የፀጥታው ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በዲሴምበር 2009 በኤርትራ መንግሥት ላይ ከጣለው የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ማለትም የፖለቲካ መሪዎችና ወታደራዊ አመራሮች ሀብት እንዳይንቀሳቀስ፣ እንዲሁም በእነዚህ አመራሮች ላይ ከጉዞ ማዕቀብ ውጪ ተጨማሪ የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን በዲሴምበር 2011 ላይ ጥሏል፡፡ ይህ የኢኮኖሚ ማዕቀብ በኢትዮጵያ ግፊት በኢጋድ …

ኤርትራ የተጣለባት ፍትሐዊ ያልሆነ ማዕቀብ እንዲነሳላት ተማፀነች :: Read more »

የአእምሮዎን ጤና ለመጠበቅ 10 ነጥቦች – ወንድሙ ነጋሽ ( “የአእምሮ ጉዳይ” የተሰኘው መጽሐፍ ደራሲ ) የአእምሮዎን ጤና ለመጠበቅ 10 ነጥቦች 1. አእምሮ ማዘዣ ጣቢያ ነው፡፡ በቫይረስ መጠቃት የለበትም፡፡ ሁልጊዜ ሊጸዳ ይገባዋል፡፡ አእምሮ ከተወዛገበ ሌሎች የሰውነት አካላት መግባባት ያቅታቸዋል፡፡ አእምሮዎ በአስቀያሚ …

የአእምሮዎን ጤና ለመጠበቅ 10 ነጥቦች – ወንድሙ ነጋሽ Read more »

የተሟላ ጤነኛ እንቅልፍ ለመተኛት የሚያስፈልጉ 12 ነገሮችን ሳይንሲስቶች ተመራምረን ኣገኝን ኣሉ። ======= ቴክኖሎጂ በሚወልዳቸው ኣዳዲስ ነገሮች ክስተት የተለያዩ ችግሮች አንደሚወለዱ አሙን ነው፥ከጊዜያችን ኣብዛኛውን የምናርፍበት በሃሳብ በጭንቀት አንዲሁም በስራ ብዛት በቂ የእንቅልፍ ጊዜ ኣለማግኘታችን ጤናችን በእንቅልፍ እጦት ይረበሻል። ሰውነታችንም ይጎዳል። ይህ …

የተሟላ ጤነኛ እንቅልፍ ለመተኛት የሚያስፈልጉ 12 ነገሮችን ሳይንሲስቶች ተመራምረን ኣገኝን ኣሉ። Read more »

ወደ ቢጫነት የተቀየረ ጥርስን ማከሚያ መንገዶች :-ስለ ውበት ሲታሰብና ያማረ ገጽታን ለመላበስ ሁሉም የሰውነት ክፍሎች በተመጣጠነ መልኩ አይነ ግቡ መሆን ይኖርባቸዋል።   አምሮና ደምቆ መታየት ሲታሰብ ደግሞ የፊት ገጽታ በተለይም ያማረና እና ማራኪ ፈገግታ ቀዳሚው ነው፤ ላማረ ፈገግታ ደግሞ ጤንነቱ …

ወደ ቢጫነት የተቀየረ ጥርስን ማከሚያ መንገዶች Read more »

የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን እሑድ ጥቅምት 14 ቀን 2008 ዓ.ም. ከብሩንዲ አቻው ጋር ለሚያደርገው የቻን 2016 ወሳኝ የማጣሪያ ጨዋታ አራት ተጨዋቾች በዋና አሠልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ጥሪ ተደረገላቸው፡፡ኤልያስ ማሞ ከኢትዮጵያ ቡና፣ መሐመድ ናስር፣ ነጅብ ሳኒና ፍሬው ሰለሞን ከመከላከያ ከጥቅምት 9 …

ኤልያስ ማሞ፣ መሐመድ ናስር፣ ነጅብ ሳኒና ፍሬው ሰለሞን ለብሔራዊ ቡድን ተጠሩ Read more »

መረጃ ስፖርት:- ሓድነት አስመላሽ የደቡብ አፍሪካውን ታላቅ የብስክሌት ውድድር አሸነፈች::#Ethiopia #Sport #Bicycle በመጪው ነሐሴ በብራዚል ሪዮ ኦሊምፒክ የብስክሌት ተወዳዳሪነቷን ያረጋገጠችው ኢትዮጵያዊቷ ሓድነት አስመላሽ ጥቅምት 6 ቀን 2008 ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የብስክሌት ውድድር አሸነፈች፡፡የደቡብ አፍሪካው ሳይክሊንግ ኒውስ ከሥፍራው እንደዘገበው የ106 …

ሓድነት አስመላሽ የደቡብ አፍሪካውን ታላቅ የብስክሌት ውድድር አሸነፈች Read more »

