በዲላ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ረብሻ አስነስተዋል›› በሚል የተጠረጠሩ ተማሪዎች ክስ ተመሠረተባቸው

ለ‹‹ስድስት ቀናት ፖሊስ ጣቢያ ስንታሰር ፍርድ ቤት አልቀረብንም››  ተማሪዎች
‹‹በሕጉ መሠረት ፍርድ ቤት አቅርበናቸዋል››  የዲላ ከተማ ፖሊስ

(በታምሩ ጽጌ)