በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ግምባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነውና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋችነት እስከ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣንነት ስኬታማ ታሪኮችን ያስመዘገበው ታላቁ የእግር ኳስ ሰው መንግሥቱ ወርቁ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ታወቀ።

በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ግምባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነውና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋችነት እስከ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣንነት ስኬታማ ታሪኮችን ያስመዘገበው ታላቁ የእግር ኳስ ሰው መንግስቱ ወርቁ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ታወቀ።

(አዲሱ ተስፋዬ፤ ለደጀ ሰላም)፦ ባለፈው ወራት በቤተ ክርስቲያን ዙርያ መነጋገርያ ሆኖ የሰነበተው የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች መንፈሳዊ ጥያቄና  የበጋሻው ክስ ጉዳይ መሆኑ ይታወሳል። ነገር ግን ደጀ ሰላምም ላይ ይሁን ሌሎች የቤተ ክርስቲያን ጦማሮች ላይ የጉዳዩን አሳሳቢነት ከመግለጥ ውጭ የችግሮቹን …

መንፈሳዊ ኮሌጆቻችን የማዳከሙ አዲሱ ሴራና ተንኮል Read more »

“የኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም ቋንቋን ወይንም ብሄር ብሄረሰብን መሰረት አድርጎ በመከፋፈል አይሳካም” ልደቱ አያሌው ሰሞኑን ኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን፤ በተለይ በመንግስቱ ቁጥጥር ስር የሚገኙት የቴሌቪዥንና የሬድዮ ጣቢያዎች “ብሄር ብሄረሰቦች…” የሚሉ ሙዚቃዎች ያሰማሉ፣ ቃለ-መጠይቅ ይደረጋል፣ በዋና ከተማዋ የሙዚቃና የባህል ስነስርዓቶች ይሰናዳሉ። በየዓመቱ ከሚከበረው የብሄር …

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው ዓለም አቀፍ የፌዴራሊዝም ጉባኤ ሲተነተን Read more »

ኢትዮጵያ በአሥሮች የሚቆጠሩ ወላጆቻቸውን ያጡ ሕፃናት ማሣደጊያዎችን ለመዝጋት እያቀደች መሆኑ ተነግሯል፡፡ ሃሣቡ ተቺዎቹ የሕፃናት ንግድ በሚሉትና እየተስፋፋ በመጣው በውጭ የጉዲፈቻ ተግባር ላይ ለተሠማሩ ወኪሎች ፍቃድ ማደስ ማቆምንም እንደሚያካትት ታውቋል፡፡ “ድኃይቱ ሃገር በበረከተ የውጭ ወረት እየነቀዘ ባለው ማኅበራዊ መዋቅር ላይ ዐይኗን …

"የኢትዮጵያ ሕፃናትና ባሕር ዘለል ጉዲፈቻ" ክፍል አንድ Read more »

በየጊዜው፣ ከዓመት -ዓመት፣ በሳይንስ የሚደረገው ምርምር ፣ በሥነ ቴክኒክ ረገድ የሚቀርበው የፈጠራ ውጤት ፣ የሰውን ልጆች አኗኗር ለማቅለል፣ ለወቅታዊ ችግሮች መላ ለመሻት መሆኑ ቢታሰብም፣ ከቅንጦት ጋር የተያያዘም እንደሚገኝበት የሚያጠራጥር አይደለም።

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ስድስት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ኢዴኃኅ … ሐ) ምሥረታ፦ የጉባዔው ተሳታፊዎች የአገሪቱን አጠቃላይ ሁኔታ እና ለለውጥ የቆሙ ህዝባዊ (ዴሞክራት) ኃይሎች ቀደም ሲል ትግላቸውን ለማስተባበር መሥርተዋቸው የነበሩ የጋራ መድረኮችን …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ … ከዚኽ ወዴት? ክ.16 (አያልሰው ደሴ) Read more »

