የአፍሪቃዉ ህብረት እና ሊቢያ

ባለፈዉ ሳምንት አርብ በሊቢያ ጉዳይ ላይ አቋም ለመያዝ የተሰበሰበዉ የአፍሪቃዉ ህብረት ለሊቢያ የሽግግር ምክር ቤት እዉቅና ለመስጠት ተቸግሮ ታይቶአል።