ከፍተኛ የመንፈሳዊ ትምህርት ተቋማቱ ትኩረትና ድጋፍ ይሻሉ
(ለደጀ ሰላም፤ ከቅ/ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት አንዱ)፦ ፕሮቴስታንቲዝም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን አጥፍቶ ሀገሪቱን ለመረከብ ከአንድ ምዕት ዓመት በላይ የዘለቀ ጥረት አድርጓል፡፡ በዚህ ጥረቱ ከተከተላቸው እና እየተከተላቸው ካሉ ስልቶች አንዱ የቤተክርስቲያንን የክህነትና የስብከተ ወንጌል አገልገሎት እንዲሁም አስተደደር ለመቆጣጠር መሞከር ነው፡፡ በዚህ ስልት መሠረት የአብነት ትምህርት ቤቶቻችንን እና መንፈሳዊ ኮሌጆቻችንን ለመቆጣጠር በርካታ ጥረቶች ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡ ለዚህ ማሳያ የሚሆኑ ባለፉት ወራት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን እናንሣ::
(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)