የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት ስብሰባ ዘገባ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት የተሰኘው ድርጅት፤ በትናንትናው ዕለት፤ ዋሽንግተን ዲ ሲ ውስጥ ህዝባዊ ስብሰባ አካሂዷል። በዚሁ ስብሰባ ላይ የተገኙ ታዳሚዎች በም/ቤቱ የወደፊት ዓላማና ግብ ላይ ውይይት አድርገዋል የስብሰባውን ሂደት የተከታተለው አበበ ፈለቀ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።