ናሆም ሪከርድስ ለሚካያ በኃይሉ 100 ሺሕ ብር ካሣ እንዲከፍል ተወሰነበት
(በሚኪያስ ሰብስቤ) የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ናሆም ሪከርድስ የሚካያ በኃይሉን ሁለት ዘፈኖች የአርቲስቷን የቅጂ መብት በመጣስ በማባዛቱና በማከፋፈሉ፣ 100 ሺሕ ብር የሞራል ካሳ እንዲከፍል ባለፈው ሣምንት ውሳኔ አስተላለፈ፡፡
(በሚኪያስ ሰብስቤ) የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ናሆም ሪከርድስ የሚካያ በኃይሉን ሁለት ዘፈኖች የአርቲስቷን የቅጂ መብት በመጣስ በማባዛቱና በማከፋፈሉ፣ 100 ሺሕ ብር የሞራል ካሳ እንዲከፍል ባለፈው ሣምንት ውሳኔ አስተላለፈ፡፡
(በዘካሪያስ ስንታየሁ) ዊኪሊክስ ስለ ኢትዮጵያ መረጃና ደኅንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ ሚስጥራዊ መረጃ ባለፈው ረቡዕ ይፋ አድርጓል፡፡
(በታምሩ ጽጌ) በሞት እንዲቀጡ ተፈርዶባቸው ቅጣታቸውን በመጠባበቅ ላይ ያሉትን የደርግ መንግሥት ባለሥልጣናትን፤ ጉዳት የደረሰበትም ይሁን ድርጊታቸውን በታሪክ የሚያውቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ ይቅርታ እንዲያደርግላቸው፣ አራት የሃይማኖት መሪዎች ታህሣሥ 16 ቀን 2003 ዓ.ም. ሕዝቡን በይፋ ሊለምኑ መሆኑን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
(በውድነህ ዘነበ) የግብርና ሚኒስቴር ለዘንድሮው የምርት ዘመን የሚሆን ተጨማሪ 100 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ግዢ ሊፈጽም ነው፡፡
በታምሩ ጽጌ በኢትዮጵያ መኖር ከጀመሩ ከ50 ዓመታት በላይ እንደሆናቸው የሚናገሩት ሚስተር ካራላምቦስ ቺማስ ባምቢስ ከ150 በላይ ኢትዮጵያውያንን ቀጥረው የሚሠሩበትን ‹‹ባምቢስ ሱፐር ማርኬትን›› በፍትሕ እጦት ምክንያት ሊዘጉ መሆናቸውን በተለይ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኙ
The well-liked and honored children’s program host, Tesfaye Sahilu – known as ”Ababa Tesfaye” – is hosting a new show to be viewed at Panoramic Theatre, the new theatre in the Martyr’s building. Tesfaye Sahilu was among the first ETV hosts who …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ባለፈው ሳምንት የአገራችንን ፖለቲካ ለመረዳትም ይሁን ወደ ፊት ለማራመድ ከሚያስፈልጉን ነገሮች አንዱ አዲስ የርእዮተ ዓለም ትንተና መሆኑን ጠቆም አድርጌ ነበር። ይህ የመረዳት ፍለጋ ብዙ ተያያዥ ጥያቄዎችን እንዳነሳ አድርጎኛል። የዛሬው ትኩረቴ በፖለቲከኞቻች በኩል ፖለቲካችንን መረዳት ነው፤ ፖለቲከኞቻችንን መተቸት ብቻ ሳይሆን መረዳት …
በቅርቡ “መለስ ዜናዊና የህወሀት ትግል ጉዞ” በሚል ርእስ ጸሀፊ እያሱ መንገሻ (ኮ/ል) ተብሎ ባለ 313 ገጾች አንድ መጽሀፍ መጋቢት 2002 ዓ.ም አዲስ አበባ ታትሞ ወጥቶ ከጫፍ እስከ ጫፍ አነበብኩላቸው። መጽሀፉ አቶ መለስን ልዩ የታሪክ ካባ ለማልበስ ሲባል ብዙ የተደከመበት የፈጠራ ቅንብር …
የሠዉ ልጆች መሠረታዊ ሠብአዊ መብት እንዲከበር የሚደነግገዉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ደንብ (ቻርተር) የፀደቀበት 62ኛ አመት ዛሬ በመላዉ አለም በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች እየታሰበ ነዉ።
የአሜሪካንን የዲፕሎማሲ ምሥጢራዊ ሰነዶች ይፋ ማዉጣት የጀመረዉ ዊኪሊክስ የተሰኘዉ ድረ ገጽ፤
