የጋዳፊ ቤተሰቦች ፊቷን ያቃጠሏት ኢትዮጵያዊት የሕክምና ዕርዳታ እያገኘች ነው
[ማሳሰቢያ፦ ቪዲዮውን ሕፃናት አይዩት!]
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ነኀሴ 24 ቀን 2003 ዓ.ም. August 30, 2011)፦ የሊቢያው መሪ ልጅ የሆነው የሃኒባል ጋዳፊ ባለቤት ወ/ሮ ኤሊን በፈላ ውሃ ከአናትዋ ጀምሮ ፊትዋንና መላ ሰውነቷን ያቃጠለቻት የ30 ዓመቷን ኢትዮጵያዊት ወጣት ሸዋዬ ሞላ በትሪፖሊ ሆስፒታል እርዳታ እየተደረገላት መሆኑን ሲኤንኤን ዘገበ። አደጋውን ያደረሱት አልጄሪያ ተሰድደዋል።