የሰማያዊ ፓርቲ 4ኛ አመት ምስረታ ! ይድነቃቸው ከበደ
የሰማያዊ ፓርቲ ምስረታ ! = ይድነቃቸው ከበደ ሰማያዊ ፓርቲ ታሕሳስ 22 ቀን 2004 ዓ.ም በይፍ የተመሰረተበት ቀን ነው፡፡የፓርቲያችን የ4 ዓመት ጉዞ እና በሂደት ያጋጣሙ ጠንካራና ደካማ ጎኖች ፣ለፓርቲያችን የወደፊት እንቅስቃሴ በጎ አሰተዋጾ እንደሚኖረው እምነቴ ከፍ ያለ ነው፡፡ ፓርቲችን ከተመሰረት 4 …
የሰማያዊ ፓርቲ ምስረታ ! = ይድነቃቸው ከበደ ሰማያዊ ፓርቲ ታሕሳስ 22 ቀን 2004 ዓ.ም በይፍ የተመሰረተበት ቀን ነው፡፡የፓርቲያችን የ4 ዓመት ጉዞ እና በሂደት ያጋጣሙ ጠንካራና ደካማ ጎኖች ፣ለፓርቲያችን የወደፊት እንቅስቃሴ በጎ አሰተዋጾ እንደሚኖረው እምነቴ ከፍ ያለ ነው፡፡ ፓርቲችን ከተመሰረት 4 …
‹‹መንገዶች ሁሉ ወደ መስጊዶች ያመራሉ!›› በሚል መሪ ቃል ነገ ጁመዓ ታህሳስ 22/ 2008 የመጀመሪያ ክፍል የሆነውን መርሀ ግብራችንን በይፋ እንጀምራለን!!! ድምፃችን ይሰማ #1460DaysOfPeacefulStruggle #EthioMuslimPeacefulStruggle ለፍትህ ስንል ለአራት አመት በጽናት የቆምንበትን ትግላችንን የምንዘክርባቸውን መርሀ ግብሮች በተጠናከረ መልኩ እንተገብራለን!የመጀመሪያ ክፍል የሆነውን መርሀ …
#Ethiopia #Oromoprotests :በሃረርጌ ክፍለሃገር የገበሬዎች እና ተማሪዎች ተቃውሞ በድጋሚ ተቀስቅሷል::የአቶ ሙክታር ከድር አማካሪ ወንድም በአግኣዚ ወታደሮች ተረሸኑ:: ሞት የባለስልጣናቱንም በር ማንኳኳት ጀመረች:: #MinilikSalsawi Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በሃረርጌ ክፍለ ሃገር በመቻሬ እና አከባቢው ከገጠር እና ከከተማው የተሰባሰቡ ገበሬዎች እና …
መግቢያ፤ ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ በአሁኑ ሰዓት የወያኔ አገዛዝ በአንድ በኩል በሕዝባዊ እምቢታ፥ በሌላ በኩል በትጥቅ ትግል ተቃውሞ በሰፊው እንደተነሣበት ይሰማል። ስሜትንና አስተያየትን ለሕዝብ ማቅረቢያውን መንገድ የዘመኑ ቴክኖሎጂ ለሁሉም ክፍት ስላደረው፥ ሕዝባዊ እምቢታውንም ሆነ የትጥቅ ትግሉን የሚደግፉና የሚቃወሙ እንዳሉ እያነበብንና እየሰማን …
4 አመታት ለእምነት ነፃነት = አቡ ዳውድ ኡስማን = በእምነታን ላይ የተቃጣውን ጥቃት ለማውገዝ እና ለመከላከል አቅም በፈቀደው መልኩ በአላህ ላይ ተሰፋ አድርጎ መታገል ከተጀመረ 4 ድፍን አመታት እየተቆጠረ ይገኛል፡፡ ማንም ሙስሊም የሚያደርገው ትግል ለራሱ ሲል ብቻ ነው፡፡ በአላህ ዘንድ …
ከአርባምንጭ በ16ኪሜ ርቀት ለይ በሚትገኘዉ የሼሌ ማዞሪያ የሚገኘው የ አዜብ መስፍን ሰፊ የሙዝ እርሻ በአካባቢው ነዋሪዎች ወደመ፡፡ በእርሻ ልማቱ ስም የነበረው ይህ እርሻ ትላንትና 18.04.2008 ከፍተኛ ውድመት ደርሶበታል።
የሰሞኑ የሕዝብ የለውጥ እንቅስቃሴ የደበቃቸው ዜጎች = በረሃብ የተጎዱ ወገኖቻችን 20 ሚሊዮን ገብተዋል:: #Ethiopia #Ethiopiafamine #EPRDF #USAID #MinilikSalsawi #Drought Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በስራ አጋጣሚ ያገኘሁት በተለያየ ስብሰባዎች ላይ በአንድ ሳህን ሲለን ቡፌ ሲለን ኮክቴል ያነሳን የተመገብን ወዳጄ እንደሚለው በኢትዮጵያ …
የሰሞኑ የሕዝብ የለውጥ እንቅስቃሴ የደበቃቸው ዜጎች = በረሃብ የተጎዱ ወገኖቻችን 20 ሚሊዮን ገብተዋል:: Read more »
በዚሁ ሰፊ አዳራሽ ባለው ጠባብ በር ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ተጋፍቶ የወጣው ለምሳ ነበር፡፡ ርቦታልም፡፡ ደጃፍ ላይ ቆሞ ግን አጠገቡ ከሚታየው የምግብ ገበታ ይልቅ ዩኒቨርሲቲው በር ላይ የሆነ ነገር ቀልቡን የሳበው ይመስላል፡፡ እጃቸው ላይ ደብተርና ስክርቢቶ የያዙ በርከት ያሉ ተማሪዎችና ሌሎችም …