በኢትዮጵያችን የፖለቲካ ስልጣን ፍትህን ለፖለቲካ ፍጆታ መጠቀም ባላንጣን እና ንጹሃንን ለማጥቃት መጠቀም በወያኔ ጉጅሌ ባለስልጣናት የተለመደ ሲሆን አሁን ደግሞ ተጨማሪ የሆነው የስርኣቱ ሰዎች ፍትህን በወሲብ ድርድር እና በጎሳ እየቸረቸሩት መሆኑን ሰማን አዘንን!!!ግን እስከመቼ?? ተቆጣጣሪ የሌላቸው ለፖለቲካው ተገሺ የሆኑት የፍትህ አካላት …

የስርኣቱ ሰዎች ፍትህን በወሲብ እና በጎሳ እየቸረቸሩት መሆኑን ሰማን አዘንን!!! ግን እስከመቼ?? (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ኢራን ከሃያላን አገሮች ጋር ያደረገችው የኒዩክሌር ውል በመንፈሳዊ መሪዋ መጽደቁ …..አዲሱ የካናዳ ጠሚ ጄቶቻቸውን ከመካከለኛው ምስራቅ ሊያስወጡ መሆኑ የሶሪያ ፕሬዚዳንድ ከ4 አመት በኋላ ሶሪያን ለቀው በሞስኮ ጉብኝት ላይ መሆናቸው…እና ሌሎችም አለም አቀፍ ጉዳዮች እዚህ ጋር ያገኙታል::…. http://betinews.com/

 -‹‹ምዕመናንን የመጠበቅ ተልዕኮ እየተወጣን አይደለም›› አቡነ ማትያስ ========= የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰበካ ጉባዔ መደራጀት ስትጀምር ገቢዋ በመቶ ሺሕ ብር የነበረ ቢሆን፣ በአሁኑ ጊዜ ወደ ቢሊዮኖች ብር ማደጉን የገለጹት ፓትርያርኩ አቡነ ማቲያስ፣ የምዕመናኗ ቁጥር ግን እየቀነሰ መሆኑን አስታወቁ፡፡ ፓትርያርኩ 34ኛውን …

የኦርቶዶክስ ገቢ በቢሊዮን ቢቆጠርም የምዕመናኑ ቁጥር እየቀነሰ መሆኑ ተገለጸ Read more »

  -ከፖሊስና ከማረሚያ ቤት በበለጠ ፍርድ ቤት ለሙስና የተጋለጠ መሆኑ ተጠቆመ በኢትዮጵያ የፍትሕ ተቋማት ውስጥ ሙያዊ ሥነ ምግባራቸውን ጠብቀው ሕዝባዊ ኃላፊነታቸውን የሚወጡ ታማኝ የፍትሕ ባለሙያዎች ያሉትን ያህል፣ ፍትሕን በገንዘብ የሚቸበችቡ፣ የተሰጣቸውን የሙያ ሥነ ምግባር ዘንግተው ዳኝነትና ፍትሕን በአገር ልጅነት ወይም …

ፍትሕን በብሔር ግንኙነት የሚሸጡና ለወሲብ ድርድር የሚያቀርቡ ሙያተኞች እንዳሉ ተነገረ Read more »

የዞን ዘጠኙ ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በዋስ ተፈታ:: Zone 9 Bloggers in Ethiopia

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Freezone9bloggers‬ የወያኔው ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ካልወንጀላቸው ካሰራቸው የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ውስጥ በማጎሪያው ካምፕ አስሮት የነበረውን ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በ20.000 ብር ዋስ ከእስር እንዲፈታ ወስኗል::ግፊት እና ጫና መቋቛም ያቃተው የወያኔው ስርኣት በርካታ ንጹሃንን አሁንም በየማጎሪያ ካምፕ …

የዞን ዘጠኙ ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በዋስ ተፈታ:: Read more »

ቲማቲም የዘር ፍሬ እጢ ካንሰርን ይከላከላል:: ==== ቀይ ስጋ፣ ስብና ጨው የበዛባቸው ምግቦች አይበረታቱም   በሳምንት ከ10 ፖርሽን (1 ፖርሽን ለአንድ ሰው የሚበቃ ምግብ መጠን ነው) በላይ ቲማቲሞችን የሚመገቡ ወንዶች በዘር ፍሬ ዕጢዎች ካንሰር (Prostate Cancer) የመያዝ አደጋን 20 በመቶ …

ቲማቲም የዘር ፍሬ እጢ ካንሰርን ይከላከላል Read more »

የአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት በቅርቡ በክብር ወደ ቦታው ይመለሳል ተባለ:: በአዲስ አበባ የቀላል ባቡር መስመር ዝርጋታ ሳቢያ ከቦታው የተነሳው የአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት በቅርቡ በክብር ወደ ቦታው እንደሚመለስ በቅርስ ጥበቃና ጥናት ባለሥልጣን ከፍተኛ የቅርስ ተመራማሪ የሆኑት አቶ ኃይሉ ዘለቀ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ እስካሁን …

የአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት በቅርቡ በክብር ወደ ቦታው ይመለሳል ተባለ :: Read more »

በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደ ክስ የተመሰረተበት ከጋዜጠኝት ስራው ጋር በተያያዘ ነው፡፡ የቀድሞ የሙስሊሞች ጉዳይ መጽሄት ማኔጂንግ ዳይሬክተርና አዘጋጅ የነበረው ሰለሞን ከበደ ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ከቤቱ ወደ ስራ ቦታው ሲሄድ ታፍኖ ከተወሰደ በኋላ በማእከላዊ ለአራት ወራት ያህል …

ጋዜጠኛ ሰለሞን ከበደ የተከሰሰው በጋዜጠኝነት ስራው ነው! በማእከላዊ ቆይታው አሰቃቂ ጊዜ አሳልፏል! Read more »

ብሔራዊ ጭቆናን አንቀበልም! መብቶቻችን ተሟልተው እስኪከበሩ ሕዝባዊ ትግላችን ይቀጥላል! ድምፃችን ይሰማ #‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬ ‪#‎Fidake‬  ማክሰኞ ጥቅምት 9/2008 የኢትዮጵያ ሙስሊም ብዙ የሀይማኖት መብት ጥያቄዎች ቢኖሩትም የትግላችን መነሻዎች ግን ሶስት ጥያቄዎች ነበሩ፡፡ ሆኖም ቀደም ሲሉ የነበሩት በሀይማኖታችን ላይ የሚደርሱ ትንኮሳዎች የመንግስት ፖሊሲ …

ብሔራዊ ጭቆናን አንቀበልም! መብቶቻችን ተሟልተው እስኪከበሩ ሕዝባዊ ትግላችን ይቀጥላል! (ድምፃችን ይሰማ) Read more »

ጠንካራ እና ጽኑ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የፔን ካናዳ የሰብአዊነት የመጀመሪያ ደረጃ ሽልማት አሸናፊ ሆነ:: ‪ ኢትዮጵያዊው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ሽልማቱ የሚሰጠው በ36ኛው የአለም ጸሃፊዎች ፌስቲቫል (IFOA 36)ላይ ሲሆን ሽልማቱ 5000 ዶላር ዋጋ ያለውና የሚሰጠውም በጸሃፊነታቸው ታላቅ አስታውጾ እና ሕዝባዊ አመኔታ …

ጠንካራ እና ጽኑ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የፔን ካናዳ የሰብአዊነት የመጀመሪያ ደረጃ ሽልማት አሸናፊ ሆነ:: ‪ Read more »

የዮሃንስ ቡድን የት ሊደርስ ይችላል!? Written by  ግሩም ሠይፉ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከመቼውም ጊዜ በላቀ ፈታኝ ሂደት ውስጥ ይገኛል፡፡ በዋና አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ለሚመሩት ዋልያዎች ዓመቱ በሴካፋ፤ በቻን፤ በአፍሪካ ዋንጫና በዓለም ዋንጫ ማጣርያና ዋና ውድድር ጨዋታዎች የተጨናነቀ ነው፡፡ ከ2 ዓመት …

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከመቼውም ጊዜ በላቀ ፈታኝ ሂደት ውስጥ ይገኛል፡፡ Read more »

በትግራይ ክልል ለተከሰተዉ የድርቅ ኣደጋ ለመከላከል እየገባ ባለዉ የእርዳታ ስንዴ ለግል የዱቄት ፋብሪካ እየተሸጠ እንደሆነ ተሰማ። በዝናብ እጥረት ሳብያ በተከሰተዉ የድርቅ ኣደጋ በተለያዩ የክልሉ ኣከባቢዎች የረሃብ ኣደጋን እያሰከተለ ቢሆንም ለጋሽ ድርጅቶች ኣደጋዉ ለመከላከል እያስገባ ባለዉ የእርዳታ ስንዴ ለጭረት ከ250-300 ብር …

በትግራይ ክልል ለተከሰተዉ የድርቅ ኣደጋ ለመከላከል እየገባ ባለዉ የእርዳታ ስንዴ ለግል የዱቄት ፋብሪካ እየተሸጠ እንደሆነ ተሰማ። Read more »

አስገራሚ ቁጥሮች… ስህተት ይሆኑ እንዴ? – ካልተጠነቀቅን አፋፍ ላይ ነው ያለነው!! ዮሃንስ ሰ. ===== ቁጥሮቹ አስገራሚ ናቸው – ማለቴ ለኢትዮጵያ። በ1997 ዓ.ም፣ (ከአስር ዓመት በፊት መሆኑ ነው…) የአገሪቱ ገበሬዎች ጠቅላላ የእህል ምርት 119 ሚሊዮን ኩንታል ነበር። አምና ደግሞ፣ 236 ሚሊዮን …

