ገዢው ፓርቲ ያለፈው ቅዳሜና እሁድ በትምህርታቸው ከ1ኛ እስከ 10ኛ ደረጃ የወጡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን ሰብስቦ እንደነበር በስፍራው የተገኙ ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ እንደ ምንጮቻችን ገለፃ ከሁለትና ከሶስት ት/ቤቶች የተውጣጡት ጐበዝ ተማሪዎች አማካይ ሊሆን በሚችል አንድ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ እንዲሰበሰቡ ቢደረግም ከተለያዩ …

ወያኔ የተማሪዎችን እንቅስቃሴ በአባል ተማሪዎቹ አማካኝነት ሊቆጠጠር ነው Read more »

በሳምሶን ውብሸት ባለፉት ሁለት ወራት በሰሜን አፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ የተስፋፋው የለውጥ እንቅስቃሴ በአመዛኙ የ20ኛውን ክ/ዘመን መለያ የሆነውን አምባገነንነት ወደ ታሪክ መዘክር የመጣል ሂደት የመጨረሻ መጀመሪያ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ይህ የለውጥ ማእበል በአምባገነን ገዥዎችም ሆነ በምእራባውያን ሸሪኮቻቸው ዘንድ ያልተጠበቀ ክስተት ነበርና …

በቃ ስንል! እምብዮ ሲሉ! Read more »

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ትላንት ከሰዓት በኋላ በፅ/ቤቱ “አምባገነኑ ስርዓት በህዝብና በሀገር ላይ የሚያደርሰው የከፋ ግፍ ፅዋው ሞልቶ እየፈሰሰ ነው” በሚል ርዕስ በሰጠው መግለጫ ኢህአዴግ ህዝባዊ አመፅ ሳይገነፍልበት በፊት መሠረታዊ ለውጦችን እንዲያደርግ ጠየቀ፡፡ መድረክ በመግለጫው መጀመሪያ ላይ ወያኔ/ኢህአዴግ «ኢትዮጵያ …

የወያኔ ‘የከፋ ግፍ ፅዋው ሞልቶ እየፈሰሰ ነው’ – መድረክ Read more »

ሲሣይ አጌና PDF መጋቢት20/2003 ምሽት ኮምፒውተሬን ስበረብር የታጋይ ዘርዑ ገሰሰ//አግአዚ ልጅ ትብለፅ ብቅ አለች፤ፎቶግራፉዋ ማለቴ ነው፤አግአዚን ሳስታውስ ደግሞ የሰኔ 1997ቱ እና የጥቅምት/ሕዳር 1998ቱ አረመኔያዊ ጭፍጨፋ መጣብኝ፤…የአግአዚ ክፍለጦር አባል የነበረውና ቃሊቲ ከእኛ ጋር አንድ ቤት ታስሮ የነበረው ሞላም ከፊቴ ድቅን አለ፤የጉዋደኛው …

አግአዚ ሰራዊት እና የአግአዚ ልጅ Read more »

በሀገርና በንፁሃን ወገኖቻችን ደም እየነገደ፣ቀኑ እየመሸበት ያለው የመለስ ዜናዊ መንግስት የባለስልጣናቱ የሰሜን አሜሪካ ተልእኰ ዋና አላማ ለልማት? ወይስ እኛን በሆድ ከፋፍለው የነርሱ የጥቅም ምርኮኞች ሆነን፣ የሕልም እንጀራ እየበላን፣ ለለውጥ እንዳንጮኽ ፀጥ ረጭ አድርገው ዘላለም ለመግዛት ነው? በአህጉራችን በሰሜን አፍሪቃና በሌሎች …

የመለስ ዜናዊ መንግስት የባለስልጣናቱ የሰሜን አሜሪካ ተልእኰ Read more »

ትዝ ይላችሁ ይሆናል፤ 1991 ወያኔ የምእራቡና የጸረ ኢትዮጵያ አረብ አለም የጫጉላ ልጅ ሆኖ ምንም የሚያቆመው ወታደር በሌለበት በሱዳን የብረት ለበስ ካሚወኖችና በፔትሮ ዶላር ታግዞ ለሰላሳ አመታት የኢትዮጵያ አንድነትን ከተፈታተነው አገር ገኝጣዮች ጋር በመሆን አዲስ አበባን ከመቆጣጠሩ በፊት፣ ዘመቻ ዋለልኝ፣ ዘመቻ …

የወያኔ/ኢሕአዴግ የሰሜን አሜሪካ የስብሰባ ዘመቻ Read more »