– ዛሬ በጠዋቱ አምሮብሽ ወዴት ነው? – ቀኑንም ረሳኸው? – ግንቦት 20 ነው እንዴ? – ጤነኛ ነህ? – የብሔር ብሔረሰቦችም ቀን አልፏል እኮ፡፡ – አሁን አሁን ጤነኝነትህ እያጠራጠረኝ ነው፡፡ – የምሬን እኮ ነው በጠዋቱ እንዲህ አምረሽ ወዴት ነው? – ወዴት …
ክቡር ሚኒስትሩ በጠዋት ወደ ቢሮ ሊሄዱ ሲሉ ሚስታቸው ነጭ ልብሳቸውን ለብሰው ቤተ ክርስቲያን ሲሄዱ አገኟቸው Read more »
በኦሮሚያ ተፈጥሮ ለነበረው ረብሻ ምክንያት ናቸው ተብለው የታሰሩ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ሥራ አስፈጻሚዎችና የወጣት ሊግ አመራሮችን ጨምሮ በተፈጠረው ድርጊት ተጠርጥረው በፌዴራል ወንጀል ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) የታሰሩት፣ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ወንጀል ችሎት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠይቆባቸዋል፡፡ …
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሥራ አስፈጻሚዎችና የወጣት ሊግ አመራሮች ፍርድ ቤት ቀረቡ Read more »
ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በላይ በከፋ የፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ምስቅልቅል ውስጥ ትገኛለች፡፡ ( ሰማያዊ ፓርቲ ) #Ethiopia #Blueparty @semayewiparty ሰማያዊ ፓርቲ ኢትዮጵያዊያን ህዝባዊ መንግስት መመስረት እና የሐገር ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ የእያንዳንዱ ዜጋ ኃላፊነት መሆኑን ተገንዝበው ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳሰበ፡፡ ፓርቲው ‹‹ሕዝባዊ መንግስት መመስረትና …
የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በዛሬው ዕለት መታሠራቸውን የፓርቲው ሊቀመንበር ኣቶ ይልቃል ጌትነት ኣስታወቁ። ኣቶ ይልቃል ጌትነት ይህንና ወቅታቂ ጉዳዮችን በተመለከተም በነገው ዕለት መግለጫ እንደሚሰጡ ተናግረዋል።ይህ ጉዳይ በተመለከተ ከቶ ይልቃል ጌትነት ጋር አጠር ያለ ቆይታ ያደረገችው ጽዮን ግርማ ነች ።
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት በመብራት መቆራረጥ አገልግሎቱ እየተደናቀፈ ሲሆን ተጠቃሚዎች ላይም እንግልት እየፈጠረ ነው ተባለ፡፡
ባለፈው ሣምንት ቅዳሜና እሁድ ለረዥም ሰአታት አገልግሎቱ ተቋርጦ እንደነበር የጠቀሱት ተገልጋዮች፤ ማክሰኞ ዕለትም ተመሳሳይ ችግር ማጋጠሙን ጠቁመዋል፡፡
መብራት ሲጠፋ ባቡሩ ለረዥም ሰዓት ቢቆምም ለምን እንደቆመ ገልፆ ሌላ የትራንስፖርት አማራጭ ተጠቀሙ የሚል አካል እንደሌለ ተገልጋዮች ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በበኩሉ፤ የመብራት መቆራረጥ በአገልግሎቱ ላይ እንቅፋት እየሆነበት መምጣቱን ጠቁሞ ችግሩ በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ሌሎች አማራጮችን ለመጠቀም እያጠና እንደሆነ አስታውቋል፡፡
ከአዲስ አበባ ከተማ ውጭ ለብቻው ለባቡሩ የሃይል አቅርቦት መዘጋጀቱን ኮርፖሬሽኑ ጠቁሞ፤ የሃይል መቋረጡ እያጋጠመ ያለው ከምንጩ ነው ብሏል፡፡
ህብረተሰቡ በከፍተኛ መጠን የባቡር ተጠቃሚ እየሆነ በመጣበት ሰዓት በሃይል መቋረጥ አገልግሎት መስተጓጐሉ አግባብ አለመሆኑን የተናገሩት የኮርፖሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ምክትል ሃላፊ፤ ችግሩ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የተከሰተ በመሆኑ መፍትሔ እስኪገኝ ህብረተሰቡ አገልግሎቱን በትዕግስት እንዲጠቀም ጠይቀዋል፡፡