የቀድሞዉ የኢትዮጵያ መንግሥት (የደርግ) ባለሥልጣናት ሰሞኑን ከእስር እንደሚለቀቁ የሐይማኖት ተቋማት ምንጮች አስታወቁ።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤድስ ፕሮግራም – ዩኤንኤድስ ጋር በመተባበር ያወጣው የቅኝት ሪፖርት በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ሥርጭት መጠንና ከኤድስ ጋር የተያያዘ ሞት መቀነሱን ገለፀ። ዓለምአቀፍ የኤድስ ቀንን ምክንያት በማድረግ የወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ቁጥጥር፣ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ላለ ዜጎች የሚደረግ ህክምና እንዲሁም …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ከወያኔ እስር ቤቶች የሚደርሱን መረጃዎች ህሊናን የሚረብሹ ናቸው:: የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ አባላት በእስር ላይ በሚገኙ ወገኖቻችን ላይ የሚፈጽሙት ሰቆቃ (ቶርቸር) በአስከፊ ሁኔታ ጨምሯል። በጭካኔው “ተወዳዳሪ የለውም” ሲባል በነበረው የደርግ ዘመን እንኳን የማይታወቁ የሰቆቃ ዓይነቶች ዛሬ በንፁሃን ዜጎች ላይ እየተፈጸሙ ነው። …
አዎ! “አዲስ ፍቅር እኔን ይዞኛል – የማደርገዉ ሁሉ ጠፍቶኛል” – ቆየት ካሉት የብዙዬ በቀለ ዘመን አይሽሬ ዜማዎች አንዱ ነበር። ብዙዬ ይህንን ጣፋጭ ዜማ የተጫተችዉ አፍላ የወጣትነት ፍቅር እንዴት እንደሚያከንፍና መድረሻ እንደሚያሳጣ ልትነግረን ነበር። ዛሬ ከወደ አዲስ አበባ የሚሰማዉ የአዲስ ፍቅር …
የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆኖ በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ የተሾመው ኩማ ደመቅሳ የበታቾቹን መቆጣጠር እንደተሳነው አንድ የመዲናይቱ መስተዳደር ባለስልጣን ለግንቦት 7 ድምጽ ተናግረዋል። ከኩማ አማካሪዎች ውስጥ አንዱ ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለጹት፣ የክፍለ ከተማዎች ባለስልጣናት ለከንቲባው ቁጥጥር ተገዝተው አያውቁም። የከተማይቱ የስልጣን መዋቅር …
የአዲስ አበባው የወያኔ ሹመኛ ኩማ ደመቅሳ የበታቾቹን መቆጣጠር እንደተሳነው ታወቀ Read more »
በርካታ ኢትዮጵያውያን ገበሬዎች ከመሬታቸው እየተፈናቀሉ ያለ በቂ ካሳ በመሰናበታቸው መጠለያ አልባ ሆነው በመንከራተት ላይ እንደሚገኙ የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው መረጃ አመልክቷል። ሪፖርተራችን ሰሞኑን አጠናቅሮ በላከው ዘገባ እንደገለጸው፥ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ የሚገኙ ገበሬዎች በልማት ስም ከይዞታቸው …
ከመሬታቸው እንዲፈናቀሉ የተደረጉ ኢትዮጵያውያን ገበሬዎች መጠለያ አልባ መሆናቸው ታወቀ Read more »
በአገራችን ኢትዮጵያ እየተፈጸመ ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰትንና በዘረኛው የወያኔ አምባገነንነት የተቀለበሰውን የዲሞክራሲ ግንባታ ሁኔታ የሚዳስስ ጉባዔ ከትናንትና በስቲያ ማክሰኞ ህዳር 29 ቀን 2003 ዓም በአውሮጳ ፓላማ ውስጥ መካሄዱን የግንቦት 7 ዘጋቢ ከስፍራው ከላከልን ዜና ለማወቅ ተችሎአል። የታገተው ኢትዮጵያ ዲሞክራሲ፤ በኦጋዴን …
በአውሮጳ ፓርላማ ጉባኤ ተካሄዴ፤ ሰቆቃ የተፈጸመባቸው የኦጋዴን ተወላጆች በስብሰባው ላይ የምስክርነት ቃል ሰጡ Read more »
ባለፈው አመት ተመስርቶ ስርጭቱን የጀመረው፤ ነገር ግን በወያኔ አገዛዝ በተደረገበት ተደጋጋሚ አፈና የሳተላይት ስርጭቱን ለማቆም የተገደደው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ወደ ኢትዮጵያ የሚያደርገውን ስርጭት እንደገና መጀመሩን አሳውቋል። ኢሳት በአጭር ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈ ሲሆን፤ …
