የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን እሑድ ጥቅምት 14 ቀን 2008 ዓ.ም. ከብሩንዲ አቻው ጋር ለሚያደርገው የቻን 2016 ወሳኝ የማጣሪያ ጨዋታ አራት ተጨዋቾች በዋና አሠልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ጥሪ ተደረገላቸው፡፡ኤልያስ ማሞ ከኢትዮጵያ ቡና፣ መሐመድ ናስር፣ ነጅብ ሳኒና ፍሬው ሰለሞን ከመከላከያ ከጥቅምት 9 …

ኤልያስ ማሞ፣ መሐመድ ናስር፣ ነጅብ ሳኒና ፍሬው ሰለሞን ለብሔራዊ ቡድን ተጠሩ Read more »