አስገራሚ ቁጥሮች… ስህተት ይሆኑ እንዴ? – ካልተጠነቀቅን አፋፍ ላይ ነው ያለነው!! ዮሃንስ ሰ. Read more »

  የትግራይ ክልላዊ መንግስት በድርቁ ጉዳይ መግለጫ ይሁን የመከላከል ስራ ሳይሰራ ቆይተዋል።ትናንት 07/02/2008 ዓ/ም በድርቁ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሳቸው ወረዳዎች ኣንዱ ወደ ሆነው ኣፅቢ ወንበርታ ደርሰው ጉዳቱ ተመልክተዋል።ኣፅቢ ወንበርታ በርካታ እስሳት ሙተዋል፣ የሰው ሂወትም ኣልፎበታል። በርሃቡ ከፍተኛ ጉዳት የደረሳቸውና ሂወታቸው በኣጣብቂኝ …

በድርቁ ጉዳይ ኣቶ ኣባይ ወልዱ ምን ነካቸው…? Read more »

ታዋቂው የኮምፒውተርና የስማርት ፎን አምራች ኩባንያ አፕል በዊስኮንሲን ማዲሰን ዩኒቨርሲቲ ስም የተመዘገበን የፈጠራ ውጤት በሚያመርታቸው አይፎን 5 ኤስ፣ አይፎን 6 እና አይፎን 6 ፕላስ ሞባይሎቹ ውስጥ ተጠቅሞ በመገኘቱ እስከ 862 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ቅጣት ሊጣልበት እንደሚችል ተዘገበ፡፡ፕል ይህንን በዩኒቨርሲቲው ባለቤትነት …

የኮምፒውተርና የስማርት ፎን አምራች ኩባንያ አፕል በኮፒራይት ጥሰት እስከ 862 ሚ. ዶላር ሊቀጣ ይችላል Read more »

መረጃ ለጤናዎ :-  በስኳር በሽታ ሳቢያ የተጐዱ የልብ የደም ቱቦዎችና የሰውነታችን ውስጣዊ አካላቶች የአበባ ጐመን በመመገብ በፍጥነት እንዲጠገኑ ማድረግ እንደሚቻል በዘርፉ ጥናት ያደረጉ ባለሙያዎች ገለፁ፡፡በአሜሪካ ዋርዊክ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ባሉ ምሁራን የተደረገና በቅርቡ ይፋ የሆነ አንድ ጥናት እንዳመለከተው፤ በአበባ ጐመን ውስጥ …

የአበባ ጎመን በስኳር በሽታ ለተጎዱ አካሎቻችን ሁነኛ ፈውስ ነው:: Read more »

የድምፃዊት ቤሪ “በምን ነፃ ልውጣ” የተሰኘ አዲስ የሙዚቃ አልበም፣የፊታችን ማክሰኞለገበያ እንደሚቀርብ ተገለጸ፡፡ 12ዘፈኖችን ያካተተው አ ል በ ሙ ፤ ሙ ሉበሙሉ በሙዚቃ ባለሙያው ኤልያስ መልካየተቀናበረ ሲሆን ፕላቲኒየም ሪከርድስእንደሚያከፋፍለው ለማወቅ ተችሏል፡፡ “መልኩስ ልቡ ነው”፣ “የፍቅር ዋጋ”፣ “ማዝመርእንዲህ፣ መዝፈን እንዲያ”፣ “ምህረት እና …

“በምን ነፃ ልውጣ” አዲስ አልበም ነገ ማክሰኞ ይለቀቃል:: Read more »

ከእያንዳንዱ ትልቅ ቦታ ላይ ከደረሰ ሰው ጀርባ/ጎን አንዲት ሴት ትኖራለች::ይባላል::ታዲያ ከአለም አምባገነኖች ጀርባ/ጎን ያሌት ሴቶች እንዚህ የምታይውቸው ናቸው::ይተዋወቋቸው::በጥሩም ይሁን በመጥፎ የአማባገነኖች ሚስቶች ብዙ ጉዳዮችን ይጋፈጣሉ::ከሙስና እና ከፖለቲካ ቀውስ ጀምሮ እስከ ባሎቻቸው መማገጥ እና የውስጥ ውጥረት አደጋ የማይጋፈጡት ጋሬጣ የለም::የሩዋንዳዋ ቀዳማይ …

የአለም አስራ አምስቱ አምባገነኖች እና ሚስቶቻቸው ጋር ይተዋወቁ :: Read more »

Ethiopia Wetatoch Dimits Message  —- አሉባልታዊና ሐሜተኛ ማህበረሰብ የጥርጣሬና የሟርት ዘመን ምልኪዎች – ህዝብን ማታለል ክፉ እርግማን ነው፡፡ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=1PzRGwIw-5Y]

በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ ጸረ-ተሃድሶ የሀይማኖት ጉባኤ በፖሊስ አገደ :: ዛሬ እሁድ በ7/2/2008 በአዲስ አበባ ታላቅ ስብሰባ የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ የተሀድሶ እንቅስቃሴን ሰፊ መረጃ ለህዝብ ለማድረስ በተደረገው ጥረት ስብሰብውን ለመካፈል ሰው በግዜ ነበር ወደ ቦታው የደረሰው የህዝብ …

በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ መምህራን ማህበር የተዘጋጀ ጸረ-ተሃድሶ የሀይማኖት ጉባኤ በፖሊስ ታገደ :: ‪ Read more »

• የኢኮኖሚ መዋቅሩ ከሳህራ በታች ከሚገኙ ሀገራትም ያነሰ ነው • የወጪ ንግድ ገቢ እና የገቢ ንግድ ክፍተት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል • ለውጭ ገበያ የቀረበው አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ቡና፣ ሰሊጥና የጥራጥሬ ሰብሎች መጠን በእቅዱ ከተያዘው በእጅጉ ያነሰ ነው • ለውጭ …

መንግስት ኢኮኖሚው ውድቀት ላይ መሆኑን አመነ:: Read more »

ጥንታዊው የኢትዮጵያ ታሪክ ሲነሳ ‹‹የሦስት ሺሕ ዓመት›› የሚለው ጎልቶ ይሰማል፡፡ የሥልጣኔው መንደርደሪያ ከአክሱም ዘመን ሲያልፍም የይሓ እና የደአማት ሥርወ መንግሥትም ይጠቀሳሉ፡ከሦስት ሺሕ ዘመን ጋርም የንግሥተ ሳባና የልጇ ቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ ይነሳል፡፡ በምሥራቅ ትግራይ የቀድሞው ዓጋመ አውራጃ ዋና ከተማ ዓዲግራት በሰሜን …

የኢትዮጵያን ጥንታዊ ታሪክ ከአራት ሺሕ ዓመታት የሚያዘልለው ግኝት – (ሔኖክ ያሬድ ) Read more »

‹‹ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያንን ስብሰባ ጠርተን አንዱ 400 ዶላር ወይም አንድ ሺሕ ዶላር ይላል፡፡ ነገር ግን ይህ አካሄድ ሕገወጥ ነው በመባላችን አቁመነዋል፤›› …………… ‹‹አውሮፓ ያለው የገንዘብ መዋጮም ደከም ያለ ነው፤››  (ዶክተር?)ዸብረጺሆን  መንግሥት ከዳያስፖራው በተለይም አሜሪካና አውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ …

(ዶክተር?)ዸብረጺሆን ከዲያስፖራው የተጠየቀ ገንዘብ አልተገኘም ::ከመንግስት ሰራተኛው አስገድደው እየመነተፉ እንደሚገኙ ተናግረዋል:: Read more »

ዛምቢያ  ዛሬ እሁድ በብሄራዊ ደረጃ ጾምና ጸሎት የሚከናወንበት ዕለት እንዲሆን አውጃለች፡፡የዛምቢያ ፕሬዘዳንት ለኢኮኖሚ ቀውስ ‹‹ጾምና ጸሎት››አዘዋል ቡና ቤቶች ይዘጋሉ የአገሪቱ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር ያወጣላቸው ጨዋታዎች ከወዲሁ መሰረዛቸው ለየክለቦቹ ተነግሯል፡፡ዛምቢያ የገንዘብ አቀሟ በመውረዱና ኢኮኖሚዋ በመቃወሱ የአምላክ ጣልቃ ገብነት ያስፈልገኛል ብላለች፡፡ ፕሬዘዳንት …

ዛምቢያ በብሄራዊ ደረጃ ለኢኮኖሚ ቀውስ ጾምና ጸሎት የሚከናወንበት ዕለት እንዲሆን አውጃለች፡፡ Read more »

– የወያኔ አፋኝና ገዳይ የደህነነት አባላት ወደፍቼ ተጓዙ – ለ531 ቀናት በግፍ የታስሩት ጋዜጠኞችና ጦማርያን ከአንዱ በስተቀር ከእስር ተፈቱ – በጥቅምት ወር መገባደጃ ላይ የወያኔ የግብጽ እና የሱዳን ስብሰባ ይደረጋል – ኦህዴድ ስልጠና ይውሰድ ተባለ – በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ የፈነዱ …

የወያኔ አፋኝና ገዳይ የደህነነት አባላት ወደፍቼ ተጓዙ:: – – ኦህዴድ ስልጠና ይውሰድ ተባለ :: ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ Read more »

