የአፍሪቃ ኅብረት የመከላከያ ሚኒስትሮች ጉባኤ

ለሶስት ቀናት አዲስ አበባ ላይ የተካሄደዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመከላከያ ሚኒስትሮችና የጦር ኃይል ኤታማዦር ሹሞች ጉባኤ ተጠናቀቀ።