ግሩም ኤርምያስ በብሔራዊ ቴአትር በተካሄደው በ5ኛው የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል በምርጥ ተዋናይ አሸናፊ በረዥሙ የሚዘረጋ ቀይ ምንጣፍ ከዚህ የለም። በቀይ ምንጣፍ ዳር እና ዳር የተኮለኮሉ አድናቂዎች እና ወፈ ሰማይ ፎቶግራፍ አንሺዎችም በቦታው ላይ አይታዩም።  በእውቅ ሰዎች አለባበስ እና በሚከተሉት ፋሽን ላይ …

የኢትዮጵያ “ኦስካር” ምሽት Read more »

“… ለምሳሌ በ1938 እኤአ የእንግሊዝ ንጉሥ እና የእንግሊዝ ንግሥት በኦፊሺያል ግብዣ ለጉብኝት ፓሪስ መጥተው ተሌሎች አምባሳደሮች ጋር እኔም ተጠርቼ ሔጀ ነበር። በፕሮቶኮሉ ደምብ የኢትዮጵያ እና የጣሊያን ጉዳይ ፈጻሚ አቀማመጣቸው ጎን ለጎን ስለነበረ፤ አጠገቡ በምኾንበት ጊዜያት ጣሊያኑ በጣም ሲቆጣ እኔም ኀይለቃል …

የአክሊሉ ሀብተወልድ ታሪክ ሌላ የኀዘን ትዝታ Read more »

(ሙሉ ገ.) የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ፓርቲ ለስድስት ዓመት በፕሬዝዳንትነት የመሩትን አቶ ቡልቻ ደመቅሳን ከፓርቲው የበላይ አመራርነት በክብርና በምስጋና አሰናበተ፤ ምክትላቸው የነበሩትን ዶክተር ሞጋ ፍሪሳን ደግሞ በፕሬዝዳንትነት ሾሟል፡፡ እሁድ ህዳር 26 ቀን 2003 ዓ.ም በአዲስ አበባ  ኢየሩሳሌም ሆቴል በተካሄደው …

አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ከኦፌዴን አመራርነት ተሰናበቱ፤ ዶክተር ሞጋ ፉሪሳ በፕሬዚዳንትነት ተሾሙ Read more »

ግምገማና ውይይት ተደረገ Ethiopia Zare (ሰኞ ኅዳር 27 ቀን 2003 ዓ.ም. December 6, 2010)፦ በጋዜጠኛና ደራሲ አበራ ለማ ተገጥሞ በራሳቸው አንባቢነትና በአቶ ክብረት መኮንን የምስልና ድምፅ ቅንብር የተደረገለት ”እውነትም እኛ …” የተባለ ሃያ አምስት ግጥሞች የያዘ ዲቪዲ የግጥም መድብል ቅዳሜ …

በስዊድን ’’እውነትም እኛ …” ተመረቀ Read more »

የአገር ቤት ጋዜጦች የወረቀት ዋጋ ሲወፍር እነርሱ ይቀጭጫሉ፡፡ ኑሮ ሲንር እነርሱ ይከስማሉ፡፡ ለወራት ያህል ሲንገታገት የቆየው ሳምንታዊው አዲስ ፕሬስ ጋዜጣ በመጀመርያ አካባቢ ተጣጣረ፤ ወደ በኋላ ላይ አንድ ሳምንት እያረፈ በመውጣት አጣጣረ፡፡ በመጨረሻም ብዕሩን ሰቀለ፡፡ አዲስ ፕሬስ ላለፉት ተከታታይ ሳምንታት በአገር …

የአገር ቤት ጋዜጦች ምን ጻፉ Read more »

(በዘካሪያስ ስንታየሁ) በወርኃ ጥር በሚካሄደው የደቡብ ሱዳን ሕዝብ ውሳኔ መሠረት የሱዳን ለሁለት መከፈል ያሳሰባት ግብፅ፣ ውሳኔው በዓባይ ውኃ አጠቃቀም ላይ ተፅዕኖ ሊያመጣ የሚችል በመሆኑ  በጉዳዩ ላይ ያላትን ፍራቻ ዊኪሊክስ ይፋ አደረገ፡፡