የኬንያ የትምሕርት ሚንስትር፥ የኢንዲትሪ ሚንስትር፥ የራዲዮ ጣቢያ ሐላፊ፥ የካቢኔ ጉዳይ ሚንስትር እና የቀድሞ የፖሊስ ኮሚሽነር ከአንድ ሺሕ ሁለት መቶ በላይ ሰዎች ሕወት ለጠፋበት ወንጀልና መዘዙ ግንባር ቀደም ተጠያቂዎች ናቸዉ።

በታምሩ ጽጌ ከአዲስ አበባ በስተምሥራቅ በኦሮሚያ ክልል ከአዳማ ከተማ በ20 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚገኘው የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ለሦስት ቀናት ያደረጉት የሥራ ማቆም አድማ በትናንትናው ዕለት እልባት አግኝቶ ወደ ሥራቸው ተመለሱ፡፡

– አቶ ሽፈራው ጃርሶ የስኳር ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሆኑ በውድነህ ዘነበ መንግሥት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በሦስት ክልሎች ውስጥ አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባት ካቀደው ዕቅድ በተጨማሪ፣ በትግራይ ክልል አዲስ የስኳር ፋብሪካ የመገንባት ዕቅድ ነደፈ፡፡

በሚኪያስ ሰብስቤ ለአንድ ሲኒ ቡና የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ደረሰኝ ሳይቆረጥ ግብይት ፈጽሟል በሚል ባለፈው ሳምንት የጥፋተኝት ውሳኔ የተላለፈበት ቶሞካ ቡና ላኪ፣ አምስት ሺሕ ብር እንዲቀጣ ሲል የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት ከትናንት በስቲያ ወሰነ፡፡

– ባንኮች ሁለት ቢሊዮን ብር ይጠበቅባቸዋል በውድነህ ዘነበ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ከአዲስ አበባ ከተማ በስተቀር በሁሉም ክልሎች የሚገኙ ቀበሌዎችን በመንገድ ለማገናኘት የተነደፈውን ዕቅድ ለማሳካት የሚያስፈልገው ገንዘብ በክልሎች እንደሚሸፈን ተገለጸ፡፡

በታምሩ ጽጌ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የለገሀር አካባቢ ፖሊስና ዓቃቤ ሕግ በጋራ በመሆን የሸራተን አዲስ ሆቴል ኃላፊዎችንና የሠራተኞች ተወካዮችን ለማደራደር ለትናንትና ከጧቱ 4 ሰዓት በፖሊስ ጣቢያው ጽሕፈት ቤት ቀጠሮ ሰጥተው የነበረ ቢሆንም፣ የሆቴሉ ኃላፊዎች እንደማይደራደሩ በጠበቃቸው በኩል በመግለጻቸው …

ሸራተን አዲስ ከሠራተኛው ጋር ‹‹ለመደራደር ፍቃደኛ አይደለሁም›› አለ Read more »

በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሥር እየማቀቀ ይገኛል፡፡ ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው። ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል ደግሞ ግንባር …

መፍትሄው አንድ ብቻ ነው! (አንዷለም አራጌ) Read more »

አንዷለም አራጌ በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሥር እየማቀቀ ይገኛል። ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው። ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል …

መፍትሄው አንድ ብቻ ነው Read more »

ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን በዝና አውቀነው ቆይተን ነበር። ወደዚህች ምድር በነጻ ፈቃዳችን እንኖር ዘንድ የላከን እግዚያብሔር ፈቅዶ ይሄው በአሲምባ ሬስቶራንት ተገናኘን። አሲምባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የአንድ ትልቅ ተራራ ስም ነው። በዚህ ተራራ ስር ሀገራቸውን ነጻ ለምውጣት ሲሉ የቀደሙ ወንድሞችና እህቶች የመሸጉበት …

ቀዳሚተ ሰንበት ከዳዊት ከበደ ጋር (ከሲያትል) Read more »

ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን በዝና አውቀነው ቆይተን ነበር። ወደዚህች ምድር በነጻ ፈቃዳችን እንኖር ዘንድ የላከን እግዚያብሔር  ፈቅዶ ይሄው በአሲምባ ሬስቶራንት ተገናኘን። አሲምባ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የአንድ ትልቅ ተራራ ስም ነው። በዚህ ተራራ ስር ሀገራቸውን ነጻ ለምውጣት ሲሉ የቀደሙ ወንድሞችና እህቶች የመሸጉበት …

ቀዳሚተ ሰንበት ከዳዊት ከበደ ጋር – (ከሲያትል) Read more »

The state-run sole national television broadcaster, Ethiopian Television (ETV), will launch an additional channel exclusively dedicated to sports and entertainment within a month. ETV revealed this plan to owners of advertisement companies in a stakeholders meeting held in Addis on …

ETV to Launch Entertainment and Sports-only Channel Read more »

በዚህ በሠለጠነው ዘመን በኢኮኖሚ፣ በፍትሕና በዴሞክራሲ ከፍተኛ እመርታ በአስመዘገቡ አያሌ የዓለማችን አገሮች መሀከል በርካታ የአፍሪካ አገሮች ሕዝብ በጥቂት አፄዎች የጭቆና ቀንበር ሥር እየማቀቀ ይገኛል፡፡ ጭቆናው በጥቂቶቹ ላይ ደግሞ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ከጥቂት እጅግ የከፋ አፈና ከተንሰራፋባቸው አገሮች መካከል ደግሞ ግንባር …

መፍትሄው አንድ ብቻ ነው! በአንዱዓለም አራጌ Read more »

በአዲስ አበባ እምብርት ከሚገኘው አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ፣ ከዋናው አስፋልት ሁለት መቶ ሜትር ያህል ገባ ብሎ አንድ ቪላ ይታያል።  የግቢው ዙሪያ ገባ በጎስቋላ ደሳሳ ጎጆዎች እና ቤተክርስቲያኑን በተጠጉ ሰዎች  የተሟሟቀ ነው። በግቢው ውስጥ አፌዴንን የሚጋሩት ነዋሪዎች የሚጠቀሙበት አንድ ትልቅ የዲሽ …

ቡልቻ ደመቅሳ ይናገራሉ! ልዩ ቃለ ምልልስ Read more »

“ ሁላችንም ባንድነት ግንባር ፈጥረን ካልታገነው አገራችንንና ወገናችንን ከወያኔ የግፍ አገዛዝ ነፃ ልናወጣ አንችልም!” (የቀድሞው የሕወሃት የፋይናንስ ክፍል ሃላፊ አቶ ገ/መድህን አርዓያ) የደቡብ አውስትራሊያ ዋና ከተማ በሆነችው አድላይድ የሚኖሩ ኢትዪጵያውያን በ1997 ዓ.ም በአገራችን የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ በአምባገነኑ የወያኔ መንግስት በግፍ …

የሰማዕታት ቀን በደቡብ አውስትራሊያ ተከበረ Read more »

ፍየሏ ! ፍየሏ ወንዙን አቋረጠች_ _ _ _ _ _ ለምን? በተለያየ ዘመን ለነበሩ የሀገራችን መሪዎች የቀረበ ጥያቄና ይሰጣሉ ተብሎ የሚታሰበው መልስ አጼ ቴዎድሮስ (ቆራጥ ጀግና የአንድነት መሪ) ይህች ዟሪ ፍየል መሄድ የለመደች: መሄዷን ብቻ እንጅ ሀገር ያላወቀች: ባይገባት ነው …

በተለያየ ዘመን ለነበሩ የሀገራችን መሪዎች የቀረበ ጥያቄና ይሰጣሉ ተብሎ የሚታሰበው መልስ Read more »