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት ወደ ኢትዮጵያ የሚካሄደውን ስርጭት እንደገና መጀመሩን አስታወቀ Read more »
በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ የትግራይ ተወላጆች ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ለየት ያለ ሚና አላቸው ሲል ሰሞኑን ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ መረጃ አጋልጧል። የመዲናይቱ የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ከአንድ ዘውግ በተውጣጡ ሰዎች ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ እና፤ ይህም አደረጃጀት ያለ ጠያቂ እንዲመላለስ እንዳስቻለው በአገዛዙ ውስጥ …
በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ፥ የትግራይ ተወላጆች ለየት ያለ ሚና አላቸው ተባለ Read more »
የመዲናይቱን የእስር ቤት አስተዳደር ዘረኛ አወቃቀር፣ ወንጀሎች እና ሙስና በሚመለከት ከውስጥ አዋቂ ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ ሰፊ መረጃ እንደጠቆመው፤ ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የእስረኞች ቁጥር ከብዙ እጥፍ በላይ ጨምሯል። “ከ10 አመት በፊት በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ውስጥ በዛ ከተባለ 2 …
የቃሊቲ እስር ቤት የውጭ አገር ዜጋ የሆኑ እስረኞች ተቃውሞ ማሰማታቸው ታወቀ Read more »
Ethiopia Zare (ሰኞ ኅዳር 30 ቀን 2003 ዓ.ም. December 9, 2010)፦ በኢትዮጵያ ብቸኛው የሰብአዊ መብት ተሟጋች የሆነው የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ከረጀረም ጊዜ ቆይታ በኋላ የመብቶች ጥሰትን የሚያሳየውን 34ኛ መግለጫ ይፋ አደረገ። ከምርጫ 97 ጋር በተያያዘ የደረሱበት ያልታወቁ ዜጎች መኖራቸውን አትቷል።
በ2003 አመተ ምህረት የመጀመሪያ ሶስት ወራት ውስጥ ባለፈው አመት በተመሳሳይ ጊዜ ከተሰበሰበው ግብር በ150 በመቶ የሚበልጥ ገንዘብ እንደሰበሰበ በወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር ስር ያለው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሰሞኑን ማወጁ ይታወቃል። ባለስልጣኑ ለዚህ የደረሰው የግብር አሰባሰብ ዘዴን በማሻሻሉ እንደሆነ ቢገልጽም፤ በርካታ …
ዘረኛው አገዛዝ የግብር አሰባሰብ ዘዴ አሻሻልኩ ይላል፤ ህዝቡ ተዘረፍኩ እያለ ነው Read more »
ወያኔ አገዛዝ ፍራንስ ቴሌኮም የተባለ የውጭ ኩባንያ የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን ኮርፖሬሽንን ለሁለት አመታት እንዲያስተዳድር መቅጠሩን ተከትሎ ሂስ እየተሰነዘረበት ነው። አገዛዙ በ30 ሚሊዮን ዩሮ ወይም ከ656 ሚሊዮን ብር በላይ ክፍያ ፍራንስ ቴሌኮም ቴሌን እንዲያስተዳድርለት መቅጠሩ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ተዘግቧል። ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ በሚገኘዉ ዪንቨርስቲ መንዙማ ምንድን ነዉ፣ እስከ ዛሪስ ስለ መንዙማ ምን ያህል ጥናት ተደርጎአል? መንዙማንስ ም ነዉ የሚያንጉራጉረዉ፣ በኢትይጵያ ዉስጥ በየትኛዉ ቋንቋ በስፋት ይደመጣል
በነገው ዕለት ኦስሎ ኖርዌይ ውስጥ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሰጣጥ ስነ ስርዓት ይካሄዳል ።
ሁለት መቶ ሀምሳ የሚሆኑ የኤርትራ ስደተኞች ሲናይ በረሃ ውስጥ ሳይታገቱ እንዳልቀረ ተሰማ።