ወያኔ ሃሳባቸውን በነጻነት ስለገለጹ ብቻ ወደ ወሕኒ የወረወራቸው የዞን ዘጠኝ አባላት ከጅምሩ ነጻ ቢሆንም ነጻ ለቀናል በማለት የተደረገበትን ጫና መቋቋም ስላቃተው ለቀቃቸው እንጂ ፍትህ በወያኔ ኮሮጆ ውስጥ አለች ብሎ መጠበቅ የዋህነት ነው::የተፈቱትን እንኳን ወደ ሰፊው እስር ቤት ተቀላቀላችሁ እያልን ለነጻነት …

ከነጻነት ትግሉ ጎን በማጎሪያ ካምፕ የታሰሩ የሕሊና እና የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ትግሉ ይቀጥላል:: Read more »

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን ከቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ተለቀው ከወዳጅ ቤተሰብ ጋር ተቀላቅለዋል። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Freezone9bloggers‬ ‪#‎Photos‬ ‪#‎Happiness‬ #MinilikSalsawi የዞን ዘጠኝ ጦማርያን ፣ ጦማሪ አቤል ዋበላ ፣ ጦማሪ አጥናፍ ብርሃኔ እና ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀ ከቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ተለቀው ከወዳጅ ቤተሰብ ጋር ተቀላቅለዋል።

መንግስታዊ ሕገወጥነት ተጠናክሯል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::(ምንሊክ ሳልሳዊ) በፋይናስ ባዶነት የሚሰቃየው ወያኔ የሚሰበከው እድገት ለፕሮፓጋንዳዊ የሚዲያ ፍጆታ ብቻ መሆኑ ተረጋግጧል::ከዲያፖራው የተጠየቀ ገንዘብ አልተገኘም ያሉት (ዶክተር?)ዸብረጺሆን ከመንግስት ሰራተኛው አስገድደው እየመነተፉ እንደሚገኙ ተናግረዋል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::በፕሮፓጋንዳ ብቻ …

መንግስታዊ ሕገወጥነት ተጠናክሯል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ከባህር ዳር አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የነዳጅ ተሽከርካሪ ቦቴ በእሳት ጋየ::#Ethiopia ከባህርዳር መስመር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረው የነዳጅ ተሽከርካሪ ሽግሩ ባልታወቀ ሁኔታ ደብረ ሊባኖስ አካባቢ ከማለዳው አንድ ሰአት አከባቢ ጀምሮ በእሳት የጋየ ሲሆን እሳቱን እስከሚጠፋ እስከ ጠዋቱ ሶስት ሰአት …

ከባህር ዳር አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የነዳጅ ተሽከርካሪ ቦቴ በእሳት ጋየ:: Read more »

 Elias Gebru Godana – ዛሬ የዞን 9 አራት ልጆች (ናቲ፣ አቤል፣ አጥናፍና ሶሊያና) ከክሳቸው ነጻ መባላቸውን አውቀናል፡፡ በፍቄም ተከላከል ተብሏል፡፡ ቀድሞም ነጻ የነበሩት አዳጊ ልጆች፣ ዛሬ ነጻ መባላቸው ደስ ይላል፤ በፖለቲካ ውሳኔ ያለአግባብ ከዓመት በላይ መታሰራቸው እጅግ ቢያሳዝንም! በፍቄም የጊዜ …

የንጹሃን ዜጎች መታሰር የሀገር መታሰር ነው፤ ዜጎችም ያለሀጥያታቸው መታሰራቸው ሲቆም፣ ሀገር ትፈታለች! Read more »

ባለፉት ሁለትና ሶስት ሳምንታት የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ስለ ምርመራ ጋዜጠኝነት ሲያወራ የሰማሁ ይመስለኛል። ስለ ልማታዊ ጋዜጠኝነትማ ጆሮዋችን ሞልቶ እስኪያፈስ ነግሮናል። ለመሆኑ እነዚህ ሁለት ጋዜጠኝነቶች ምንድናቸው? እኛ ሀገር ስለ ምርመራ ጋዜጠኝነት ማውራት በራሱ የሚቻል አይደለም። የምርመራ ጋዜጠኝነት እንደ ቃሉ ምርምር ነው። ጋዜጠኛው …

የምርመራ ጋዜጠኝነት እና ልማታዊ ጋዜጠኝነት እንዲሁም እኛ! (የትነበርክ ታደለ) Read more »

በስልጤ በኒቃብ ላይ የተከፈተው ዘመቻ ወደ መኖሪያ ቤት ተላልፎ በምሽት ኒቃባችሁን አውልቁ በሚል ዛቻና ማስፈራሪያ እስር እየፈተጸመ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለቢቢኤን ገለጹ ”ኒቃባችሁን ካላወላቃችሁ ገበያ መሄድ ሃኪም ቤትም መታከም አትችሉም” የአካባቢውን ነዋሪዎች በማነጋገር ሁሉም መስማት ያለበት ዘገባ አዘጋጅተናል http://goo.gl/NONnCC በኮሚቴዎቻችን ላይ …