(በኃይሌ ሙሉ) የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን) ሊቀመንበር ሆነው ላለፉት ስድስት አመታት ያገለገሉት አቶ ቡልቻ ደመቅሳ፣ ዛሬ በኢየሩሳሌም ሆቴል በሚካሄደው የድርጅቱ ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ከኃላፊነታቸው ይለቃሉ፡፡

(በብርቱካን ፈንታ) የአገር ውስጥ ሲሚንቶ አምራች ከሆኑ አሥራ አንድ ፋብሪካዎች ውስጥ በዘጠኙ ላይ በጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን በቅርቡ በተደረገባቸው ድንገተኛ ፍተሻ በተገኙባቸው የጥራትና የተለያዩ ችግሮች ምክንያት፣ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደተጻፈላቸው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ለሪፖርተር አስታወቀ፡፡

(በታምሩ ጽጌ) በግንቦት ወር 2000 ዓ.ም. በህቡዕ በመሰባሰብ መንግሥትን በኃይል ለመጣል በመስማማትና ግንቦት 7 ከሚባለው አሸባሪ ቡድን ጋር በመቀላቀል ተሳትፈዋል በሚል አምስት ክስ ተመስርቶባቸው በሁሉም ጥፋተኛ ተብለው በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀጡ ከተወሰነባቸው መካከል፣ የአቶ አሳምነው ጽጌ ባለቤት ቤታቸው እንዳይወረስባቸው ለጠቅላይ …

ከግንቦት 7 ፍርደኞች የአቶ አሳምነው ጽጌ ባለቤት ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የተማፅኖ ደብዳቤ ጸፉ Read more »

(በኃያል አለማየሁ) ባለፈው ዓመት ጥር ወር አጋማሽ ላይ ተመርቆ ሥራውን ከጀመረ ከቀናት በኋላ በዋሻው ውስጥ በደረሰ የመደርመስ አደጋ ተዘግቶ የነበረው የግልገል ጊቤ ሁለት የኃይል ማመንጫ የዋሻ ጥገና ሥራው መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡

(በብሩህ ይሁንበላይ) ባለፈው ሐሙስ የዓባይ ተፋሰስ ኢኒሼቲቭ (Nile Basin Initiative) ቢሮ ሰሞኑን  ከመገናኛ ብዙኃን ጋር ባደረገው ውይይት፣ ተቋሙ እያዘጋጀ ባለው የውሳኔ መርጃ ሥርዓት ሶፍትዌር (Decision Support System) የተፋሰሱ አገሮች ለጋራ ውሳኔ የሚረዳቸው መረጃ በባለሙያዎች መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡

(በሚኪያስ ሰብስቤ) የፌዴራሉ አንደኛ ደረጃ ልደታ ምድብ ችሎት ገደብና ቁጥጥር የተደረገበትን 146,683 የኢትዮጵያ ብር ይዛ ልትወጣ ስትል ተይዛለች በሚል፣ በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ ክስ ተመስርቶባት ጥፋተኛነቷ በፍርድ ቤቱ የተረጋገጠባት አንዲት አሜሪካዊ በሦስት ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እንድትቀጣ ወሰነ፡፡

በኤርትራ ያሉ የኢትዮጵያ ታጋዮች ስጋት ላይ ናቸው Ethiopia Zare (ቅዳሜ ኅዳር 25 ቀን 2003 ዓ.ም. December 4, 2010)፦ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ሀይል ባልደረባና ከጥቂት አመታት በፊት የአርበኞች ግንባር መስራችና ምክትል ሊቀመንበር፡ የነበረው ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ፡ ከኦክቶበር 25 ቀን ጀምሮ በአስመራ …

ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ በኤርትራ ፀጥታ ሀይሎች ታፍነው የደረሱበት አልታወቀም Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ዲሴምበር 4/2010፤ ኅዳር 25/2003 ዓ.ም)፦ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አስተዳደር ጉባኤ ለአዲስ ተመዝጋቢ ደቀ መዛሙርት ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ‹‹ከተቋሙ የቅበላ መስፈርቶች አንዱ የሆነውን በሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ወይም በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ የተፈረመበት የድጋፍ ደብዳቤ በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ አላቀረበም፤ …

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አንድ ተማሪውን ከትምህርት አገደ Read more »

