የአፍሪቃ ኅብረት የመከላከያ ሚኒስትሮች ጉባኤ DW Amharic December 8, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ለሶስት ቀናት አዲስ አበባ ላይ የተካሄደዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመከላከያ ሚኒስትሮችና የጦር ኃይል ኤታማዦር ሹሞች ጉባኤ ተጠናቀቀ።