በብርሀኔ ንጉሴ ተደርሶ የተዘጋጀው እና በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲአትር የካቲት 9 ቀን 2003 ዓ.ም ለእይታ የቀረበው «ሙሴ» ፊልም ከህወሃት በወጡ ሰዎች “አድልኦ የታየበት” በመባል ሲወገዝ በተቃራኒው በስልጣን ላይ ባሉት ወያኔዎች ዘንድ ድጋፍ እያገኘ ነው፡፡ ከሕወሀት የወጡት እና በአሁኑ …

“ሙሴ” ፊልም የህወሓት አባላት መካከል ክርክር ፈጠሯል Read more »

ጥያቄ – በቅርቡ የመለስ ዜናዊ አገዛዝ በርካታ ባለስልጣኖችን እያሰረና ከስራ እያባረረ ይጋኛል። ከሚታሰሩት መካከል አብዛኛዎቹ የኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሴያዊ ድርጅት (ኦህዴድ ) ኣባላት ናቸው። ለምን መለሰ ዜናዊ የኢህአዴግ አባል ድርጅት የሆነውን የኦህዴድን አመራር አባላት ማሰር የጀመረ ይመስሎታል? መልስ– መጀመሪያ ለጥያቄህ በጣም …

ጥያቄና መልስ ከኮ/ል አበበ ገረሱ ጋር Read more »

መንግስት “መሠረታዊ ናቸው” ባላቸው የፍጆታ ዕቃዎች ላይ የዋጋ ቅናሽ እንዲደረግ ካወጀ ወዲህ በርካታ ችግሮች እየተከሰቱ ነው፡፡ 26 ብር እንዲሸጥ የታወጀው ዘይት ከገበያ ፈፅሞ የጠፋ ሲሆን በወቅቱ 33 ብር ሲሸጥ የነበረው የሀገር ውስጥ ዘይት 40 ብር ከመግባቱም በላይ ይህንን ዘይት ለማግኘት …

የስኳርና ዘይት ወረፋ እያማረረ ነው Read more »

ግንቦት 20 ቀን 2003 ዓ.ም “የድል ቀን” አና “በቃ!” በሚሉ ስያሜዎች ኢትዮጵያውያን ለተቃውሞ አደባባይ ለመውጣት “ፌስቡክ” በተሰኘ ድረ ገጽ መረጃ እየተለዋወጡ መሆኑን ተከትሎ የመለስ ዜናዊ አገዛዝ የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰደ ነው፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ በሚገኙ እያንዳንዱ ኢንተርኔት ቤቶች በቀበሌና በጎጥ የተደራጁ …

የመለስ አገዛዝ በግንቦር ወር ሊካሄድ የታሰበውን አመጽ ፈርቷል Read more »

ከመጋቢት 13 2003 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን የተነገረለት የህትመት ዋጋ ጭማሪ ነፃው ፕሬስን እስከመጨረሻው ሊያጠፋው እንደሚችል እየተገለፀ ነው፡፡ የህትመት ዋጋ ጭማሪው እንደየጋዜጦቹ የገፅ፣ የህትመት ብዛትና የቀለም ብዛት የተለያየ በመሆኑ ከ30-50% እንደሚደርስ ታውቋል፡፡ የህትመ ዋጋ መጨመር ከጀመረ ጥቂት ቢቆይም የአሁኑ የህትመት …

የህትመት ዋጋ እስከ 50% ጨመረ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ጋዜጦች ሊጠፉ ተቃርበዋል Read more »

ትላንት ጠዋት በሀገር ፍቅር ቲአትር “የድርሰት እጥረት በቲያትር ቤቶች” በሚል ርዕስ የቲያትር ፀሐፍት፣ ተዋንያን፣ አዘጋጆችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ውይይት አደረጉ፡፡ ውይይቱ የድርሰት እጥረትን የተመለከተ ጥናት አድርጎ የመፍትሄ ሃሳብ ያቀርባል ለተባለለት ጥናት አጋዥ የሚሆኑ ግብዓተ ሀሳቦችን ከቲያትር ባለሙያዎች ለማግኘት ታስቦ የተደረገ …

የቲያትር ድርሰት እጥረት በኢትዮጵያ ውስጥ እየተከሰተ ነው Read more »