(ይህ ጽሑፍ ደረሰ ጌታቸው ካስነበበን መጣጥፍ ጋራ ተያይዞ ሊነበብ የሚችል ነው። ሐሳቡ ቀደም ሲልም ሲብላላ የነበረ ቢሆንም የደረሰ ጽሑፍ አንዳች ነገር እንድል አነሳስቶኛል። እንደ ወጉ ቢሆን እኔም በእንግሊዝኛ መጻፍ ነበረብኝ፤ ሆኖም ቢያንስ “አንድ ለቅዳሜ” በአማርኛ ብቻ እንድትጻፍ የተሠራውን ስርአት ማክበር …

[አንድ ለቅዳሜ] የአዲስ ርእዮተ ዓለማዊ ትንተና ጅማሮ Read more »

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚያገለግለውን የእድገትና የመሠረታዊ ለውጥ ዕቅድ አፀደቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ተቃዋሚዎች ለዕቅዱ ስኬት አብረው እንዲሰለፉ ጥሪ አቀረቡ። ብቸኛው የመድረክ ተወካይ ግን ዕቅዱ ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ የተዘጋጀ ነው ሲሉ አጣጥለውታል። ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምኃን ዘገባ …

የአምስት ዓመቱ ዕቅድ Read more »

የዘንድሮውን የዓለም ኤድስ ቀን ምክንያት በማድረግ ተማሪዎች ለተለያዩ ጫናዎች ሳይበገሩ ጤንነታቸውን እንዲጠብቁና ከግባቸው እንዲደርሱ ያሳሰቡ ስብሰባዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ቅጥር ግቢዎች ተካሂደዋል፡፡ ተማሪዎቹም በዝግጅቶቹ መደሰታቸውን ገልፀዋል፡፡ ለግማሽ ቀን በተካሄዱት በእነዚህ ስብሰባዎች በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ከፍ ወዳሉ ደረጃዎች የደረሱ ሰዎች …

ኤድስና የኢትዮጵያ ወጣቶች Read more »

በደቡብ ሱዳን የርስ በርስ ጦርነት ዘመን ከሃገራቸው የወጡ በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ዘጎች የፊታችን ጥር 1 ቀን ለሚካሄደው የደቡብ ሱዳን የነፃነት ውሣኔ ሕዝብ ድምፃቸውን በያሉበት ለመስጠት በመመዝገብ ላይ ናቸው፡፡ አዲስ አበባ የሚገኘው ሪፖርተራችን ፒተር ሃይንላይን እዚያ በተቋቋመ የምዝገባ ጣቢያ ላይ አንድ …

"የጠፉት ልጆች" Read more »

ሀፍቶም ካህሳይ በመቀሌ ሐይደር ቀበሌ ውስጥ ይኖራል። ገና የአሥራ አንድ ዓመት ልጅ እያለ ነው በደረሰበት ችግር ምክንያት የዓይን ብርሃኑን ያጣው። አሁን ሃያ ሦስት ዓመት የሞላው ሲሆን፥ በዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርቱን እየተከታተለ በትርፍ ጊዜ ይሠራል። ማየት ለተሳናቸው የሚጠቅሙ መጻሕፍትም በድምፅ ለማዘጋጀት ጥረት …

ሀፍቶምና የልቦናው ብርሃን Read more »

Ethiopia Zare (ሐሙስ ኅዳር 23 ቀን 2003 ዓ.ም. December 2, 2010)፦ በምህጻረ ቃል ኢሳት (እሳት) በመባል የሚታወቀውና ዋና ቢሮውን በምድረ ሆላንድ ያደረገው የቴሌቪዥን አገልግሎት የቀጥታ ስርጭቱን ዛሬ ማለዳ ላይ በሙከራ መጀመሩን ይፋ አደረገ።

(ደጀ ሰላም፤ ዲሴምበር 2/2010፤ ኅዳር 23/2003 ዓ.ም)፦ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የድሬዳዋ ማእከል የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የቀረበበት በጋሻው ደሳለኝ ከቀረበበት ክስ በነጻ ተሰናበተ፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ካውንስል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዛሬ ጠዋት …

ፍርድ ቤቱ በጋሻው ደሳለኝን በነጻ አሰናበተ Read more »