ዲሞክራሲ በጠና ታሟል!! Written by ኤልያስ የዲሞክራሲ ስላቅ በካርቱን! ሰሞኑን በዲሞክራሲ፣ በነጻነት፣ በሰብዓዊ መብቶችና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ መረጃዎችና ገራገር ቁምነገሮችን ከጉግል ላይ ሳስስ ለፖለቲካ በፈገግታ ግብአት አገኘሁ፡፡ በነገራችን ላይ ዛሬ ለለውጥ ያህል በጽሁፍ ብቻ ሳይሆን በካርቱንም ነው የምናወጋው፡፡ አብዛኞቹ …

• “ግጭቱን ተከትሎ እስከ 4ሺ ሰዎች ታስረዋል” ፓርቲው
• “በፓርቲ ሽፋን የሻዕቢያን ተልዕኮ ለማሳካት በተሯሯጡት ላይ እርምጃ ይወሰዳል” – ጠ/ሚ ኃይለማርያም
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ በቀለ ገርባና 6 ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከ500 በላይ አባላት ሰሞኑን እንደታሠሩበት ፓርቲው ገለፀ፡፡ የኦፌኮ ዋና ፀሐፊ አቶ በቀለ ነጋ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ ጉርሜሣ አያኖ የፓርቲው ም/ሊቀመንበር፣ አዲሱ ቡላላ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ፣ ደረጀ መርጋ የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ፣ መ/ር አለሙ አብዲሳ ፀሐፊ፣ መ/ር ታሪኩ ኦዲተር፣ አቶ ደጀኔ ጣፋ ም/ዋና ፀሐፊ እንዲሁም አቶ በቀለ ገርባ ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር ሰሞኑን በፖሊስ ተይዘው ታስረዋል፡፡
ከፓርቲው አማካሪ ም/ቤት አባላት መካከልም የታሠሩ እንዳሉ የገለፁት ዋና ፀሐፊው፤ ከዞን አመራሮች የቄለም ወለጋ ዞን አመራር አቶ መሠረት ዳባ፣ የምስራቅ አርሲ ዶዶላ አመራር አህመድ ኢቦ፣ የባሌ አመራር አቶ ሁሴን አምዳ፣ የሆሮ ጉዱሩ አቶ ደገባስ ዋቀዩ፣ የኢሊባቡር አመራር አቶ እስማኤል ሁሴንና አቶ ያዛቸው አብዲሣ ታስረዋል ብለዋል፡፡
የወረዳ አመራሮችና ባለፈው ግንቦት በምርጫ የተሳተፉ ግለሰቦችን ጨምሮ እስከ 500 የሚደርሱ የፓርቲው አባላት በተለያዩ አካባቢዎች መታሠራቸውን አቶ በቀለ ገልፀው፤ ፓርቲው ባለው መረጃ መሰረት በአጠቃላይ ተቃውሞውን ተከትሎ የታሠረው ሰው ብዛት እስከ 4ሺ ይደርሳል ብለዋል፡፡
ከ300 በላይ የደረሱበት ያልታወቁ ሰዎች እንዳሉ የተናገሩት ዋና ፀሐፊው፤ በግጭቱ የቆሰሉ ከ1500 በላይ ተጎጂዎች በወሊሶ ሉቃስ ሆስፒታል፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ በሚኒልክና በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ህክምናቸውን እየተከታተሉ እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡
የፓርቲው አመራሮችና አባላት የታሠሩበት ምክንያት ባይገለጽም በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንት በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባደረጉት ገለፃ “የራሳቸውን ድብቅ አጀንዳን ይዘው የሃሰት ፕሮፖጋንዳ በማሠራጨት ህዝብን በማደናገር የሰው ህይወት እንዲጠፋ አቅደው የመሩ አካላት በህጋዊ ፓርቲ ሽፋን የሻዕቢያን ተልዕኮ የማሳካት በተሯሯጡ ሃይሎች ላይ መንግስት ህገመንግስታዊ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል፡፡
በኢደል አደሀ ( በአረፋ በዓል) ላይ ፊዳከ የሚል ቲሸርት ለብሳችሗል በሚል ክስ የተመሰረተባቸው 15 ወጣት ሙስሊሞች በነፃ እንዲሰናበቱ መደረጉ ተሰማ በነ አድናን ኑሩ አብደላ የክስ መዝገብ የተካተቱት 15 የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ባለፈው መስከረም 13/1/2008 በተመሰረተባቸው ሃሰተኛ ክስ ፊዳከ የሚል …