የካቲት 22 ቀን 2003 ዓ.ም መሳሪያ ደብቃችኋል በሚል ሰበብ የመድረክ አባል ፓርቲ የሆኑትን የኦፍዴንና የኦህኮ አባላትን ማሰር፣ ከስራ ማባረርና ከቀያቸው ወዳልታወቀ ቦታ መሰወር የጀመረው የመለስ አገዛዝ ድርጊቱን በከፍተኛ ሁኔታ እንደቀጠለበት የመድረክ ዋና ፀሀፊ አቶ አለሙ ኮይራ አስታወቁ፡፡ ዋና ፀሀፊው እንዳስታወቁት፥ …

የመድረክ አባላት ወደ እስር ቤት እየተጋዙ ነው Read more »

1 በራስ መተማመን በራሳቸው የሚተማመኑ ሰዎች የሚመረጡና የሚያኮሩ ተአማኒነትም ያላቸው የሚቀናባቸውም ናቸው፡፡ይሀ ደግሞ በአመራር ላይ ላሉት እጅጉን የሚያስፈልግና ሊኖራቸውም የሚገባ ነው፡፡አንድ በራስ የመተማመን ብቃት ያለው ሰው፤ሌሎችም በራሳቸው የሚተማመኑበት ብቃት እንዲያዳብሩ ያነሳሳል፡፡አንድ መሪ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሲያደርግም ሆነ በድርጅታዊ የሥራ ሂደት በራስ …

10ሩ የጥሩ መሪ መመዘኛዎችና መለስ ዜናዊ Read more »

ኢህአዴግ የሴቶች ጉዳይን በየቦታው እየደነቀረ ለራሱ እርዳታ ለማግኛነት ከመጠቀም ውጭ ለሴቶች ያደረገው ነገር አለመኖሩ ተነገረ፡፡ የዛሬው ስብሰባችን ወደፊት ለሚነሳው የህዝባዊ ንቅናቄ ማዕበል እርሾ ነው” – ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ይህ የተነገረው የመድረክ ሴቶች አለምአቀፍ ቀንን ባለፈው እሁድ በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ …

ወያኔና የሴቶች መብት በኢትዮጵያ Read more »

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፃእ መንፈስ ርኩስ ብለን እንጀምራለን፡፡ ወሀሎ አሐዱ ብእሲ አምሰይጣናውያን ዘስሙ አባ ይስሐቅ ወጥንተ ስሙ አባ አማን ውውእቱሰ ፀላዒሁ ለአባ ጳውሎስ ወጳውሎስኒ የአምር ግብሮ ለዝንቱ ጊጉይ ወበአሐቲ ዕለት ይቤሎ ጳውሎስ ለይስሐቅ ነዓ ትልወኒ ከመ …

አባ ርኩስ ሆይ ይስሙ Read more »

(ሪፖርተር) — በጨፌ ኦሮሚያ በተካሄደውና ስምንት ቀናት በፈጀው የሰሞኑ የኦሕዴድ ከፍተኛ ኃላፊዎች ግምገማ ከ120 በላይ ከፍተኛ ኃላፊዎች ታሰሩ፡፡ ግለሰቦቹ የታሰሩት ቡራዩ አቅራቢያ በሚገኘው ሳንሱሲ ኦሮሚያ ማረሚያ ቤት መሆኑ ታውቋል፡፡ ፊት ለፊት በግልጽ ሲካሄድ በነበረውና በመሬት አስተዳደር ዙሪያ ራስን በመጥቀም ጉዳይ …

በኦሮሚያ ከ120 በላይ ከፍተኛ ኃላፊዎች ታሰሩ Read more »

ከዚህ ቀደም “ሶልያና” በሚል ርዕስ በሰራው ሲዲ ላይ ባሉ ተወዳጅ ግጥሞቹ የሚታወቀው ወጣት ገጣሚ አፍሬም ስዩም ትላንት ምሽት በአሊያንስ ኢትዮፍራንሲስ የግጥም ስራዎቹን አቀረበ፡፡ በሳክስፎን ታጅቦ የግጥም ስራዎቹን አዳራሹን ለሞሉት ታዳሚዎቹ ያቀረበው ኤፍሬም ያነበባቸው ግጥሞች በዚህ ወር መጨሻ በሲዲ ከሚለቀቁት የግጥም …

በአይነቱ ልዩ የሆነ የግጥም ንባብ በገጣሚ ኤፍሬም ስዩም ቀረበ Read more »

