አብዛኞቹ በይነ መንግሥታት በምርታማነት የሚፈረጀው ከ15-64 የዕድሜ ገደብ ውስጥ የሚካተተው ዜጋ ቁጥር ማሽቆልቆል እየገጠማቸው ነው። በዚህ የዕድሜ ክልል የሚገኘው ወጣት ከ65 ዓመት በላይ የሆናቸውን የዕድሜ ባለጸጎች ለመጦር ሃላፊነት የተጣለበት ሲሆን ቁጥሩ ከጊዜ ወደጊዜ እየቀነሰ መምጣቱ ዕርጅና የተጫናቸውን ዜጎች የረጅም ጊዜ …

የዕድሜ ባለጸጎችን ለመጦር የሚያስችለው የአምራች ዜጋ ቁጥር መመናመን ያስከተለው ሥጋት Read more »

የወያኔ ደጋፊ የሆነው ኢትዮ-ቻናል ጋዜጣ በአቶ ሀይሉ ሻውል ስለሚመራው መኢአድ ውስጣዊ የስልጣን ችኩቻና የአንዳንድ ከፍተኛ የአመራር አባላትን መኮብለል አስመልክቶ ዝርዝር ዘገባ አወጥቷል። በመኢአድ ውስጣዊ ችግር የወያኔ እጅ እንዳለበት እውን ቢሆንም ድርጅቱ ለደረሰበት አሳዛኝ ውድቀት በዋናነት ተጠያቂዎቹ ሀይሉ ሻውል፥ ሻለቃ መንግስቴና …

የመኢአድ ዋና ጸሀፊ ድርጅቱን ጥለው ኮበለሉ Read more »

ነፍስ ይማር በኦባማ ሠፈር በነጻነት ማማ በዋሽንግተን ዲሲ በሰፊው ከተማ፤ ከፍ ያለው ዶ/ሩ በቁም ሲከረፋ ዝም ትላላችሁ ዕድር ሲያንቀላፋ? ምነው የዕድር ዳኛ ንፋ እንጅ ጥሩምባ ይሄ ዶ/ር ሞቷል በጧት አፈር ይግባ። ፍታቱ ይፈታ ዕምባም ይለገሠው መች ቀባሪ ያጣል በቁም የሞተ …

ነፍስ ይማር ዶ/ር ከፍያለው Read more »

ድምፅ ጋዜጣ የዚህ ወር እትም የሚከተሉትን ጽሁፎች ይዞ ቀርቧል፤ * የሲያትል ፖሊስ ከ14 በላይ ኢትዮጵያዊ ታክሲ ቩፌሮችን አሰረ * የአሜሪካ ገበሬዎች ጤፍ እንዲያመርቱ እየተበረታቱ ነው * አንድ አፍታ ቆይታ … ከሀረገወይን አሰፋ ጋር * የመልካም ትዳር የስኬት ቁልፎች * የፌዴራል …

የሲያትል ፖሊስ ከ14 በላይ ኢትዮጵያዊ ታክሲ ቩፌሮችን አሰረ Read more »

ከሲሳይ አገና ከአምስት ዓመታት በፊት 1997 ኢትዮጵያ ዴሞክራሲን አማጠች፣ የተስፋ ብርሃንም ተንቦገቦገ። ኢትዮጵያ ሚያዝያ 30 የጀመራትን ምጥ ግንቦት 7/97 ተገላገለች። ዴሞክራሲም ተወለደ። ግንቦት 7 አመሻሹ ላይ ህጻኑ ዴሞክራሲ ህመም ጀመረው። በማግስቱም ህመሙ ፀናበት። ህፃኑ አንዴ እየተሻለው፥ ሌላ ጊዜ ደግሞ እየበረታበት …

