ወደ ማርስ ጉዞ፤ አሳሽ መንኮራኩር
ወደ ሰማይ በማንጋጠጥ ፤ ደማቋን ጨረቃ ፤ ብርሃንና ሙቀት የምትለግሠውን ፀሐይ፣ ተወርዋሪ ከዋክብትን፣ ፕላኔት ብትሆንም ከፀሐይ ብርሃን መልሳ የምታንፀባ…
ወደ ሰማይ በማንጋጠጥ ፤ ደማቋን ጨረቃ ፤ ብርሃንና ሙቀት የምትለግሠውን ፀሐይ፣ ተወርዋሪ ከዋክብትን፣ ፕላኔት ብትሆንም ከፀሐይ ብርሃን መልሳ የምታንፀባ…
ደቡብ ሱዳንን ከሱዳን ጋ በሚያዋስነው ድንበር አካባቢ የሚኖሩት የሱዳን ዜጎች የሆኑት የኑባ ብሔረሰብ አባላት ተቀናቃኞቹ ሁለቱ ጎረቤት ሀገራት ስምምነት
የግሪክ መንግስት በህገወጥ መንገድ ወደሀገሬ የገቡና ያለፈቃድ የሚኖሩ ያላቸዉን የፖለቲካ ጥገኝነት ጠያቂዎችና ሠርተዉ ለመኖር በሚሹ የዉጭ ሀገር ሰዎችን …
ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪቃ ሀገሮች ዉስጥ የህክምናዉን ዘርፍ ለማሻሻል የምታደርገዉ ድጋፍ ጥራት ላይ ያተኮረ እንደሆነ ተገለጸ። ይህን አስመልክቶም በአዲስ …
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ተቋማት፣ ድርጅቶችና በአጠቃላይ ግለሰቦች ኢትዮጵያን የሚያገለግሉ እንጂ ከኢትዮጵያ በላይ አይደሉም፡፡
– ግዮንን ለመግዛት የቀረቡ አዳዲስ የውጭ ኩባንያዎች ቅሬታ አሰሙግዮን ሆቴልንና ስድስት ድርጅቶችን ለመሸጥ የወጣው ጨረታ ዛሬ ከቀትር በኋላ በፕራይቬ
– ‹‹ደፋር ለመባል ሚኒስትር እንከሳለን ብለን ዕቅድ አንይዝም›› ኮሚሽነር ዓሊ ሱሌይማን በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ ሙስና ከሚፈጸምባቸው የሥራ መስ
“የኦሊምፒክ ማራቶንን ማሸነፍ ለእኔ በጣም ልዩ ነው፤ ማራቶን ሕይወቴ ነው፤እኛ ኢትዮጵያውያን ማራቶንን እንደ ብሔራዊ ስፖርት እናየዋለን፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ካዘዛቸው አሥር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያው ነሐሴ 11 ቀን 2004 ዓ.ም. አዲስ አበባ
በእነ አንዱዓለም አራጌ ላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔን በመቃወም ‹‹ፍርድ ቤቱን ደፍረዋል›› በሚል ከትናንት በስቲያ በፌዴራል ከ…
የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ስትራቴጂክ የሚላቸውን በማስቀረት፣ የተቀሩትን 20 የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በተ
ላለፉት ሁለት ወራት በሞባይል ስልክ ኔትወርክ ችግር የተማረሩ በአዲስ አበባ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎችና ድርጅቶች ፊርማ እያሰ
– አቶ ሳምሶን ማሞና ባለቤቱ ታስረው በ200 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቁበሳምንት ሁለት ቀን (ረቡዕና ቅዳሜ) ለተወሰነ ጊዜ እየታተመ ከተሰራጨ በኋላ፣ በሕትመት ዋጋ…
የሕክምና ተማሪዎችን ከመስከረም 2005 ዓ.ም. ጀምሮ የኢ-ለርኒንግ ወይም በድረ ገጽ የመማር ማስተማር ዘዴ ተጠቃሚ ለማድረግ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡
ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የሦሪያው ባሻር አል አሣድ በቅርቡ እንደሚወድቁ የዩናይትድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተንብየው የሽግግር ዕቅድ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ የኢትዮጵያ መንግስት የመናገር ነጻነትን እያፈነ ነው ብሏል
ሽግግር ምክርቤቱ ተመስርቶ ኣፈጉዔና ዋና ጸሓፊ መምረጡንም ኣስታወቀ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ድንገተኛ ከባድ ትኩሳት፤ የሰዉነት ድካም፤ ራስ ምታት፤ ማስመለስ እና የኩላሊት ህመምን ያስከትላል፤ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተከሰተ ወዲህ 36ዓመታት ቢቆጠሩም እ
የሶርያ ጠቅላይ ሚንስትር ሪዣድ ሂጃብ የፕሬዚደንት በሻር አል አሳድ መንግሥት በራሱ ሕዝብ ላይ ያካሂደዋል ያሉትን የጀምላ ጭፍጨፋ በመቃወም በትናንቱ ዕለ
የዓለም ዜና
የኢኮኖሚ ማዕቀብ ግብረሃይል [Read in PDF] ከሃገራቸው ውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጋራ ሆነው የህዝብን ብሶት እንዳያሰሙና ወያኔን በማስወገድ ትግል በቀጥታ እንዳይሳተፉ ለማድረግ አገዛዙ የማይሸርበው ተንኮል የለም። የወያኔ ህልውና መሰረት በማንኛውም መንገድ ህዝቡንና ተቃዋሚውን መከፋፈል በመሆኑ እስትንፋሱ እስካለ ድረስ ስልቱን በመቀያየር መሞከሩ …
የጤና ጥበቃ መሰረት ለመጣል ባለመው መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ተካታለች