ኢህአዴግ አራቱም አባል ድርጅቶቹ የሚሳተፉበት የሁለት ወራት ስልጠናና ግምገማ ማድረግ እንደሚጀምር ታወቀ፡፡ መጋቢት 5 ቀን 2003 ዓ.ም የሚጀመረው ይኸው ስብሰባ በሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ የሚደረግ ሲሆን ከአራቱም አባል ድርጅቶች የሚውጣጡ የየድርጅቶቹ ከፍተኛ አመራር አባላት እንደሚሳተፉበት ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል፡፡ በዚሁ የግምገማና የስልጠና …

በኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ከስራ ተሰናበቱ Read more »

ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (በሳምንታዊው አምዳቸው ላይ ካሰፈሩት በከፊል የተተረጎመ) ዴሞክራሲ የሕዝብ ለሕዝብ በሕዝብ የሆነ መንግሥት ከሆነ ተጎግራሲ ደሞ የሌቦች ለሌቦች በሌቦች መንገስት ነው፡፡ተግታቶርሺፕ ባጭሩ በሞላጫ ሌቦች የሚመራ ህግ ነው፡፡አሁን እንደሚታየውና በግላጭ ፈጦ እንደሚታወቀው አፍሪካ በግል ንብረትነት ተይዛ ደም በጠማቸው ነፍሰገዳዮች …

ተጎግራሲ በአፍሪካ (አለማየሁ ገብረማርያም) Read more »

ሒሻም ማታር በ1970 በኒውዮርክ ተወለደ። ዝናን ያተረፈ እውቅ የሊቢያ ደራሲና ጥበበኛ ነው። «In the Country of Men» በተባለው ድርሰቱ ይህን አስመስከሯል። አባቱ በ1990 በጋዳፊ ሰዎች ታፍኖ ለእስር የተዳረገው ጃባላ ማታር ነው። ዴስሞንድ ቱቱ ስለዚህ ምሁር መፈታት ብዙ ተሟግተዋል፡ (freematar.org) ማታር …

ቃለመጠይቅ፥ ሒሻም ማታር Read more »

ባይሆንም፤ ባይሳካም በ66ቱ አብዮት “ያለምንም ደም ኢትዮጵያ ትቅደም” እንደተባለው፡ በኛም ዘመን እነዚህ የሕወሀት/ኢህአዴግ ሀይሎች፡ ያለምንም ደም ለውጥ የሚያመጡበት መንገድ ቢፈጠር ምኞቴ ነው። ነገር ግን ስለተመኘን ብቻ የሚሆን ነገር የለም። ከልምድ እንዳየነው፤ እንደ ልምድ ደግሞ ጥሩ ድግሪ የለም፤ ያለምንም ደም የሚሆን …

ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚነሳው አመጽ የቅድመ-ጥንቃቄ ምክሮች Read more »

በቃ! ጋዬ! ባስ! ይአከል! ዋሽንግተን ዲሲ መጋቢት 1፣ 2011- “ማንም ሰው ዝናብን ማቆም ከቶ አይቻለውም” እንዲሉ፣ የመካከለኛውን ምሥራቅና ሰሜን አፍሪካ የናጠው የለውጥ ማዕበል በመለስ ዜናዊና ግብረ አበሮቹ ሊቆም አይችልም። በቅጥፈት የታጀበ የኢኮኖሚ ዕድገት ዲስኩር፣ መሠሪ የከፋፍለህ ግዛ ፖለቲካ ወይም የአሸባሪዎች …

የወያኔን አምባገነናዊ አገዛዝ ለመገርሰስ ኢትዮጵያውያን እንነሳ! Read more »

በሰሜን አፍሪካ የተጀመረው የለውጥ አብዮት በርካታ ሃገሮችን ከማዳረሱ ጋር ተያይዞ በከፋ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ በምትገኘው ኢትዮጵያም ተመሳሳይ ስሜት እየተስተዋለ ነው፡፡ በቱኒዚያና በግብጽ የተጋጋለ እንቅስቃሴ በነበረበት ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ በግልጽ የሚታይ የተቃውሞ ምልክት ያልነበረ ሲሆን በኢትዮጵያ መንግስት ይዞታ ስር ያሉ …

ኢትዮጵያውየን ግንቦት 20 ለተቃውሞ አደባባይ ለመውጣት ቀጠሮ ይዘዋል Read more »

የአንተነህ ሙሉጌታ ድንቅ መፅሐፍ በሜልቦርን ይመረቃል “የሁለት ዓለም ሰዎች”በሚል አብይ ርዕስ ስር በቅፅ 1 የተፃፈ “የተዋረደው ፍርድ ቤት”የተሰኘ ድንቅ መፅሀፍ በአውስትራሊያ-ሜልቦርን እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር በመጪው ማርች 13 እንደሚመረቅ የዝግጅት ኮሚቴው አስታወቀ። በግንቦቱ 1997 ዓ.ም ምርጫ ቅንጅትን በመወከል ተወዳድሮ ባሸነፈበት በአዲስ …