በውሸት ደዌ ለምትሰቃዩ Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር (ኢህአግ) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ቻፕተሮች ጉባኤ ውሳኔ ኢህአግ ከተቋቋመ 11 ዓመታት አስቆጥሯል። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ በርካታ አርበኞች መስዋዕትነት ቢከፍሉም በየወቅቱ በሚፈጠሩ የተለያዩ ችግሮችና እንቅፋቶች ምክንያት ግንባሩ እድሜውንና የተከፈለውን መስዋዕትነት የሚመጥን ውጤት ሊያመጣ አልቻለም። …

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር አባላት ውሳኔ Read more »

ከግርማ ካሳ ግንቦት 7 ከተደረገዉ የዘጠና ሰባቱ ምርጫ ጀምሮ፣ ግንቦት 15 ቀን 2002 ዓ.ም እስከሰተደረገዉ ምርጫ ድረስ የነበሩትን ወራቶች ብንቆጥር ወደ 60 ይጠጋሉ ። ከነዚህ ወራቶች ዉስጥ ሰላሳ ስምንቱን ወራት፣ በሁላችንም ልብና አይምሮ ዉስጥ ያለችዉ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ በቃሊቲ እሥር …

አገራዊ እርቅ የሚጀምረዉ ብርቱካንን በመፍታት ነዉ Read more »

– ድርጅቱ ወደ ግንባር ሲሸጋገር አንድ ወጥ አመራሮች ይኖሩታል(በኃይሌ ሙሉ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ጠቅላላ ጉባዔ የ2002 ምርጫን የሚገመግሙ ስድስት አካላት ያሉት ኮሚቴ እንዲቋቋም ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ ድርጅቱ ወደ ግንባር ሲሸጋገር የአመራር አባላቱ የሥልጣን ጊዜ ወጥ ይሆናል ተባለ፡፡

ባለፈው ቅዳሜ ሐምሌ 24 ቀን 2002 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ ውሽንፍር ቀላቅሎ በጣለው ኃይለኛ ዝናብ በከተማዋ የተለያዩ አንዳንድ አካባቢዎች በዛፎችና በምሰሶዎች ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 4/2010):- ከአገልግሎት በመመለስ ላይ በነበሩት በጅማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ መኪና ላይ በተሰነዘረ የድንጋይ ውርወራ የመኪናቸው መስተዋት ሲረግፍ በእርሳቸውም ሆነ መኪናው ውስጥ በነበሩት በሌሎች ሰዎች ላይ ምንም አደጋ አለመድረሱ ታወቀ። አደጋው የደረሰው ብፁዕነታቸው ሰኞ …

የአቡነ እስጢፋኖስ መኪና በድንጋይ ተደበደበ Read more »

“እንደምን ዋላችሁ ፥ ወደሁዋይት ሐውስ እንኩዋን መጣችሁ ! ወደዩናይትድ ስቴትስም እንኩዋን ደህና መጣችሁ ! በዓለም ዋንጫው ካሸነፈችን ከጋና የመጣችሁትንም ወዳጆቻችንንም ማለቴ ነው ፥ ግዴለም! ለትንሽ ነው! 2014 ላይ እንገናኝ!” ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በዚህ መልክ ነበር ፕሬኢዘንት ባራክ ኦባማ ወደ መቶ …

ኦባማ የአፍሪካ ሀገሮችን የወከሉ ወጣት መሪዎችን ተቀበሉ Read more »

(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን ከትናንትና ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆይና ቀጣይነት ያለው ቁጥጥር፣ በሦስት የተለያዩ የዕቃዎች መሸጫ ሚዛኖች ላይ መጀመሩን የባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር አቶ ደቻሳ ጉርሙ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 3/2010)፦ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአባቶች የሰላምና የዕርቅ ድርድር ሳይጀመር ተፈጸም፣ ልዑካኑም ሳይወያዩ ተበተኑ። ከትናንት በስቲያ ሰኞ ይጀመራል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ይህ “የሰላምና የእርቅ ጉባዔ” በተሸማጋዬቹ መካከል ማድረግ የፈለገውን ውይይት ማድረግ ሳይችል፣ ሁለቱን ልዑካን ፊት ለፊት ማገናኘት ሳይችል፣ …

