የዞን ዘጠኙ ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በዋስ ተፈታ::
የዞን ዘጠኙ ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በዋስ ተፈታ:: Zone 9 Bloggers in Ethiopia
#Ethiopia #Freezone9bloggers የወያኔው ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ካልወንጀላቸው ካሰራቸው የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ውስጥ በማጎሪያው ካምፕ አስሮት የነበረውን ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ በ20.000 ብር ዋስ ከእስር እንዲፈታ ወስኗል::ግፊት እና ጫና መቋቛም ያቃተው የወያኔው ስርኣት በርካታ ንጹሃንን አሁንም በየማጎሪያ ካምፕ አስሮ ይገኛል:: ጦማሪ በፍቃዱ ሃይሉ የሚቀጥልወ ቀጠሮው የመከላከያ ማስረጃ ለመስማት ለህዳር 27/2008 ቀጠሮ የተሰጠ ሲሆን ከሃገር እንዳይወጣ በወያኔ ማእቀብ ተጥሎበታል:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)