በለንደን ፣ ብሪታንያ በመካሄድ ላይ ባለው 30ኛው የኦሊምፒክ እስፖርት ውድድር ፤ ቻይና ፤ ዩናይትድ እስቴትስና ብሪታንያ እስካሁን በብዛት ሜዳሊያዎችን ይሰ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት የተሰኘው ድርጅት፤ በትናንትናው ዕለት፤ ዋሽንግተን ዲ ሲ ውስጥ ህዝባዊ ስብሰባ አካሂዷል። በዚሁ ስብሰባ ላይ የተገኙ
ባለፈው ዓርብ የተሰየመው የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በአሸባሪነት ወንጀል ተከሳ የ14 ዓመት እስራት ፅኑ እሥራት የተፈረደባትን የጋዜጠኛ ርዕዮት ዓ…
ጥሩነሽ ዲባባ በ10ሺህ ሜትር ጢቂ ገላና ደግሞ በማራቶን ወርቅ አጠለቁ፡፡
የፓርቲው መሪዎች የፍርድ ቤቱ አድራጎት ድራማ ነው፤ አግባብነት የለውም ይላሉ።
ዳዊት ዋስይሁን
አቶ መለስ ከዚህ በፊት የራሳቸው እንዳልሆኑ በምርጫ 2010 ወቅት ነግረውናል። እንዲህ አሉን ”ድርጅቴ ቀጥል ካለኝ አሉ ”ታዲያ ይህ ድርጅት የ
ገና በጥዋቱ ሰው ሁሉ ተሰብሰቦ መኪና ይጠባበቃል። ይመጣል የተባለው ደላላ ትላንት ብቅ ብሎ በአረብኛና ትግርኛ ሰውን ሁሉ ቀልቡን አሳጥቶት ሄድዋል። ዛሬ የጉዞ ቀን ነው። ሰው ከለበሰውና ከሚጠጣበት የውሃ እቃ ሌላ ምንም መያዝ አይፈቀድም። ደላላው እሄዳለሁ ብሎ ከተሰለፈው ሃበሻ ሁሉ ገንዘብ …
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ አራት የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት በቁጥር ሥር ዋሉ፡፡ ባለሥልጣናቱ የክልሉ ምክር ቤት አባላት በመሆናቸው በቁጥጥር
የደቡብ ሱዳን መንግሥትን በኃይል ለመጣል የሚንቀሳቀስ ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ሰርጎ መግባቱንና መንግሥት ይህንን ኃይል በቁጥጥር ሥራ ለማዋል ኃይል ማሰማራ…
በለንደን ሔትሮ አውሮፕላን ማረፊያ 56 ኪሎ ግራም ካናቢስ ሲያዘዋውሩ ስለተያዙት ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ጉዳይ መንግሥት ምንም አላውቅም አለ፡፡
ባሳለፍነው ሳምንት የማዕድን ሚኒስቴር የ11 ኩባንዎችን የፔትሮሊየምና የማዕድን ፍለጋ ልማት ፈቃድ መሰረዙን ይፋ አድርጓል፡፡
ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ለተለያዩ የሥራ ዘርፎች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከወሰዱ በኋላ፣ አደንዛዥ ዕፅ በማምረት፣ በማዘጋጀትና ወደ ተለያዩ የዓ…
አቶ አንተነህ አሰፋ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በቅርቡ የተሰየሙትና በሳምንቱ አጋማሽ ላ
– በሥነ ልቦናዋ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳደረሰባት ተናግራለችነዋሪነቱ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 10/11 ውስጥ ነዋሪ የሆነው ሙሉጌታ ውብሸት የተባለው
በአገራችንም ሆነ በሌሎች አገሮች ማኅበራዊ ግጭቶች ይከሰታሉ፤ አሁንም እየተከሰቱ ናቸው፡፡
“ጉልቻ ቢለውጥ ወጥ አያጣፍጥም” የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ በኢትዮጵያ ላይ እንደ አልቅት ተጣብቆ የህዝቡን ደም እየመጠጠ፣ እየገደለ፣ እያሰቃየና የፈለገውን እያደረገ ለሃያ አንድ ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆየው ቅጥረኛው፣ ጎሰኛው፣ አምባገነኑና ዘራፊው የህወሃት አገዘዝ ቁንጮ …
“ጉልቻ ቢለውጥ ወጥ አያጣፍጥም” (የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ) Read more »
ደቡብ ኢትዮጵያ ዉስጥ በጎሳ መካከል የተነሳ ግጭት ከሃያ በላይ ሰዎችን ህይወት አሳጥቶ በርካቶችን ለጉዳት ዳርጎ፤ ሺዎችን ወደጎረቤት ኬንያ ካሰደደ ቀናት
እንደ ተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአለም ዙሪያ ከ80-100 ሚሊዮን ህፃናት እና ወጣቶች በጎዳና ላይ ይኖራሉ። ለጎዳና የሚዳርጓቸው ምክንያቶችም የተለያዩ ናቸ…
የዓለም ዜና
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አርሶ አደሮቹ አለአግባብ ከመሪታቸው መፈናቀላቸውንና ንብረታቸውንም መቀማታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ስለ አቤቱታው የተጠየቀው ገለልተኛው የሰብአዊ …
እስራኤል የኢራንን የኒኩሊየር መርሃ ግብር ለማስቆም ወታደራዊ ርምጃ መዉሰድ ይቻላል የሚለዉ ማስተማመኛ ብቻዉን በቂ አይደለም አለች። እስራኤልን የጎበኙ
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)