የተዋረደው ፍርድ ቤት Read more »

በፍቅር ለይኩን ከደቡብ አፍሪካ No Revolution has ever taken place in the society that has been compared to that which has been produced by the words of Jesus Christ” ~Mahatma Gandhi የዛሬ መጣጥፌ መነሻ የሆነኝ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባለሁበት ጊዜ …

የወንጌል አብዮት ለቤተ ክህነቱና የቤተ ክህነቱ ሰዎች Read more »

“ስልጣን” በሚል ርዕስ በፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም የተፃፈውና ስለባህል፣ አገዛዝ፣ ፖለቲካና ምርጫ የሚያትተው መፅሐፍ የፊታችን ሐሙስ በገበያ ላይ ይውላል፡፡ መፅሐፉን ያተመው ንግድ ማተሚያ ድርጅት ሲሆን የታተመው ኮፒ ብዛት 5000 መሆኑ ታውቋል፡፡ መፅሐፍ ከጀርባው በ1996 ዓ.ም በፕ/ሩ “የክህደት ቁልቁለት” በሚል ርዕስ ተፅፎ …

የፕ/ር መስፍን ወልደማርያም አዲስ መፅሐፍ ነገ ገበያ ላይ ይውላል Read more »

የካቲት 19 ቀን፡ 2003 ዓ.ም. (2/26/2011) ከኀዳፌ ክተት ቡድን የወጣ መግለጫ የጥንቲቷ ኢትዮጵያ ሕዝብ በዘመናዊ የዲሞክራሲ ሥርዓት የራሱን መንግሥት አቋቁሞ፥ በነፃነት ለመኖር በአንድነት ተካትቶ፥ ደሙን እያፈሰሰ ብዙ ዓመታት ቢታገልም፥ ገና ከግቡ አልደረሰም። እንዲያውም፥ ራሱን የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጪ ግምባር በሚል …

ወደ ክተት ትግላችን እንመለስ Read more »

አገራችን ኢትዮጵያ የመብት ረገጣዎች ለዘመናት ያልተለያት፣ የፍትህና የነፃነት እጦት ጎልቶ የሚታይባት ብትሆንም፡ በተለይ ግን የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጭ ግንባር በትረ መንግሥቱን ከጨበጠ ወዲህ፡ የመብት፣ የፍትህ፣ የነጻነት አፈናና ረገጣ በከፋና ዘግናኝ በሆነ መልኩ እንደ ቀጠለ እኛ የዚያች አገር ተወላጆች ቀርቶ፡ የዓለም …

ከልሳነ ግፉዓን ድርጅት የተሰጠ መግልጫ Read more »

(ከዘቢባ ሳልህ) ባለፈው ወር፣ January 24, 2011፣ በ“ethiomedia” እና በ“ETHIOPIAN REVIEW” ድረ ገጾች ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስለተንሰራፋው ሙስናና አድሎአዊ አሰራር አንድ መጣጥፍ “Rise against delinquency, charlatanism and neo-patrimonial bondage at Addis Ababa University” በሚል ርእስ መቅረቡ ይታወሳል:: ያ መጣጥፍ …

ሙስናና ህገወጥነት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ Read more »

ከ10ሺህ በላይ የኢህአዴግ እጩዎችና 2 የተቃዋሚ እጩዎች የተወዳደሩበትና በትላንትናዉ ዕለት የተካሄደው የማሟያ ምርጫ የመራጮች ቁጥር እዚህ ግባ የሚባል እንዳልነበረ፣ የነበሩት ውስን መራጮችም የኢህአዴግ አባል በመሆናቸው ምክንያት ተገደው ወደ ምርጫ ጣቢያዎች የሄዱ መሆናቸው ታውቋል፡፡ በምርጫ ጣቢያዎቹ ተዘዋውሮ ሁኔታውን ለመመልከት የሞከረው ባልደረባችን …

የሟሟያው ምርጫ በሀሰተኛ ሪፖርቶች ደምቆ ተጠናቀቀ Read more »