መልአከ ሰላም ደጀኔ ከልጃቸው ከዲ/ን አትናቴዎስ ጋር (ደጀ ሰላም፤ ዲሴምበር 9/2010፤ ኅዳር 30/2003 ዓ.ም)፦ በግሩም ስብከታቸው እና በጠንካራ ጽሑፎቻቸው ለረዥም ዘመን ምእመናንን በማስተማራቸው የሚታወቁት መልአከ ሰላም ደጀኔ ሺፈራው ከመስከረም 25 ቀን 2003 ዓ.ም (ኦክቶበር 5/2010) ጀምሮ አዲስ የጡመራ መድረክ (ብሎግ) በመክፈት አገልግሎት …
አምባገነኑ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለብዙ ጊዜያት ህክምና ከዱባይ እያገኘ ሳለ ድንገት ስትሮክ (strokeየጭንቅላት ዉስጥ ደም መፍሰስ ማለትም ዋገምት የማያድነዉ) መቶት የከፍተኛ ቴክኖሎጂ ህክምና የሚያስፈልገዉ መሆኑ ስለታወቀ እ. አ. አ. በነሀሴ ወር 2009 ዓ. ም. የቤልጂየም ዋና ከተማ ወደ ሆነችዉ …
(ደጀ ሰላም፤ ዲሴምበር 9/2010፤ ኅዳር 30/2003 ዓ.ም)፦ ኅዳር 30 (December 9) ቀን በዓለም ደረጃ የሙስና አስከፊነት የሚዘከርበት ("ፀረ-ሙስና") ዓመታዊ ቀን ነው። የችግሩ አስከፊነት በተለይም በታዳጊ አገሮች ዘርፈ ብዙ ችግሮችን የሚፈጥር ከመሆኑ አንጻር ለችግሩ ትኩረት መስጠቱ ተገቢ ነው። "ደጀ ሰላም" ማንሣት የፈለገችው …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(ለደጀ ሰላም፤ ከቅ/ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት አንዱ)፦ ፕሮቴስታንቲዝም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን አጥፍቶ ሀገሪቱን ለመረከብ ከአንድ ምዕት ዓመት በላይ የዘለቀ ጥረት አድርጓል፡፡ በዚህ ጥረቱ ከተከተላቸው እና እየተከተላቸው ካሉ ስልቶች አንዱ የቤተክርስቲያንን የክህነትና የስብከተ ወንጌል አገልገሎት እንዲሁም አስተደደር ለመቆጣጠር መሞከር …
በደንማርክ መዲና በኮፐንሄገን፣ ከኅዳር 28 እስከ ታኅሳስ 9 ቀን 2002 ዓ ም፣ በዓለም ውስጥ በዓይነቱ የመጀመሪያ የተባለው ዐቢይ የዓለም የአየር ንብረት ጥበቃ ነክ የመሪዎች ጉባዔ ከተካሄደ ወዲህ ፣ በቀጣይነት ካንኩን ሜክሲኮ ላይ ፣ 194 መንግሥታት የተወከሉበት ተመሳሳይ ጉባዔ ከተጀመረ እንሆ …
የኤኮኖሚ ትብብር እና ልማት ድርጅት፡ በምህጻሩ ኦ ኢ ሲ ዲ በስድሳ አምስት ሀገሮች የሚገኙ ወደ አምስት መቶ ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ከተሳተፉበት በምህጻሩ ፒሳ የተባለው የተማሪዎች ዕውቀት መለኪያ ፈተና በኋላ ትናንት በበርሊን ይፋ ባወጣው የ 2009ዓም ዘገባ መሰረት፡ የጀርመን የትምህርት ደረጃ …
ከሳምንታት በፊት የዩናይትድ ስቴትስንና የተጓዳኞቿን ዲፕሎማሲያዊ ምስጢር ይፋ ማዉጣት መጀመሩ ትኩረት የሳበዉ ዊኪሊክስ የተሰኘዉ ድረ ገጽ ባለቤት ትናንት እጁን ለብሪታንያ ፖሊስ ሰጥቷል።
ለሶስት ቀናት አዲስ አበባ ላይ የተካሄደዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመከላከያ ሚኒስትሮችና የጦር ኃይል ኤታማዦር ሹሞች ጉባኤ ተጠናቀቀ።
(በቃለየሱስ በቀለ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማኔጅመንት በቅርቡ ለሠራተኞች ባደረገው የደመወዝ ጭማሪ ያላቸውን ቅሬታ የድርጅቱ ሠራተኞች ለማኔጅመንቱና ለቦርድ አባላት ገለጹ፡፡
(በታምሩ ፅጌ) የሁለት ዓመት ሕፃን ልጇን ኖርዌጂያዊው አባቱ እንዲያገኘው በኢትዮጵያዊቷ ወ/ሮ መስከረም ከተማ ላይ ትዕዛዝ ሰጥቶና አፈጻጸሙ ተግባራዊ እንዲሆን፣ ለሕዳር 27 ቀን 2003 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረው የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ፍትሐ ብሔር ችሎት፣ ትዕዛዙን ባለማክበሯ በስድስት …
