የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ራዲዮና ቴሌቭዥን ድረገፅ በቦረንቲቻ HACK ተደረገ::
ቦረንቲቻ የተባለው የኦሮሞ ሕዝብ በደል እና እስር የሚቃወመው የለውጥ አራማጅ ቡድን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ራዲዮና ቴሌቭዥን ድረገፅን መጥለፉን እና የሕዝብ ጥያቄዎችን በድህረገጹ ላይ መለጠፉን አስታውቋል:: በኦሮሞ ተማሪዎች እና ገበሬዎች የሚደረገው ተቃውሞ በተቀጣጠለበት በዚህ ውቅት ላይ ከውጪ የሚገኘው የዲያስፖራ ሃይል የሆነው …
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ራዲዮና ቴሌቭዥን ድረገፅ በቦረንቲቻ HACK ተደረገ:: Read more »