ለአዲስ አፍሪካ ዓለም አቀፍ የንግድ ማዕከል ተጨማሪ የግንባታ ቦታና ከፍተኛ ገንዘብ ያስፈልጋል
(በዳዊት ታዬ)የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ ባለቤትነት ሲኤምሲ አካባቢ ለማስገንባት ያቀዱት የአ
(በዳዊት ታዬ)የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ ባለቤትነት ሲኤምሲ አካባቢ ለማስገንባት ያቀዱት የአ
(በብርቱካን ፈንታ)ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አነስተኛ ቡና አምራች ለሆኑ 63 ማኅበራት ብድር ለመስጠት የዓለም ባንክ አካል ከሆነው ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ድ
(በታምሩ ጽጌ)የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቅርቡ ያደረገው የደመወዝ ጭማሪና የሰጠው የሁለት ወር ቦነስ ክፍያ እንዳሳዘናቸውና በሠራተኞቹም መካከል ጥሩ ዓይነ
መስክረም 8 ቀን 2003 ዓ.ም
አዲሱ አመት በገባ በአንድ ሳምንት ዉስጥ፣ ዛሬ ከሰዓት በኋላ መስክረም 8 ቀን 2003 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ በሚገኘው የመብራት ኃይል አዳራሽ፣ ከአምስት ሺሆች በላይ በተገኙበት፣ መድረክ ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ ማድረጉን ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል።
ትላንት አርብ መስከረም 7 ቀን እና ዛሬ መስከረም 8 ቀን ጠዋት፣ በትልቁ የተዘጋጀ የብርቱካን ሚደቅሳን ፎቶ በመያዝ፣ […]
ለ እህት አዜብ! “ያለወትሮዬ በአንድ ሳምንት ግዜ ውስጥ ለሁለተኛ ግዜ ከውድ አንባቢያን ፊት ቀርቢያለሁ።” ስትዬ ሐተታሽን ለጀመርሽ እህት አዜብ ያለ ወትሮሽ ሁለት ጊዜ ብቅ ማለትሽ መርፌ መሆንሽን ለማሳወቅ ከሆነ አክባሪሽም ያለወትሮዬ በእንዲህ ዓይነት መልኩ ለምጻፍ መገደዴ ስትመለከቼ በአንጻሩ ክር መሆንህን …
የጥቅምቱ ሲኖዶስ የመንግሥት እና ቤተ ክርስቲያን ቀጣይ ግንኙነ ከመወሰን እና የቤተ ክርስቲያኒቱን ችግር ከመፍታት አኳያ ወሳኝ ጉባኤ መሆን እንደሚገባው ተገለጸ ‹‹እኛ ይህን መንበር ከያዝን በኋላ ቤተ ክርስቲያኒቱ ሰላም አጣች፤ ተደፈረች›› (ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ) ‹‹የብፁዓን አባቶችን መኖሪያ ቤት የሰበሩ እና ብፁዓን …
ከሸንቃጣዉ ዘካሊፎርኒያ ወያኔዎች ስልጣን ላይ ሲወጡ አብዮታዊ ዲሞክራሲንና ነጻ ገበያን በራሳቸዉ የፍልስፍና ፈለግና ርዕዮተ ዓለም አዋህደዉና አስታረቀዉ ለዓለም ህብረተሰብ የአመራር ችሎታቸዉንና አርቆ አስተዋይነታቸዉን ለማስመስከር ያልነፉት ጉራና ያልጎሰሙት ነጋሪት አልነበረም። ረሀብን እናጠፋለን፡ እንዲያዉም “…እህል ወደ ዉጭ አገር እንልካለን” እያሉ ነበር ሲመጻደቁ …
በነገራችን ላይየሰሞኑ የኢሕአዴግ ጉባኤ ምን ማለቱ ነው? እኛ እኮ ቻይና ሞዴላችን ናት ሲባል በኢኮኖሚ ብቻ መስሎን ነበር። ውይ በፓርቲ ልብስም ጭምር ሆነ እንዴ? ኮፍያው አልቀረ፤ ምንጣፉ አልቀረ። አይ እንዲህ ከሆነ አንድ ፊቱን አጠራርም ይቀየርልና። ሊቀ መንበር መሌ ይባልልን፤ ልክ ሊቀ …
የኢትዮጵያው ገዥ ፓርቲ በሣምንቱ ውስጥ ስምንተኛ ጉባዔውን አካሂዷል፡፡ ጉባዔው ፓርቲውን በወጣት አመራር ለመተካት በሚቻልበትና ተስፋ በጣለበት የአምስት ዓመት የምጣኔ ኃብት ዕቅድ ላይ ለመነጋገር ነው አጀንዳ የያዘው፡፡ አዲሱ የፓርቲው አደረጃጀት ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሥልጣን የሚያጠናክር እንደሚሆን ተንታኞች ይናገራሉ፡፡ ጠቅላይ …
Think of Hager Fiker Theater, once the cultural hub of 1940s Addis Ababa. It was the early home of Ethiopian musical giant Tilahun Gessesse and the popular Aster Awoke. Think of those days when the actors of Hager Fiker staged …
Yawn! “Developmental and Democratic Art” is on duty Read more »
«ኢትዮጵያ በጋዜጦች» የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ ኢትዮጵያ የተጻፉ የተወሰኑ ጽሁፎችን ጨምቆ ያቀርባል። ኢትይጵያ የመካከለኛ ገቢ ሀገር ልትሆን ትችላለች ተባል። ኢትዮጵያና ጋና በሚለንየም ልማት መሻሻል አሳዩ። ግብጽ የአባይ ውሀ አጠቃቀምን እየቀነሰች ነው። ጋምቤላ አደጋ እንደሚጠብቃት ተገለጸ የሚሉትን ርዕሶች ነው ዛሬ የምንመለከተው።