– ቁጠባው ጡረታን፣ መኖሪያ ቤትንና የቦንድ ሽያጭን ያካትታል (በውድነህ ዘነበና በአስራት ሥዩም) ከትናንት በስቲያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተቀማጭ ገንዘብ ላይ የሚከፈለውን የወለድ ምጣኔ ወለልን ከአራት ወደ አምስት በመቶ ከፍ ያደረገ ሲሆን፣ ዕርምጃው የቁጠባ ባህልን ለማበረታታትና ጥቅም ላይ ያልዋለ ሙአለ ነዋይን …
• ‹‹መኪኖቹ የዘገዩት በተለያዩ ምክንያቶች ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረት ዋነኛው ነው›› አቶ ኤርምያስ ወልደ ሥላሴ (በዘካሪያስ ስንታየሁ) ሆላንድ ካር የተባለው አገር በቀል የመኪና መገጣጠሚያ ኩባንያ ለደንበኞቹ አቀርባለሁ ያላቸውን መኪኖች በወቅቱ ባለማድረሱ ደንበኞች ቅሬታቸውን እየገለጹ ነው፡፡
– ሀብታቸውን ያሳወቁና ያስመዘገቡት አራት ባለሥልጣናት ብቻ ናቸው (በታምሩ ጽጌ) የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በመሬት ዙሪያ የተፈጸመውን የሙስና ወንጀል መመርመር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ 2003 ዓ.ም. ሩብ ዓመት ድረስ፣ ከ1 ሚሊዮን 974 ሺሕ 787 ካሬ ሜትር በላይ ስፋት …
ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከ1.9 ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ መሬት በፍርድ ቤት አሳገደ Read more »
(በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሊዝ ቦርድ ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ በኩል የሚገኘውን የቀድሞ ቀበሌ 23 መዝናኛ ማዕከልና የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ማሠልጠኛ ሜዳን ጨምሮ፣ 24,000 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውን ቦታ የአሜሪካ …
የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ማሠልጠኛ ሜዳና የመዝናኛ ማዕከሉ ይዞታ ሆስፒታል ሊገነባበት ነው Read more »
ለ‹‹ስድስት ቀናት ፖሊስ ጣቢያ ስንታሰር ፍርድ ቤት አልቀረብንም›› ተማሪዎች‹‹በሕጉ መሠረት ፍርድ ቤት አቅርበናቸዋል›› የዲላ ከተማ ፖሊስ (በታምሩ ጽጌ)
Magna at molestie congue Ut vel adipiscing sit Pellentesque eu Sed. Convallis mauris Vivamus felis massa volutpat malesuada justo Phasellus porttitor ligula. Quis Nulla Curabitur Cras sed vestibulum condimentum Donec et mattis Integer. A et pharetra dapibus mauris cursus adipiscing …
As Glaciers Melt, Science Seeks Data on Rising Seas Read more »
(ለደጀ ሰላም፤ ታምሩ ገዳ – ከለንደን):- በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ገዳማት አድባራት እና የአብነትት/ቤቶችን (የቆሎ ት/ቤቶችን) ከውድመት ለመታደግ የታቀደ የገንዘብ ማሰባስብ ፕሮግራም ለንደን ውስጥ ተካሄደ ፡፡ የፕሮግራሙ ዋንኛ ተዋንያኖች የሆኑት የማኅበረ ቅዱሳን አባላት ከዚህ ቀደም ያበረከቱት እና አሁንም እያበረከቱት ያለው አስተዋጽኦ ለበርካታ የኦርቶዶክስ …
ገዳማትን እና አድባራትን ለመታደግ በለንደን የገንዘብ ማሰባሰብ ፕሮግራም ተካሄደ Read more »
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ አምስት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በአዘጋጅ ኮሚቴው በኩል ከታሰቡባቸው መሰረታዊጉዳዮች አንዱ ድኢርጅቶች ወደዚህ ጉባኤ እንዲመጡና በመሪዎቻቸው አማካኝነት እንዲወከሉ ሲጠየቁ እነሱ በተናጠል ተገኝተው የመሰላቸውን መልእክት አስተላልፈው የሚለዩበት ወይንም ‘ይሄንን …