብ ኖቶች በሚደረግ ግብይት እንዳይጭበረበር ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ አስገነዘበ፡፡