በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሚዮ ወረዳ ሂዲ ሎላ ከተማ የመንግስት ሃይሎች በአካባቢው ይነሳል ብለው የፈሩትን የህዝብ ተቃውሞ ከእንጭጩ ለመቅጨት በማሰብ ነዋሪዎችን ቤት ለቤት እየዞሩ ህዝቡን ለተቃውሞ እያዘጋጃችሁና እያነሳሳችሁ ነው በሚል ነዋሪዎችን እየደበደቡና እያሰሩ መሆኑን ምንጮቻችን ዘገቡ ። እንደምንጮቻችን ዘገባ ለህልውናዬ …

በቦረና ዞን በሚዮ ወረዳ መንግስት በተፈጠረበት ስጋት ሰዎችን እየደበደበና እያሰረ መሆኑንና በገሪ ና በቦረና መካከል ግጭት ለመፍጠር በማሰብም አንድ የገሪ ሰው መግደሉም ታወቀ ። Read more »