የውስጥ እና የውጪ አጣብቂኝ የዋጠው ወያኔ ለግብጽ ፍላጎት ተንበረከከ:: የወያኔ/ኢሕአዴግ አገዛዝ ከግብጽ እና ከሱዳን ጋር ባደረገው ስምምነት የአባይን ግድብ ውሃ ላለመሙላት ተስማማ::በዚህም መሰረት አዲስ ይጀመራል የተባለው ጥናት እስከ 15 ወራት የሚፈጅ ሲሆን በዚህ ጊዜ ውስጥ በግድቡ ዙሪያ ምንም አይነት እንቅስቃሴ …
News Ethiopia Wetatoch Dimts Dez. 28.2015 መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም የስፖርት ዘገባዎች መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ ። [youtube http://www.youtube.com/watch?v=YvWMJXIH2Cs] Yonatal Tesefay የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረውን መምህር፣ …
የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም የስፖርት ዘገባዎች መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር Read more »
እንደ ወያኔ አይነት ውርጃ ፈሪ አገዛዝ ንጹሃንን ያልታጠቁ ሰላማዊ ዜጎችን ይገላል – ያስራል:: #Ethiopia #EPRDF #Oromoprotests #MinilikSalsawi #Change #Freedom Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ወያኔ ፈሪ ነው::የጊዜ ጀግና እንጂ የሰው ጀግና ያሌለው ሙልጭ ያለ ፈሪ አገዛዝ .. ወንድ እና ጀግና …
ወያኔ ፈሪ ነው::የጊዜ ጀግና እንጂ የሰው ጀግና ያሌለው ሙልጭ ያለ ፈሪ አገዛዝ .. Read more »
የኢትዮጵያ ድህነት፣ በጣም አደገኛ እንደሆነ፣ ለአፍታም ያህል ልንዘነጋው አይገባም ነበር። ግን፣ በተደጋጋሚ እየዘነጋነው፤ በአላስፈላጊ ንትርክና ግጭት ጊዜያችንን እናባክናለን። ሰዎች፤ ዘንድሮ ያለ እርዳታ አመቱን መዝለቅ የማይችሉ ረሃብተኛና ችግረኛ ኢትዮጵያዊያን፣ ከ18 ሚሊዮን በላይ ናቸው። ድርቅ በማይከሰትበትና ከፍተኛ የእርሻ ምርት በሚሰበሰብበት አመት …
ኢትዮጵያ በረሃብ በክፉ ድህነት ሳቢያ፣ በቀላሉ ሊፈነዳ የሚችል አደገኛ አጣብቂኝ ውስጥ የተቀረቀረች አገር ናት። Read more »
በግጭቱ ንብረት ብቻ እንደወደመ ተደርጎ መገለፁ ተነቀፈ ከማስተር ፕላኑ ጋር በተያያዘ በኦሮሚያ ክልል የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በተነሳው ግጭት ከ80 በላይ ዜጎች መሞታቸውን ኦፌኮ የገለፀ ሲሆን የክልሉ መንግሥት ጉዳዩ በጥንቃቄ እየተጣራ መሆኑን ጠቁሞ ሪፖርቱ እንደተጠናቀቀ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት …
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በተመሠረተባቸው ክስ ምክንያት በእስር ላይ የሚገኙት የትድሀር ኤክስካቬሺን ኤንድ ኧርዝ ሙቪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ እስራኤላዊው ሚናሼ ሌቭ ዮሴፍ፣ በሌላ የውጭ አገር እስረኛ ተደብድበው ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተጠቆመ፡፡ ሚስተር ዮሴፍ በእስር ላይ በሚገኙበት በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር እስር ቤት ውስጥ ታኅሳስ 13 ቀን 2008 ዓ.ም. ጉዳት የደረሰባቸው፣ የሱዳን […]![]()
አዲስ አባባ ስለምን ታወዛግባለች? በዘላለም ክብረት ሕሩይ ሚናስ አስደናቂ ሰው ነው፡፡ የገበሬ ልጅ፣ በአስራዎቹ መጨረሻ አዲስ አበባ የገባ፡፡ ከዛም የአብነት ተማሪ ሆነና ቅዳሴና ቅኔ ሞካከረ፡፡ እሱ አልሆን ሲለው ጎዳና ወጥቶ ጎዳና አዳሪ ሆነ፡፡ ቀጠለና የለማኝ መሪ (sighted guide) ሆነ፡፡ እሱም …