የሰለጠነ የሰው ኃይል ለልማት ከሚያስፈልጉ ግብዓቶች ቀዳሚው መሆኑ የሚያከራክር አይደለም። የልማት ፍሬዓማነት መለኪያ ከሆኑ አመልካቾችም አንዱ የሰለጠነ የሰው ኃይል የመፍጠር አቅም መገንባቱ ነው። ሃገር እንድትበለጽግ ከተመጽዋችነትና የበታችነት መንፈስ መላቀቅና በራስ የመተማመን ስሜት መገንባት ይገባል። በራስ የመተማመን ስሜት የሚገነባው ደግሞ የራስ …

የትግራዩን ገዢ ጉጅሌ ከሥልጣን ማባረር ሃገራችንን ከድንቁርና ነፃ የማውጣት ትግል አካል ነው!!! Read more »

የአገራቸዉ የኢትዮጵያ በግፍ መወረርና የህዝባቸዉ በጋዝ መርዝ መጨፍጨፍ እጅግ ያሳሰባቸዉ ቀዳማዊ ኃ/ሥለሤ ጄኔቫ ድረስ ተጉዘዉ ለሊግ ኦፍ ኔሺንስ አቤቱታቸዉን ሲያሰሙ ቀን የማይደርስ መስሏቸዉ የግርማዊነታቸዉን አቤቱታ ካንቋሸሹት አገሮች ዉስጥ እንግሊዝና ፈረንሳይ ዋና ዋናዎቹ እንደነበሩ ታሪክ በሚገባ ዘክሮታል። እነዚህ ሁለት አገሮች አባቶቻችን …

ትግሉ የኛ ድሉም የኛ ነዉ Read more »

በዘር የተዋቀረው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት አስተዳደር፣ በእስር ቤቶቹ ውስጥ ዘግናኝ የሆኑ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶችን እየፈጸመ እንደሆነ በአገዛዙ ውስጥ ካሉ የግንቦት 7 ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ መረጃ አመልክቷል። የመዲናይቱ ማረሚያ ቤት አስተዳደር፥ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት ውስጥ በስራ ላይ የዋለውን የወያኔን ዘረኛ …

በዘር በተዋቀረ ቡድን በሚመራው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ዘግናኝ የሆኑ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች እየተፈጸሙ ነው ተባለ Read more »

የዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ በተመሰረተው የትጥቅ ቡድኖች ጥምረት ላይ ያወጣው መግለጫ በርካቶችን ግራ አጋብቶ የሰነበተ ሲሆን፤ አንድ የፖለቲካ ተንታኝ በአገዛዙ ዘንድ ያለ ያለመረጋጋት ነጸብራቅ ነው ብለውታል። “ጥምረት የኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ለውጥ” የተባለ እና አራት የትጥቅ ቡድኖችን …

የወያኔ አገዛዝ በአራት የትጥቅ ቡድኖች ጥምረት መመስረት ላይ ያወጣው መግለጫ የባለስልጣናቱን መረበሽ አንጸባርቋል ተባለ Read more »

የአማራን ህዝብ ለዘረኛው የወያኔ ቡድን በማስገዛት ስራ የተመደቡት የብአዴን ባለስልጣናት በቅርቡ በጎንደር ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ባልገመቱት መንገድ ከአካባቢው ገበሬዎች በጥያቄ መጣደፋቸውን ከስፍራው የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የስብሰባው ተሳታፊዎች ልጆቻቸው በአግባቡ እየተማሩ እንዳልሆነ በማንሳት ምሬት ማሰማታቸው ታውቋል። ገበሬዎቹ፥ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት …

የአማራ ክልል ገበሬዎች በትምህርት ጥራት ጉድለት ላይ ቅሬታ አሰሙ Read more »

የዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ባለቤት እና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ “ወይዘሮ ሙስና” የሚል ቅጽል ስም የወጣላት አዜብ መስፍን ወደ ሰበታ ከተማ ሄዳ በርካታ የከተማ አስተዳደሩን ሰራተኞች በግል እንዳሳሰረች ለግንቦት 7 የደረሰ መረጃ አመልክቷል። በደቡብ ምእራብ ሸዋ ዞን የምትገኘው የሰበታ ከተማ መስተዳደር፥ …

አዜብ መስፍን የሰበታ ከተማ ሰራተኞችን አሰረች Read more »