የሀሰት ምስክሮችን ከደህንነት ጋር በመሆን ሲመለምሉ የነበሩ የመንግስታዊ መጅሊሶች ምንነትና ማንነት ሲጋለጥ Read more »

ሚስቴና መንግስቴ —————- አንቺንስ አፍቅሬሽ… ጭንቅላቴን ፈተሽ የምትገጣጥሚ፣ ቀልቤን የምትገፊ፣ ቀኔን የምትቀሚ፣ ሕይወት ምትቀምሚ፤ የሳቄ የበላይ፣ የእንባዬ ጠባቂ ድብርቴን አፍላቂ፣ ደስታዬን አርቃቂ፤ በወደድኩሽ ቅጽበት፥ ‘ልሁን’ ባልኩኝ ባልሽ፣ ‘ሁኚ’ ባልኩሽ ሚስቴ አካሌ፣ ሕይወቴ፤ …ብትሆኚ ድክመቴ፤ ሲሻሽ በቁራጭ ቃል፥ ከሰማይ ከፍ አርገሽ …

ሚስቴና መንግስቴ – /ዮሐንስ ሞላ/ Read more »

ዳግማዊት ማ.ሌ.ሊ.ት Amdom Gebreslas **************** በኣሁኑ ወቅት በሃገራችን ኣጋጥሞ ያለው ኣሰቃቂ ድርቅ 8.2 ሚልዮን ህዝብ እጆቹ ለተመፅዋችነት እንዲ ዘረጋ፣ ፈጣን ምላሽ ካላገኘም ለታላቅ እልቂት ሊዳረግ እንደሚችል ግልፅ ሆነዋል። ይህ ኣስቸኳይ እርዳታ የሚያስፈልገው የህዝብ ቁጥር በሳምንታት ውስጥ በከፍተኛ ፍጥነት ሽቅብ እየጨመረ …

ዳግማዊት ማ.ሌ.ሊ.ት – በሃገራችን ኣጋጥሞ ያለው ኣሰቃቂ ድርቅ ፈጣን ምላሽ ካላገኘም ለታላቅ እልቂት ሊዳረግ እንደሚችል ግልፅ ሆነዋል። Read more »

#Ethiopia #Freezone9bloggers እውነት አሸነፈች:: ለሁላችንም እንኳን ደስ አለን:: የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ሰላሳ ስምንተኛው የካንጋሮ ፍርድ ቤት የ539 ቀናት የብይን ድራማ :: ከተለያዩ አለማቀፍ ሚድያዎች የመጡ ጋዜጠኞች ዲፕሎማቶች የጦማርያኑ ቤተሰቦች እና ወዳጆች እንዲሁም አገር ወዳ ወገን ወዳድ የሆኑ በርካታ ኢትዮጵያውያን የዞን …

ለ539 ቀናት የተንገላቱት የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የቀረበባቸው ክስ ምንም ደጋፊ ማስረጃ ስላሌለው ነጻ ወጥተዋል:: Read more »

Minilik Salsawi – የወያኔው ጉጅሌ አገዛዝ የፕሮፓጋንዳ ወፍጮ የሆነው ራዲዮ ፋና የአገሪቱ አጠቃላይ ምርት 1 ነጥብ 24 ትሪሊየን ብር ደረሰ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ 691 የአሜሪካ ዶላር መድረሱን እየደሰኮረ ይገኛል::እኛ እስከምናውቀው ድረስ 1.24 ትሪሊዮን ብር የአገሪት አጠቃላይ ምርት ሳይሆን በአገሪቱ …

የሃሰት ፕሮፓጋንዳ – የቁጥር ቁልል – መሬት ላይ ያለው እውነት – ራዲዮ ፋና (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

– ወያኔ መስጊዶችን መዋጮ ሊጠይቅ ነው – የወያኔ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተብየው በፖለቲካ መሪዎች ላይ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ – የሱማሊያ የጦር ጉዳተኞች ኬኒያ መሆናቸው ተገለጸ – የግብፅ የወያኔና የሱዳን የአባይ ግድብ ድርድር ሊቀጥል ነው – በማላዊ እስር ቤት ታግተው የሚገኙ …

ወያኔ መስጊዶችን መዋጮ ሊጠይቅ ነው:: – በማላዊ እስር ቤት ታግተው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከፈተኛ ስቃይ እየደረሰባቸው ነው Read more »

አንድ ዜጋ በገዛ አገሩ አንገቱን ቀና አድርጎ በነፃነት መራመድ የሚችለው መብቱ ሲከበርለትና እሱም የሚፈለግበትን ግዴታውን ሲወጣ ነው፡፡ ይህ ግዴታውን የሚወጣ ዜጋ ፍትሕ ሲነፈግና መብቱ ሲጣስ ግን ዜግነቱን ይጠራጠራል፡፡ ስለልማት፣ ስለዕድገትና ብልፅግና ቢወራ አይሰማም፡፡ በጉልበተኞች ንብረታቸውን የተቀሙ ዜጎች ፍትሕ ሲጠይቁ ተነፍገው …