ታላቅ የ4ኛ ዓመት መታሰቢያ መርሃ ግብር ከጁሙዓ ታህሳስ 22 እስከ ሐሙስ ታህሳስ 28/2008 = ድምፃችን ይሰማ ‹‹ቃላችንን እንደጠበቅን ለ4 ዓመታት ጸንተናል፤ አልሃምዱሊላህ! መብታችንን በዘላቂነት ማስከበር እስክንችል ጸንተን እንቆያለን፤ ኢንሻአላህ!!›› ‹‹እንቁዎቻችን ሆይ! አናንተን በእስር ቤት ኣስቀምጠን የምናንቀላፋ አንሆንም አንሻአላህ!›› ሰኞ ታህሳስ …
ታላቅ የ4ኛ ዓመት መታሰቢያ መርሃ ግብር ከጁሙዓ ታህሳስ 22 እስከ ሐሙስ ታህሳስ 28/2008 = ድምፃችን ይሰማ Read more »
አባቶች በበሉት የልጆች ጥርስ አይለቅ ቢንያም ግዛው ከኖርዌይ ኦስሎ <<ለሚተኩቱ ሀገረ ይቅርላቸው>> አምባገነኑ ቡድን ለራሱ ስልጣን ሸልሞ በኢትዮጵያ ላይ ቁብ ያለ ቡድን ነው። ትውልድ እንዲያቀረቅር እና አንገቱን ሰብሮ በለሆሳስ እንዲራመድ የኢትዮጵያዊውን መብት ገፍፎ በጫንቃው ላይ የጎጠኝነትን ቀንበር ጭኖበታል። የኢትዮጵያ የቁርጥ …
በሸዋ በባሌ እና ወለጋ ክፍለሃገራት የኦሮሞ ተማሪዎች ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል:: #Ethiopia #Oromoprotests #AddisAbabaMasterPlan #MinilikSalsawi #Oromo በወለጋ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች የታጠቁ የወያኔ ወታደሮች ግቢያችንን ለቀው ይውጡልን ሲሉ ተቃውሞ ያሰሙ ሲሆን ጥያቄያቸውን ተሰሚነት ባለማግኘቱ ተጨማሪ ወታደሮች በግቢው ውስጥ ገብተው ተማሪዎችን ሲያባርሩ ሲደበድቡ …
በሸዋ በባሌ እና ወለጋ ክፍለሃገራት የኦሮሞ ተማሪዎች ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል:: Read more »
ቦረንቲቻ የተባለው የኦሮሞ ሕዝብ በደል እና እስር የሚቃወመው የለውጥ አራማጅ ቡድን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ራዲዮና ቴሌቭዥን ድረገፅን መጥለፉን እና የሕዝብ ጥያቄዎችን በድህረገጹ ላይ መለጠፉን አስታውቋል:: በኦሮሞ ተማሪዎች እና ገበሬዎች የሚደረገው ተቃውሞ በተቀጣጠለበት በዚህ ውቅት ላይ ከውጪ የሚገኘው የዲያስፖራ ሃይል የሆነው …
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ራዲዮና ቴሌቭዥን ድረገፅ በቦረንቲቻ HACK ተደረገ:: Read more »
Finote Democracy Voice of Ethiopian Unity Satellite Radio News ታኅሣሥ 16 ቀን 2008 ዓ.ም. (December 26, 2015) # የወያኔ ካድሬዎች የአዲስ አበባ ወጣቶችን ሰበሰቡ # በአፋር ክልል የሰፈራ ፕሮግራም ሊካሄድ ነው ተባለ # በወሰን አካባቢ በርካታ ሱዳናውያን ተገድለዋል በማለት አንድ …
የወያኔ ካድሬዎች የአዲስ አበባ ወጣቶችን ሰበሰቡ = በአፋር ክልል የሰፈራ ፕሮግራም ሊካሄድ ነው ተባለ Read more »
ከማህፀን ውጭ የሚፈጠር እርግዝና (Ectopic Pregnancy) (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) ከማህፀን ውጭ የሚፈጠር እርግዝና በአብዛኛው የሚከሰተው እንቁላልን ከእንቁላል ማቀፊያ ወይም እንቁልጢ ወደ ማህፀን በሚወስደው ቱቦ (Fallopian tubes) ውስጥ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የማህፀን ውጭ እርግዝና በሆድ ውስጥ፤ በእንቁላል ማቀፊያ ከረጢት (እንቁልጢ) …
ከማህፀን ውጭ የሚፈጠር እርግዝና (Ectopic Pregnancy) (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) Read more »