በሰሜን ሸዋ አርጡማ ፉርሲ ወረዳ በተለምዶ ፍል ውሃ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ በጥር ወር መጀመሪያ የተጀመረው የአርሶ አደሮች እና የክልሉ ባለስልጣናት አለመግባባት ተባብሶ እንደቀጠለ ነው፡፡ ያለመግባባቱ መነሾ በክልሉ ከብቶች ይውሉበት የነበረ ሰፊ መሬት ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ጤፍ መዝራታቸው መሆኑ ታውቋል፡፡ የተዘራዉ …

በሰሜን ሸዋ አንድ አርሶ አደር 4 ፖሊሶችን ገድሎ ሞተ Read more »

ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዉያኖች። ጉዳዩ፦ ለአምስተኛ ጊዜ የአምባገነኑ የመለሰ ዜናዊ መንግስት፤ ለማፈን የሚጥረዉንና ለኢትዮጵያ ህዝብ ብቸኛ የመረጃ ምንጭ የሆነዉን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴለቭዥን (ESAT) ስለመርዳት ነው። ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርነው አምባገነኑ የይህአደግ መንግስት የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን (ESAT) ለማፈን የኢትዮጵያ ህዝብ የመረጃ ጥማቱ እንዳያገኝ …

ለኰሎምብስና ለአካባቢው ነዋሪዎች Read more »

ሀገራችንን ረግጦ በሕዝባችን ላይ ሊደረግ ቀርቶ ሊታሰብ የማይችለውን የግፍ ዓይነት ሁሉ በማከናወን ላይ የሚገኘውን የአምባገነንና ዘረኛ ቡድን በሕዝባዊ እምቢተኝነት አሽቀንጥሮ ለመጣል በሚደረገውና ሊደረግ ይገባዋል ብለን በምናስበው የትግል ስልት ሁሉ መወያየት ለተግባራዊነቱም መንቀሳቀስ ስለምንችልባቸው ጉዳዮች ላይ ሁሉ በመምከር ታላቅ የታሪክ አደራን …

ሀገራዊ ጥሪ በሻርለትና አካባቢው ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን Read more »

የመንግስት መ/ቤቶች ሰራተኞች በተለይም ደግሞ በትምህርት ቤቶች ፣ በወረዳና በክፍለ ከተማ ፅ/ቤቶች የሚሰሩ ባለሙያዎች መ/ቤታቸው የተቋቋመበትን አላማ ከማስፈፀም ይልቅ የኢህአዴግን አላማ እንዲያስፈፅሙ በመንግስት እየተገደዱ መሆናቸውን ለመረዳት ችሏል፡፡ በመ/ቤቶቹ በመንግስት የስራ ሰዓትና ገንዘብ እየተሰራ ያለው የኢህአዴግ ፓርቲ ስራ መሆኑ እንደሚያንገበግበው የገለፀልን …

የመንግስት መ/ቤቶችን ከኢህአዴግ ፅ/ቤቶች መለየት አዳጋች ነው Read more »

አይሆንምን ትተሽ ይሆናልን ያዢ ። አለ ያገሬ ሰው። * ካንዱ ዝፍ፤ ሌላኝው ትዘላለች ጦጣ አገር አፍራሽ ሄዶ፤ ቤት አፍራሹ መጣ ማን አለ እንደ ሕዝብ፤ ባሳብ የባዘነ ሃቅ አጥቶ ባገሩ ከልቡ እያዘነ። * ስሞኑን አንደ የቅርብ ወዳጄ አገርቤት ሲደወል የጥንት ጓደኛውን …

ወያኔ ፈረጠጠ! ቢባልስ? መቼም አይቀርለት Read more »

የወያኔ/ኢህአዴግ አገዛዝ ያወጣውን የአምስት አመት የዕድገትና የትራንስሮሜሽን እቅድ ለማሳካት በሚል እየሄደት ያለው መንገድ ህብረተሰቡን እያማረረ ነው፡፡ መንግስት እቅዱን ለማሳካት ከሚያስችለው የገንዝብ መጠን ውስጥ 65 በመቶ ያህል የሚሆነውን ከህዝብ ለመሰብሰብ ማቀዱ ይታወሳል፡፡ ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ በሰፊው በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው የኢህአዴግ መንግስት …

ህብረተሰቡ ወያኔ በሚጠይቀው መዋጮ ተማሯል Read more »