እርቀ ሰላሙ ሳይጀመር ተፈጸም፣ ሳይታሰር ተበተነ Read more »

(በሔኖክ ያሬድ):- ሐምሌ 22 ቀን 2002 ዓ.ም. ሐሙስ በአዲስ አበባ በ”ባሕር” አቅጣጫ (በሰሜናዊ ምዕራብ አቅጣጫ) ጉለሌ አካባቢ ካንድ ዐውደ ጥናት ተገኝቼ በ10 ሰዓት አካባቢ ወደ ፒያሳ ሳመራ ቀልቤን የገዛ ክስተት ተመለከትኩ፡፡ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ራዲዮ ጣቢያ፣ የአሁኑን የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ፋኩልቲ እንዳለፍኩ፣ …

ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሲዘከሩ Read more »

አሪስ ታታሊስ ከሁለት ዓመት በፊት የነበረው የአሜሪካው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የሁላችንም የቅርብ ትዝታ ነው። የፓርቲ ዕጩነቱን ከማሸነፍ አንስቶ እስከ መጨረሻው የኖቬምበር 4 ምርጫ ድረስ የብዙዎችን ቀልብ ስቦ የነበረ ምርጫ ነበር። ታዲያ በዚህ ምርጫ ወቅት ነበር አንዲት ኮረዳ ጎልታ የወጣችው። ስሟ አምበር …

ሠሎሞን ተካልኝ – ኢትዮጵያዊው ኦባማ ገርል Read more »

የመድረክ ጥምረት ወደ ግንባርነት እንዲሸጋገር ጠቅላላ ጉባኤው ወሰነ ከአስር ወራት በፊት መድረክ ሲመሰርት የተቀረፀው መለስተኛ ፕሮግራም ለግንባር አደረጃጀት እንዲሆን ተብሎ እንደነበርና ስድስቱም የመድረክ አባል ድርጅቶች በተናጠል በጉዳዩ ላይ የወሰዱት ውሳኔ ለትላንት በስቲያው ስምምነት ማብቃቱን የወቅቱ ሊቀመንበር አስታወቁ። ሽግግሩ ተግባራዊ እንዲሆንና …

መድረክ ወደ ግንባርነት እንዲሸጋገር ተወሰነ Read more »

የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ ተጠየቀ፤ ችግሩን አጥንቶ የመፍትሔ ሐሳብ የሚያቀርብ ኮሚቴ እንዲቋቋም ተወሰነ፤ ‹‹ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ ኀበ ሐዋሳ ንሐውር፤. . . የሐዋሳን ሕዝብ  ከመውደዴ የተነሣ እኔ ራሴን የአጣሪ ኮሚቴው አባል ባደርግ ደስ ይለኝ ነበር፤›› (አቡነ ጳውሎስ)  ‹‹ምእመኑ ቤተ …

የሐዋሳ ከተማ ምእመናን ተወካዮች ከፓትርያርኩ ጋራ ተወያዩ Read more »

የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስትር ፍሮንሷ ፊሎን ሀገራችው ከአል-ቃይዳ ጋር ጦርነት ላይ መሆንዋን በፈረንሳይ ራድዮ ተናግረዋል። የፈረንሳዩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቤርናር ኩችነር ይኽው ቡድን  የውጭ ሰዎች ጠለፋና አልፎ አልፎም ግድያ የሚፈጽምበት  ወደሆነው ወደምዕራብ አፍሪካ ጉብኝት ሲያካሂዱ ቆይተዋል።  ቡድኑ ፈረንሳዊውን የረደኤት ሰራተኛ ሚሼል …

ፈረንሳይ፥ የአፍሪካ አገሮች አልቃይዳን እንፋለማለን አሉ Read more »