ዘረኛው ገዢ ቡድን፣ መምህራን እና ተማሪዎችን የፓርቲ አባል እንዲሆኑ ማስገደዱ ሳያንስ፣ በተለይ የትምህርት ጥራትን እንደ ሽፋን በመጠቀም በትምህርት ቤቶች ውስጥ መዋቅሩን እያስፋፋ ነው ተባለ። ለግንቦት 7 ድምጽ እና ለሌሎች መገናኛ ብዙሃን የተላከ መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በየትምህርት ቤቶች ውስጥ ከተዘረጋው ዋና መዋቅር …

ወያኔ በትምህርት ቤቶች ውስጥ የፓርቲ መዋቅሩን እያስፋፋ ነው ተባለ Read more »

“ኢት ፍሩት” የተባለው እና በወያኔ ቁጥጥር ስር የሚገኘው የመንግስት የፍራፍሬ ድርጅት፤ ሙዝ ብቻ ለመግዛት የሚፈልጉን የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ብርትኳንም እንዲገዙ እያስገደደ መሆኑን ከመዲናይቱ የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ አጠናቅሮ በላከው ዘገባ እንደሚያሳየው፥ የሙዝ ዋጋ ከብርትኳን ጋር ሲወዳደር ርካሽ …

የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከአገዛዙ የፍራፍሬ ድርጅት ብርትኳን እንዲገዙ እየተገደዱ ነው Read more »

በተለይ ከግንቦት 15ቱ የምርጫ ተውኔት በኋላ፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከፓርላማው ውስጥ ፈጽሞ እንዲጠፉ መደረጉ የትጥቅ ቡድኖችን እያጠናከረ ነው ሲል ጅማ ታይምስ የተባለው የዜና ድረ-ገጽ ዘግቧል። ድረ-ገጹ ሁለት የፖለቲካ ተንታኞችን በመጥቀስ፥ ህዝቡ፣ በተለይም ወጣቱ፣ በህጋዊ ትግል ያለውን እምነት በከፍተኛ ደረጃ እንዳጣ እና …

የዘረኛው የወያኔ አገዛዝ አፈና በኢትዮጵያውያን ላይ መበርታቱ የትጥቅ ቡድኖችን እያጠናከረ ነው ተባለ Read more »

የጀርመን አገሩ ግሪን ፓርቲ ባወጣው የአቋም መግለጫ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲን ለማስፈን የሚደርገውን ጥረት ለመደገፍ መወሰኑ ተዘግቧል። ፓርቲው በመግለጫው፥ ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ የዛሬ ሃያ አመት ስልጣን ሲቆጣጠር ዴሞክራሲን አሰፍናለሁ ብሎ ቃል መግባቱ ሃሰት ሆኖ እንደተገኘ አስታውሶ፤ በኢትዮጵያ የሚፈጸመውን ግፍ እና አፈና …

በዜጎች አፈና የሚሳተፉ የወያኔ ባለስልጣናት ወደ አውሮፓ አገራት ከመግባት እንዲታገዱ የጀርመኑ ግሪን ፓርቲ ጥሪ አቀረበ Read more »

ነፍሰ ጡር በቃሬዛ ተሸክሞ አዋላጅ ፍለጋ ብዙ ማይል ማቋረጥ እና መንከራተት ዛሬም በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ያልተነካ እና ያልተቀረፈ ችግር ነው። የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞችን በሰፊው እያሰማራሁ ነው የሚለው የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ገና ያልደረሰባቸው እና መፍትሄ ያላገኘላቸው የኤችአይቪ እና የወባ በሽተኞች ቁጥርም ቀላል …

ነርሶችን የምትገፋም “የምትሸጥም” አገር Read more »

በምስራቅ ሶማሊ ክልል ወደ 150ሽህ ሰዎች “ለም መሬት” ወዳለበት አካባቢ ተዛውረዋል ሲል የፌደራል ጉዳዮች ምንስቴር አስታውቋል። የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ሽፈራው ተክለማርያም ለብሉምበርግ የዜና አገልግሎት በሰጡት ቃል መንግስት በነዚህ ክልሎች የሚኖሩ ሰዎችን ኑሮ “ለማሻሻል” ይፈልጋል ብለዋል። በዚህም መሰረት በጋምቤላና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ …

ወያኔ በአራት ክልሎች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን በሰፈራ ማዛወር ጀመረ Read more »