የፍትህ አካላቱ ጥጋብ ጣራ እየነካ የሕዝብን ብሶት ሊያፈነዳው ተቃርቧል:: Read more »

ይድረስ ለኩሩዋ የሃገሬ ሴት በሙሉ በሙሉ መስዋእትነት ከፍለን ይህን ሃገር አጥፊ ቡድን እናስወግድ። አንቺ የኢትዮጵያ ዉብ ሴትሆይ፤ አንቺ በሃገርሽ ስራ አጥተሽ በየአረብ ሃገሩ የምትንከራተቺው የኢትዮጵያ ኩሩ ሴት፤ አንቺ በሃገርሽ ለሃገርሽ ሰርቶ ለመኖር ተምረሽ ስራ አጥተሽ የምትንከራተችው ኢትዮጵያዊት፤ አንቺ በስርአቱ አስተዳደር …

ይድረስ ለኩሩዋ የሃገሬ ሴት በሙሉ መስዋእትነት ከፍለን ይህን ሃገር አጥፊ ቡድን እናስወግድ። Read more »

ኢሕአዴግ ያቋቋመው ፍፁማዊ አምባገነን መንግስት ለኢትዮጵያ መሠረታዊ ችግሮች መፍትሔ ሊሰጥ አይችልም!! ============== ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የተሰጠ መግለጫ የኢፌድሪ ሕገ መንግስት አንቀፅ 54/1፣የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሁሉ አቀፍ፣ ነፃ፣ ቀጥተኛና ትክክለኛ በሆነ፣ ድምፅ በምስጢር በሚሰጥበት የምርጫ ስርዓት በየአምስት …

ኢሕአዴግ ያቋቋመው ፍፁማዊ አምባገነን መንግስት ለኢትዮጵያ መሠረታዊ ችግሮች መፍትሔ ሊሰጥ አይችልም!! Read more »

#Ethiopia : በምርጫ እና በብልጫ የምታደምጡት የናንተው የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ለዚህ ሳምንት የመራረጥናቸውን ዜናዎች እና መጣጥፎችን ቀልብን ከሚስቡ ሙዚቃዎች ጋር አዋዝተን ቀርበናል። መልካም ጊዜ… [youtube http://www.youtube.com/watch?v=2OrTNwGiwSg]

-ህወሃት መራሹ ኢህአዴግ ዳግም የመጅሊስ ግልበጣ ለማድረግ በተባረሩ ሰራተኞች ተጻፈ የተባለ የመጅሊሶችን ገበና የሚያጋልጥ አስደንጋጭ ደብዳቤ እንዲሰራጭ አደረገ ልዩ ዘገባ ይዘናል http://goo.gl/R36eUa -በሜዳወላቦ ዩንቨርስቲ በኒቃብና በሶላት ሁለት ተማሪዎች ተባበረሩ በኒቃብ ምክኒያት የተባረረችው ተማሪ ከቢቢኤን ጋር ቆይታ አድርጋለች ሁሉም ሊነቃ በቃ …

ህወሃት መራሹ ኢህአዴግ ዳግም የመጅሊስ ግልበጣ ለማድረግ አስደንጋጭ ደብዳቤ እንዲሰራጭ አደረገ:: Read more »

በቲፒ የታገቱ ፖሊሶችን ለማስለቀቅ የኃይል እርምጃ ይወሰዳል ተባለ :: ========= ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ የወያኔ የብድር መጠን አሳሳቢ ነው አሉ :: ======== በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዝበራው ጦፏል :: ============= and more Others information [youtube http://www.youtube.com/watch?v=___4F1lmtAY]

Amdom Gebreslasie  – ራስዋ የማታደርገውን ነገር ለዓፋር ክልላዊ መንግስት ኣስተዳዳሪ እሷ ኣጋር ብላ የምትጠራው ኣብዴፖ ለዓመታት በሊቀ መንበርነት የመራው ዓሊ ሴሮ ከሊቀ መንበርነቱና ኣስተዳዳሪነቱ ለማንሳት ስትሞክር በኣፍዋ ሽኖባታል። ጉዳዩ በያዝነው ዓመት ህወሓትና ራሷ ጠፍጥፋ የሰራቻቸው የኢህኣዴግ ኣባል ድርጅቶች ጉባኤዎቻቸው ኣካሂደው …

የዓፋር ክልል ርእሰ መስተዳድር ዓሊ ሴሮ ህወሓትን ኣናትዋን ብሎ ቀልቧን ገፎ ልቧን ኣዝሮ መለሳት። Read more »