ማሳሰቢያ፡- ይህ ዘገባ ከአገዛዙ እጅ ያፈተለከ ባለ 11ገጽ መረጃን በዋቢነት ያጣቀሰ ነው፡፡1 ከጥቂት ሳምንታት በፊት ‹‹በኢትዮጵያ የመሬት ነጠቃና ነዋሪውን በግዳጅ የማፈናቀል ተግባር››2 በሚል ርዕስ በአገራችን እየተካሄደ ስላለው የመሬት ነጠቃ ሰፋ ያለ ዘገባ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በዚህ ዘገባ ላይ እንደገለጽነው በአገራችን በተለያዩ …

የ 50 ዓመት የአገር ሽያጭ ውል Read more »

በኤርምያስ ህሩይ የግሪጎሪያኑ አዲስ ዓመት 2011 ከገባ ገና ሁለተኛ ወር ባይገባደድም አመቱን ልዩና ታሪካዊ ሊያሰኙ የሚይስችሉት በርካታ አስገራሚ ክስተቶች በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች በመከናወን ላይ ናቸው። ከታሪካዊ ክስተቶቹ መካከል በከፍተኛ ደረጃ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት የሳበውና ፈርጀ ብዙ አንድምታ ያለው ሕዝቦች …

ትኩረት ለኢትዮጵያ! Read more »

የጎንቻው በፈጠረህ ምድር አፍታ ስትድህ፤ ከርሰ-ምድር ገባህ ፏፏቴ አጢሰህ፤ ሰርገህ በቤታችን ምሽግ ቆፍረህ፤ አንጋዳ ገደሉ ማቆራረጫህ፤ መመላሻህ፤ ያጠላልፈናል ወልጋዳ እትብትህ፤ ስንት ድልድይ ናደ አፍለኛው ጐርፍህ፤ የራሳችን ምታት ሆዳችን፤ ቆርጠህ፤ ጊዮን ዙሪያ ጥምጥም መቀመቅ ወርደህ፤ አባይ አጥፊያችንም መዳኛችን ነህ። የአገር አከርካሪ …

አባይ ከካይሮ መልስ፤ ወደ ጣና ፍሰስ! (ግጥም) Read more »

ከአገሬ አዲስ ሰሞኑን በሰሜን አፍሪካ የአረብ አገሮች የተካሄደውን ሕዝባዊ ትግልና ያስገኘውን መለስተኛ ድል በሚመለከት “እኛስ መቼ” የሚለው ጥያቄና የትግል ጥሪ ሲንሸራሸር ከርሟል፣ አሁንም እየተንሸራሸረ በመሄድ ላይ ነው። በብዙ ግለሰቦችና ቡድኖች ለአንድነት ትግል የሚደረገው ጥሪ እየጎላ መጥቷል። ሆኖም ግን የየራሳቸውን ጎጆ …

ግቡን ያልመታው ትግል Read more »

ዛሬ በየመን ያልታሰበ ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ። 18 ቀን ያስቆጠረው የግብጽ አመጽ ትላንት እልባት ካገኘ በኋላ በየመን ውስጥ እንቅስቃሴ እየታየ ነው። ዛሬ በቁጥር በርከት ያሉ ተቃዋሚዎች በተለያየ አቅጣጫ ተሰልፈው ታይተዋል። የተቃውሞ ስልፍ የወጡት ስልፈኞች “…በቃ …ይብቃ!!” የሚሉ ድምጾች ጎልተው ይደመጡ ነበር። …

በየመን የተቃውሞ ሰልፉ ቀጥሏል Read more »

ሲባል ስምታችኋል? * ሲሞቅ አትሙቁ ፤ሲበርድ አትብረዱ ኢትዮጵያን ወደፊት፤ አርገው ይራመዱ። እንደዱሮ መስሎሽ ደርሶ መመለስ፤ ትግሉ ያስምጥሻል አንገትሽ ድረስ። * አለ ያገሬ ሰው ! አበው ሲተርቱ እንዲህ ይሉ ነበር አሉ። በገጠማቸው ነገር ሲገርሙ፤ “ጉድ እስከ እሁድ” ብለው ሲሉ ሌላኝው “ብርጉድ፤ …

መች ተፅፎ ትችት መች ተወግዞ ሙግት Read more »

የኢንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን ሚኒስትር አቶ ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል ትላንት ጠዋት በአምባሳደር ሲኒማ ካልተመደቡ የቴሌ ሰራተኞች ጋር ያደረጉት ስብሰባ ያለ ውጤት ተበተነ። በዕለቱ በተደረገው ስብሰባ ላይ ከተጠበቀው በላይ ሰራተኞች በመገኘታቸው የአዳራሹ ወንበሮች ሞልተው ስብሰባውን ቆመው ለመከታተል የተገደዱ ሰዎች ቁጥር ከተቀመጡት እንደማይተናነስ የሰርካዲስ ምንጮች …