ቴዲ ታዳሚውን ሞራል ያንሳል እያለ ሲያነሳሳ ከጥቂት መንደሮች በስተቀር በሁሉም የካምፓላ አካባቢዎች ሐበሻ ማየት የተለመደ አይደለም። በታዋቂዎቹ የካባላጋላ እና የካንሳንጋ ጎዳናዎች ላይ ግን እስኪጠግቡ ድረስ ሐበሾችን ማየት ይቻላል። በኢትዮጵያውያን እና በኤርትራውያን ዜጎች የሚተዳደሩት ብዙ ሬስቶራንቶች የሚገኙት ካባላጋላ ከተባለው ስፍራ በመኾኑ …

ቴዲ አፍሮ በካምፓላ Read more »

(VOA) — ሥርጭቱን ለኢትዮጵያና አካባቢዋ፣ እንዲሁም ከሰሜን አሜሪካ በስተቀር በመላው ዓለም እንደሚያደርስ የገለፁት የኢሣት ቃልአቀባይ አቶ ክንፉ አሰፋ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት መግለጫ ከተመሠረተ የዘጠኝ ወራት ዕድሜ ያለው የጣቢያቸው ሥርጭት ለአራተኛ ጊዜ ለመቋረጥ ተገድዶ እንደነበር አመልክተዋል፡፡ አቶ ክንፉ ሲናገሩ ፕሮግራሞቹን ተቀብሎ …

ኢሣት ሥርጭቱን ቀጥሏል Read more »

በኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች የሚፈጠሩ ደመናዎች ሰሃራ በረሃንና አትላንቲክ ውቅያኖስን አቋርጠው አሜሪካን በከባዶቹ የባሕር ማዕበሎች (ሃሪኬኖች) እንደሚመቷት አንድ ባለሙያ አስታወቁ፡፡ በዩናይትድ ስቴትስ የከኔክቲከት ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰርና የአየርና የውኃ የተፈጥሮ ሃብቶች ተመራማሪው ዶ/ር መኮንን ገብረሚካኤል ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ማብራሪያ የአየር ንብረት ለውጥ …

የኢትዮጵያ ደመና አሜሪካ ሲደርስ ሃሪኬን ይሆናል Read more »

– ከስምምነት በፊት ገንዘብ ይወጣ ነበር የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በሚሌኒየሙ አዘጋጅቶት ለነበረው ‹‹የሚሌኒየሙ የቱሪዝም ወይዘሪት›› ለተሰኘ ዓለም አቀፉ የቁንጅና ውድድር የወጣው ገንዘብ እስካሁን እልባት አላገኘም፡፡

በታምሩ ጽጌ የጥቅምት ወር 2003 ዓ.ም. የአገልግሎት ክፍያ (ሰርቪስ ቻርጅ) ሳይከፈላቸው በመቅረቱ በሠራተኛ ማኅበሩ በኩል ‹‹ለምን አልተከፈለንም?›› በሚል ጥያቄ ያቀረቡ የሸራተን አዲስ ሆቴል ሠራተኞችና ማኔጅመንቱ እየተወዛገቡ ነው፡፡

(በኃያል ዓለማየሁ) የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚድሮክ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ለተባለው ኩባንያ የውጭ አገር ዜጎችን በሚቀጥርበት ወቅት ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጋር እንዲነጋገር ትዕዛዝ ማስተላለፉን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

(በኃይሌ ሙሉ) የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲና በኢንጅነር ኃይሉ ሻውል የሚመራው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ከሦስት ወር በፊት የጀመሩት የውህደት ድርድር ሞቅና ቀዝቀዝ እያለ በመካሄድ ላይ መሆኑ ታወቀ፡፡

በውድነህ ዘነበ የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ የሰየመው ዋና ተቆጣጣሪ፣ በባንኩ ውስጥ በጀመረው ማጣራት የትራንስፖርት ክፍሉ ውስጥ የአሠራር ግድፈቶች መኖሩን አረጋገጠ፡፡