በኦሮሚያ ክልል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የአዋሮ ካምፓስ ተማሪዎች የት/ቤቱን ቅጥር ግቢ በዛሬው እለት ለቀው እየወጡ መሆኑ ታወቀ ። በኦሮሚያ ክልል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የአዋሮ ካምፓስ ተማሪዎች የት/ቤቱን ቅጥር ግቢ በዛሬው እለት ለቀው እየወጡ መሆኑ ታወቀ ። ተማሪዎቹ ዩኒቨርሲቲው በሰራዊት ተሞልቶ የጦር ካምፕ …
በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የአዋሮ ካምፓስ ተማሪዎች የካምፓስን ቅጥር ግቢ በዛሬው እለት ለቀው እየወጡ መሆኑ ታወቀ ። Read more »
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የሱዳን ኢትዮጵያን ወሰን ጉዳይ በታላቅ ጥንቃቄ ቢያዩትና፣ ምክርቤቱ ውስጥ የሰጡት አይነት የኢትዮጵያን አራሾች በድንበር ገፊነትና፣ በሽፍትነት የመሳል ምስክርነት ቢቆጠቡ ተመራጭ ነው ። አለመግባባቱ ወደፊት ወደአለምአቀፍ አርቢትሬሽን ቢላክ ይህ ቪዲዮ የሱዳኖችን የይገባኛል ጥያቄ የሚያጠናክርና ኢትዮጵያን የሚጎዳ በመሆኑ፣ …
እንኳን እርሳቸው፣ ነባሮቹ የብአዴን መሪዎች እነበረከትና አዲሱ እንኳ ከኤርትራና ሱዳን ጉዳይ የተገለሉ ነበሩ:: ያሬድ ጥበቡ Read more »
የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም ድምጻቸውን ሲያሰሙ የተድበደቡ ተማሪዎች በወህኒ ቤት እየሞቱ ነው የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ተቃውሞ ተከትሎ ብዙሺህዎች በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎች ለእስር መዳረጋቸው አይዘነጋም ። በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎች የሚገኙበት ሁኔታ አለመታወቁና ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ባለመደረጋቸው ቤተሰቦች ጭንቀት …
የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም ድምጻቸውን ሲያሰሙ የተድበደቡ ተማሪዎች በወህኒ ቤት እየሞቱ ነው Read more »
ምን ሆንክ? የተናደዱ ይመስላሉ፡፡ ተሸንፈን ነዋ፡፡ ምርጫ ነበር እንዴ? የምን ምርጫ ነው የምታወራው? ያው ሰሞኑን አገሪቷ ውስጥ ብጥብጥ ስለነበር ምርጫ ሳልሰማ ተካሂዶ ከሆነ ብዬ ነው፡፡ ቡድናችን ነው የተሸነፈው እባክህ፡፡ ኢሕአዴግ? ኧረ እግር ኳስ ነው የምልህ? ብሔራዊ ቡድናችን ጨዋታ ነበረው እንዴ? …
ክቡር ሚኒስትሩ ጽንፈኛ የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊ ናቸው፡፡ ቢሯቸው ተናደው ገብተው አማካሪያቸው አገኛቸው Read more »
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ሁለት ሥራ አስፈጻሚዎችና ስድስት የወጣት ሊግ አመራሮቹ ታኅሳስ 14 እና 15 ቀን 2008 ዓ.ም. እንደታሰሩበት ገለጸ፡፡ የኦፌኮ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነገአ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሌላ የወንጀል ክስ ከአራት ዓመታት በላይ የእስር ቅጣት ተወስኖባቸውና የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው …
ኦፌኮ ሁለት ሥራ አስፈጻሚዎችና ስድስት የወጣት ሊግ አመራሮቹ እንደታሰሩበት ገለጸ፡፡ Read more »
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በተመሠረተባቸው ክስ ምክንያት በእስር ላይ የሚገኙት የትድሀር ኤክስካቬሺን ኤንድ ኧርዝ ሙቪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ እስራኤላዊው ሚናሼ ሌቭ ዮሴፍ፣ በሌላ የውጭ አገር እስረኛ ተደብድበው ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተጠቆመ፡፡ ሚስተር ዮሴፍ በእስር ላይ በሚገኙበት በአዲስ …
