ደቡብ ሱዳንን ከሱዳን ጋ በሚያዋስነው ድንበር አካባቢ የሚኖሩት የሱዳን ዜጎች የሆኑት የኑባ ብሔረሰብ አባላት ተቀናቃኞቹ ሁለቱ ጎረቤት ሀገራት ስምምነት

ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪቃ ሀገሮች ዉስጥ የህክምናዉን ዘርፍ ለማሻሻል የምታደርገዉ ድጋፍ ጥራት ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተገለጸ። ይህን አስመልክቶም በአዲስ …

–    ግዮንን ለመግዛት የቀረቡ አዳዲስ የውጭ ኩባንያዎች ቅሬታ አሰሙግዮን ሆቴልንና ስድስት ድርጅቶችን ለመሸጥ የወጣው ጨረታ ዛሬ ከቀትር በኋላ በፕራይቬ

–    ‹‹ደፋር ለመባል ሚኒስትር እንከሳለን ብለን ዕቅድ አንይዝም›› ኮሚሽነር ዓሊ ሱሌይማን በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ ሙስና ከሚፈጸምባቸው የሥራ መስ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ካዘዛቸው አሥር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች መካከል  የመጀመሪያው ነሐሴ 11 ቀን 2004 ዓ.ም. አዲስ አበባ

በእነ አንዱዓለም አራጌ ላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔን በመቃወም ‹‹ፍርድ ቤቱን ደፍረዋል›› በሚል ከትናንት በስቲያ በፌዴራል ከ…

የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ስትራቴጂክ የሚላቸውን በማስቀረት፣ የተቀሩትን 20 የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በተ

ላለፉት ሁለት ወራት በሞባይል ስልክ ኔትወርክ ችግር የተማረሩ በአዲስ አበባ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎችና ድርጅቶች ፊርማ እያሰ

–    አቶ ሳምሶን ማሞና ባለቤቱ ታስረው በ200 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቁበሳምንት ሁለት ቀን (ረቡዕና ቅዳሜ) ለተወሰነ ጊዜ እየታተመ ከተሰራጨ በኋላ፣ በሕትመት ዋጋ…

የሕክምና ተማሪዎችን ከመስከረም 2005 ዓ.ም. ጀምሮ የኢ-ለርኒንግ ወይም በድረ ገጽ የመማር ማስተማር ዘዴ ተጠቃሚ ለማድረግ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡

የሦሪያው ባሻር አል አሣድ በቅርቡ እንደሚወድቁ የዩናይትድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተንብየው የሽግግር ዕቅድ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ የኢትዮጵያ መንግስት የመናገር ነጻነትን እያፈነ ነው ብሏል

የሶርያ ጠቅላይ ሚንስትር ሪዣድ ሂጃብ የፕሬዚደንት በሻር አል አሳድ መንግሥት በራሱ ሕዝብ ላይ ያካሂደዋል ያሉትን የጀምላ ጭፍጨፋ በመቃወም በትናንቱ ዕለ

የኢኮኖሚ ማዕቀብ ግብረሃይል [Read in PDF] ከሃገራቸው ውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጋራ ሆነው የህዝብን ብሶት እንዳያሰሙና ወያኔን በማስወገድ ትግል በቀጥታ እንዳይሳተፉ ለማድረግ አገዛዙ የማይሸርበው ተንኮል የለም። የወያኔ ህልውና መሰረት በማንኛውም መንገድ ህዝቡንና ተቃዋሚውን መከፋፈል በመሆኑ እስትንፋሱ እስካለ ድረስ ስልቱን በመቀያየር መሞከሩ …

የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንቅስቃሴ በወያኔና አላሙዲ ላይ እያደረሰ ያለው ክስረት Read more »

