የወያኔ ዳኞች የአእምሮ በሽተኛ የሆነውን ልጅ የአይሲስ ወታደር ነኝ ብሏል ብለው ሊፈርዱበት ነው
በባቲ ከተማ የሚገኝ አንድ የአእምሮ በሽተኛ የሆነ ልጅ ከወራት በፊት “አርዳችሃለሁ እገድላችሃለሁ” እያለ ይናገራል። በፌስቡክም ላይ ይፅፋል። እንኳን ዘንቦብሽ እንዲሉ ከፌድራል ቀጥታ ባቲ ድረስ የሄዱ ፖሊሶች ና ደህንነቶች ይህን ልጅ ለመያዝ ባቲ ከተማ ላይ ይደርሳሉ። የአካባቢው ነዋሪዎችም ልጁ የአእምሮ ችግር …
የወያኔ ዳኞች የአእምሮ በሽተኛ የሆነውን ልጅ የአይሲስ ወታደር ነኝ ብሏል ብለው ሊፈርዱበት ነው Read more »