በእስር ላይ የሚገኙት እስራኤላዊው የትድሀር ኩባንያ ባለቤት የሱዳን ዜግነት ባለው እስረኛ ተደብድበው መጎዳታቸው ተጠቆመ Read more »
አጋንንት እና ሽፍታ የተባለ ሕዝብ ነጻነቱን ያወጀ`ለት ወዮልህ !!!እውነታው ይህ ነው !! #Ethiopia #Oromoprotests #Gonder #Ethiopiaprotests #EPRDF Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ደርግ ወንበዴ ሽፍታ የናት ጡት ነካሽ ወዘተ ሲላቸው የነበሩ የዛኔ (ነጻ አውጪ ነን)ብለው በምእራባውያን እርዳታ የቀዝቃዛው ጦርነት በጅቷቸው …
አጋንንት እና ሽፍታ የተባለ ሕዝብ ነጻነቱን ያወጀ`ለት ወዮልህ !!!እውነታው ይህ ነው !! Read more »
ዛሬ ከ8079 “Reewire ጥያቄዎች በመላክ ማራኪ ሽልማቶች የሚያሸንፉበት እድል ይሰጣል። ከReewire መልእክት መቀበል ከፈለጉ “እሺ” ብለው ለ8079 በነጻ ይላኩ። ኢትዮ ቴሌኮም” የሚል መልዕክት ተቀበልኩኝ። (አስተካክዬ በአማርኛ ፊደላት ገለበጥኩት እንጂ፥ የደረሰኝ መልእክት – “Reewire Tiyakewoch bemelak maraki …
የ “Ethio Telecom” ቅፈላዎች – ኧረ ወየው! የት ሄጄ ልደበቅ? -Yohanes Molla Read more »
እኔ ወያኔ በማንኛውም የትግል ዘዴ ከስልጣን ቢወገድ ደስታዬ ነው! የግንቦት-7ቱ ኤርትራ ገብተው የመታገል ኣማራጩና ኣካሄዱ ግን ሊዋጥልኝ ኣልቻለም! ደምህትን ኣይተው ከሆነ የሞላ ኣስገዶም ደምሒት ከሁኔታዎች ጋር አቋሙ እያቀያየረ ይምጣ እንጂ የወያኔዎች ድብቅ ዓላማ አንግቦ ነው ወደ ጫካ የወጣው! የኤርትራው …
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – መለስ ብለን የተጓዝንበትን መንገድ እንቃኝ ::ለለውጥ እንታገላለን የሕዝብ ነጻነት እና መብት መረጋገጥ አለበት የሚሉ እና ተመሳሳይ ሕዝባዊ ጥያቄ የነገብን የለውጥ ሃይሎች እንሁን የተቃዋሚ ፓርቲ ፖለቲከኞች እና አባሎቻቸው ሁሉም የለውጥ ሃይል ራሳችንን ልንፈትሽ ይገባል::የያዘው መንገድ አያዋጣም …
አሳስሮ አስገድሎ አሰድዶ ጩኸት ከዛ ዝም … ግን ዝምታችን እስከመቼ ነው::ተቃዋሚ ሃይሎች ራሳችንን እንፈትሽ:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »
ተቃዋሚዎች ራሳቸውን የሚመለከቱበትን መስታዎት ይስበሩት ( Jomanex Kassaye )================================================== ብዙዎች ይሀ አገዛዝ እየገደለን፣ እያሰደደን፣ እያሰረን፣ አካላችንን እያጎደለ፣ እየዘረፈን፣ መብታችንን ነጥቆ በጭለማ እያኖረ የሚገዛን ከጥንካሬው ሳይሆን ከተቃዋሚ ድክመት ነው በሚለው ይስማማሉ፡፡ ከ10 ዓመታት በፊት የነበረው ተቃዋሚ ጩኸቱ የዲፕሎማቶች መንደር ጎልቶ ይሰማ …
አመያ፤ አምሣለ ሰዶም ወገሞራ (የዘር ፖለቲካ ውጤት!) = (የቀለም ቀንድ ጋዜጣ ቅጽ 3፡ ቁጥር 22) (የሰዶምና የገሞራ ሰዎች የጠፉት በሠሩት ሀጢያት ነው፡፡ ይህ አብረን የምናየው ቀየ የጠፋው ግን ያለምንም ወንጀል መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ እኔ የሶዶምና የገሞራ ምሳሌ ያልኩት በእሳት የመጥፋታቸውን …
አመያ፤ አምሣለ ሰዶም ወገሞራ (የዘር ፖለቲካ ውጤት!) = (የቀለም ቀንድ ጋዜጣ ) Read more »
እነ ጌታቸው ሺፈራው 28 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተሰጠባቸው በሽብር ተጠርጥረው መያዛቸውን መርማሪያቸው ተናግሯል ‹‹ካሁን በፊት ይዝቱብኝ ነበር፤ ጋዜጠኛ በመሆኔ ነው የታሰርኩት›› ጌታቸው ሺፈራ በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር ትናንት ታህሳስ 15/2008 ዓ.ም በያሉበት ታድነው የታሰሩት ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው፣ የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነው …
እነ ጌታቸው ሺፈራው 28 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተሰጠባቸው በሽብር ተጠርጥረው መያዛቸውን መርማሪያቸው ተናግሯል Read more »
በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሚዮ ወረዳ ሂዲ ሎላ ከተማ የመንግስት ሃይሎች በአካባቢው ይነሳል ብለው የፈሩትን የህዝብ ተቃውሞ ከእንጭጩ ለመቅጨት በማሰብ ነዋሪዎችን ቤት ለቤት እየዞሩ ህዝቡን ለተቃውሞ እያዘጋጃችሁና እያነሳሳችሁ ነው በሚል ነዋሪዎችን እየደበደቡና እያሰሩ መሆኑን ምንጮቻችን ዘገቡ ። እንደምንጮቻችን ዘገባ ለህልውናዬ …
Minilik Salsawi – በተለያዩ ቦታዎች (ኦፌኮ) እንዲሁም የሰማያዊ ፓርቲ አባላቶች የእስር ትህዛዝ ተላልፎ እየታደኑ መሆኑ አሁን በደረሰን መረጃ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በን/ስ/ላ/ወረዳ06 ቄራ ጎፋ ማዞሪያ በሶሻል ሚዲያ እንዲሁም በአካባቢብ በድፍረት መንግስትን በመተቸት የሚታወቀው ወጣት ታጠቅሸዋ ኃ/መስቀል(ጎራው) ተብሎ የሚታወቀው በፖሊስ ቤቱ ተከቦ ተይዟል፡፡ …
የተቃዋሚ ፓርቲ አባላቶችና የሶሻል ሚዲያ አክቲቪስቶችን በጅምላ ማፈስ ተጀመረ!! Read more »
በምዕራብ ጎጃም አስተዳደር ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ፍኖተ ሰላምና ቡሬ ከተሞች በአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ የትግል ጥሪ ወረቀቶች ተጥለቅልቀው አድረዋል። የአማራን ህዝብ ለነፃነት ትግሉ የሚያነሳሱና ሌሎች የተቃውሞ ወረቀቶች ተበትነውና ተለጥፈው አድረዋል። በተለይ በአማራና በኦሮሚያ እየደረሰ ያለውን ፋሽስታዊ ጭፍጨፋና የድንበሩን መካለል …
ፍኖተ ሰላምና ቡሬ ከተሞች በአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቅናቄ የትግል ጥሪ ወረቀቶች ተጥለቅልቀው አድረዋል። Read more »
ሰማያዊ ፓርቲ፤ የፓርቲው ልሳን የኾነው የ”ነገረ ኢትዮጵያ” ጋዜጣ አዘጋጅና ሌሎች ሦስት ንቁ ተሳታፊ አባላቶቹ እንደታሠሩበት አስታወቀ፡፡
ኦሮሚያ ክልል የሚካሄደው ተቃውሞ ሁለተኛ ወሩን ያዘ።
በግድያ እና በእስር የሕዝብን ትግል ማስቆም አይቻልም::መፍትሄው ስልጣን መልቀቅ ብቻ ነው:: #Ethiopia #Oromoprotests #Ethiopiaprotests #MinilikSalsawi Minilik Salsawi – ዜጎችን በማሰር የነጻነት እና የመብት ጥያቄዎችን ማሰር አሊያም ማስቆም አይቻልም::ከታሪክ እና ከአመጣጡ ሲለውም ውርስ ከሰጠው ደርግ መማር የማይችለው ደረቁ እና ድርቁ ወያኔ …
በግድያ እና በእስር የሕዝብን ትግል ማስቆም አይቻልም::መፍትሄው ስልጣን መልቀቅ ብቻ ነው:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »
ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላንና ከኦሮሚያ ከተሞች ዐዋጅ ጋር ተያይዞ ኦሮሚያ ውስጥ በተነሣው ተቃውሞና ግጭት የብዙ ሰው ሕይወት መጥፋቱና ከ3500 ሰው በላይ መታሠሩን ኦ.ፌ.ኮ አስታወቀ፡፡ከአምስት ወራት በፊት የተፈቱት የቀድሞ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ገርባም መታሠራቸው ታውቋል፡፡
በልዩ የሙዚቃ ስልቷ ተደናቂነትን ያተረፈችው መክሊት ሃዴሮ፣ ከሙዚቃ ቀማሪ ሳሙኤል ይርጋ ጋር ሆና የሰራችው “ከመከም” Kemekem (I Like Your Afro) የተሰኘ ስራዋ የBBCን ምርጥ 10 የ2015 የአፍሪካ ዘፈኖች ውስጥ አንዱ ሆንዋል። Listen Here :- Kemekem (I Like Your Afro) by …