ከዶ/ር ፍስሓ እሸቱና ከኣቶ ስለሺ ጥላሁን ጋር በሁለት ክፍሎች የተዘጋጀውን ውይይት ያድምጡ፡

ክፍል ሁለትን ለማድመጥ እዚህ ይጫኑ፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት የተሰኘው ድርጅት፤ በትናንትናው ዕለት፤ ዋሽንግተን ዲ ሲ ውስጥ ህዝባዊ ስብሰባ አካሂዷል። በዚሁ ስብሰባ ላይ የተገኙ

ባለፈው ዓርብ የተሰየመው የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በአሸባሪነት ወንጀል ተከሳ የ14 ዓመት እስራት ፅኑ እሥራት የተፈረደባትን የጋዜጠኛ ርዕዮት ዓ…

ዳዊት ዋስይሁን
አቶ መለስ ከዚህ በፊት የራሳቸው እንዳልሆኑ በምርጫ 2010 ወቅት ነግረውናል። እንዲህ አሉን ”ድርጅቴ ቀጥል ካለኝ አሉ ”ታዲያ ይህ ድርጅት የ

ገና በጥዋቱ ሰው ሁሉ ተሰብሰቦ መኪና ይጠባበቃል። ይመጣል የተባለው ደላላ ትላንት ብቅ ብሎ በአረብኛና ትግርኛ ሰውን ሁሉ ቀልቡን አሳጥቶት ሄድዋል። ዛሬ የጉዞ ቀን ነው። ሰው ከለበሰውና ከሚጠጣበት የውሃ እቃ ሌላ ምንም መያዝ አይፈቀድም። ደላላው እሄዳለሁ ብሎ ከተሰለፈው ሃበሻ ሁሉ ገንዘብ …

የምድረበዳው አጽም እንቆቅልሽ – አደፍርስ ተሰማ Read more »

በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ አራት የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት በቁጥር ሥር ዋሉ፡፡ ባለሥልጣናቱ  የክልሉ ምክር ቤት አባላት በመሆናቸው በቁጥጥር

የደቡብ ሱዳን መንግሥትን በኃይል ለመጣል የሚንቀሳቀስ ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ሰርጎ መግባቱንና መንግሥት ይህንን ኃይል በቁጥጥር ሥራ ለማዋል ኃይል ማሰማራ…

በለንደን ሔትሮ አውሮፕላን ማረፊያ 56 ኪሎ ግራም ካናቢስ ሲያዘዋውሩ ስለተያዙት ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ጉዳይ መንግሥት ምንም አላውቅም አለ፡፡

ባሳለፍነው ሳምንት የማዕድን ሚኒስቴር የ11 ኩባንዎችን የፔትሮሊየምና የማዕድን ፍለጋ ልማት ፈቃድ መሰረዙን ይፋ አድርጓል፡፡

ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ለተለያዩ የሥራ ዘርፎች  የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከወሰዱ በኋላ፣ አደንዛዥ ዕፅ በማምረት፣ በማዘጋጀትና ወደ ተለያዩ የዓ…

አቶ አንተነህ አሰፋ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በቅርቡ የተሰየሙትና በሳምንቱ አጋማሽ ላ

–    በሥነ ልቦናዋ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳደረሰባት ተናግራለችነዋሪነቱ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 10/11 ውስጥ ነዋሪ የሆነው ሙሉጌታ ውብሸት የተባለው

 “ጉልቻ ቢለውጥ ወጥ አያጣፍጥም” የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ   በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ በኢትዮጵያ ላይ እንደ አልቅት ተጣብቆ የህዝቡን ደም እየመጠጠ፣ እየገደለ፣ እያሰቃየና የፈለገውን እያደረገ ለሃያ አንድ ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆየው ቅጥረኛው፣ ጎሰኛው፣ አምባገነኑና ዘራፊው የህወሃት አገዘዝ ቁንጮ …

“ጉልቻ ቢለውጥ ወጥ አያጣፍጥም” (የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ) Read more »

አርሶ አደሮቹ አለአግባብ ከመሪታቸው መፈናቀላቸውንና ንብረታቸውንም መቀማታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ስለ አቤቱታው የተጠየቀው ገለልተኛው የሰብአዊ …