በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የአዋሮ ካምፓስ ተማሪዎች የካምፓስን ቅጥር ግቢ በዛሬው እለት ለቀው እየወጡ መሆኑ ታወቀ ።

በኦሮሚያ ክልል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የአዋሮ ካምፓስ ተማሪዎች የት/ቤቱን ቅጥር ግቢ በዛሬው እለት ለቀው እየወጡ መሆኑ ታወቀ ።
በኦሮሚያ ክልል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የአዋሮ ካምፓስ ተማሪዎች የት/ቤቱን ቅጥር ግቢ በዛሬው እለት ለቀው እየወጡ መሆኑ ታወቀ ።
ተማሪዎቹ ዩኒቨርሲቲው በሰራዊት ተሞልቶ የጦር ካምፕ እንጂ ት/ቤት በማይመስልበት ሁኔታ እንዴት መማር ይቻላል ያሉ ሲሆን በትላንትናው እለትም መብራት በሌለበት ተማሪዎቹ ተቃውሞ ማድረጋቸው ታውቋል።
ይህን ተከትሎም ፌደራሎች የተማሪዎቹን ዶርም በር ሰብረው በመግባት ተማሪዎችን መደብደባቸውንና የተደፈሩ ሴቶች መኖራቸውንም ምንጮች ጠቅሰዋል።