ያለውጤት የተበተነው የሚኒስትሩና የቴሌ ሰራተኞች ስብሰባ Read more »

ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት የተሰጠ መግለጫ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ከህዳር 23 2003 ዓም ጀምሮ ላለፉት ሁለት ወራት ስርጭቱን በታይኮም 5 ሲያስተላለፍ መቆየቱ ይታወሳል። በስልጣን ላይ ያለው ገዢ ፓርቲ ይህን የቴሌቪዥን ጣቢያ ለማፈን ያለፉትን ሁለት ወራት ላይ ታች በማለት አሳልፎአል። …

ኢሳት አፈና ተቋቁሞ በአየር ተመለሰ Read more »

– ገንዘብ በመንግስት ባንኮች ውስጥ አለማስቀመጥ። – በቃ! መለስ ይውረድ! የሚሉና ሌሎችምንም መፈክሮችን በየግድግዳው ላይ መጻፍ – የተሳሳተ መረጃ ለፖሊስ መስጠትና ማወናበድ – መንገዶችን እና የባቡር ሃዲዶችን በመዝጋት የወያኔን ኢኮኖሚ መስበር – የመንግስት ተሽከርካሪዎችን ጎማና ባትሪ በመንቀል በጊዜያዊነት ከጥቅም ውጭ …

የህዝባዊ አመጽ ትግል ዘዴዎች Read more »

ተፃፈ-ከአባቦራ ሰሜን አፍሪካን እያናወጠ ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ ተከትሎ ሀገራችን ውስጥ ተሞክሮው ሊተገበር ስለመቻሉ መላምቶች (ምኞቶችን) ከሰሞኑ በተለያዩ ነፃ ድኅረ-ገፆቻችን እያነበብን ነው፡፡ የሰብዐዊ መብት ረገጣ በከፋበት፤በጎጥ የተደራጁ ፅንፈኞች ኢኮኖሚውን በተቆጣጠሩበት፤ ባለሀገር በሀገሩ ባዕድ በተደረገበት ኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ህዝባቸውን አክብረው በሚገዙ መሪዎች …

በሀይማኖት ያለመከባበር አንድነታችንን ያናጋል! Read more »

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ጥር 28 እና 29 ቀን 2003 ዓ.ም ያካሄደው ስብሰባ የ5 ዓመት የፓርቲውን እቅድ በማጽደቅና የስልጣን ሽግሽግ በማካሄድ መጠናቀቁን ዋና ፀሐፊው አቶ አንዱዓለም አራጌ አስታወቁ፡፡ በብሔራዊ ም/ቤቱ ስብሰባ ላይ በርካታ አጀንዳዎች ተነስተው ሰፊ ውይይት …

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአንድነት ፓርቲ ተጠባባቂ ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Read more »

ከህልሜ በቱኒዚያ ሆነ፡፡ በግብጸም ሊሆን ነው፡፡ እኛስ ጋ? በሚል የስጋትና የስሜት ቧጣጭ ጥያቄ ሁላችንም ተወጥረን ባለንበት ሰአት፤በቅርጽ ብቻ ያለው ባዶ ቀፎው ፓርላማ ውስጥ አንድ ጥንብ አንሳ ጮኸ፡፡ ጩኸቱ ደሞ በአካካቢው ላሉ ትናንሽ ጥንብ አንሳዎች ነበር፡፡ጥንብ አንሳዎቹም፤ አፍ አላቸው አይናገሩ፤ ጆሮ …

ህገመንግስቱን አታርክሱታ! Read more »

በተለያዩ ምክር ቤቶች የተጓደሉ አባላትን ለሟሟላት የካቲት 20 2003 ዓ.ም. ሊካሄድ በታሰበው ምርጫ ላይ ፓርቲዎች አንሳተፍም ከማለታቸው በተጨማሪ አብዛኛው ህዝብም በመራጭነት ከመመዝገብ ተቆጥቧል፡፡ በሟሟያ ምርጫ ላይ እንዲሳተፉ ምርጫ ቦርድ በደብዳቤ ለሁሉም ፓርቲዎች ጥሪ ቢያደርግም ለመመዝገብ የቻሉት ግን ኢህአዴግን ጨምሮ ሶስት …

ተቃዋሚ ፓርቲዎች በማሟያ ምርጫ አንካፍልም አሉ Read more »