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አምስት (ከክፍል አራት የቀጠለ) አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ-፩፦ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ቅንጅት (ኢዴኃቅ) በአገራችን የተደራጀ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ታሪክ የተለያዩ ፖለቲካዊ አመለካከቶችና ፍልሥፍናዎችን የሚከተሉ፣ አልፎም ተፃራሪ አስተሳሰቦችን የያዙና በተመሳሳይ …
ነገ ይጀመራል ተብሎ ለሚጠበቀው የአፍጋኒስታን የምክር ቤት አባላት ምርጫ ቅድመ ዝግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ ናቸው ።
ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንዲፈቱ ግፊት ለማድርግ በቲዩቢንገን የሩጫ ውድድር ይካሄዳል። ሁለት የጀርመን የምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ጥሪ አቀረቡ።
በዩናይትድ ስቴትስ የ1994ቱ የሽብር ጥቃት የተፈፀመበትን ዘጠነኛ ዓመት ዓመት ለመዘከር ሃገሪቱ እየተዘጋጀች በነበረችበት ሰሞን በፍሎሪዳ ግዛት ጌይንስቪል ከተማ የሚገኘው ወደሃምሣ አባላት ያሉት “ርግብ ዓለምን የመድረስ ማዕከል” የተባለው ቤተክርስቲያን መሥራችና መሪ ፓስተር ቴሪ ጆንስ በመታሰቢያው ዕለት ቅዳሜ፣ መስከረም አንድ ምሽት ላይ …
Medrek to rally five public meetings in the coming four months. The meeting will take place in Addis Ababa, Awassa, Mekelle, Bahir Dar and Adama. The series will kick off tomorrow, September 18, in Addis Ababa at the meeting to …
The Ethiopian people’s Revolutionary Democratic Party (EPRDF) today elected Hailemariam Desalegn as Deputy Chairperson and rubberstamp its longest serving Chairperson, Prime Minster Meles Zenawi, to stay on its position. Hailemariam’s appointment came after the resignation of former Deputy Chairperson and …
EPRDF elects Hailemariam Desalegn for Deputy Chairperson Position Read more »
Whoever signed off on inviting Meles Zenawi to speak at Columbia University’s World Leaders Forum probably figured that the Ethiopian dictator’s obscurity would protect the school from any criticism. Let me be the first to prove that person wrong: Zenawi …
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ እንኳን ከዘመን ወደ ዘመን አሸጋገረን ይላል። ያለፈው ዓመት ለኢትዮጵያዊያን አርሶ አደሮች የመከራ ዓመት ነበር። በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ጋሻ መሬት ለባዕዳን ተቸብችቧል። ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች ከአራት አስርት ዓመታት በፊት …
ከዝግጂት ክፍላችን ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በውጭ አገራት በሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች ላይ ወይም በባለስልጣናቱ ጉብኝቶች ላይ የሚደረጉ የሰላማዊ ሰልፍ ተቃውሞዎችን በሚመለከት ከዚህ ቀደም በተለያዩ ጊዜያት አመለካከታችንን ገልጸናል። እነዚህ እንቅስቃሴዎች የተቀደሱ ሆነው ሳሉ፤ ዋናውን እና አገዛዙን ከነሸንኮፉ ነቅለን የማስወገዱን የአገር ቤቱን ስራ …
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ከዚህ በኋላ ማንኛቸውም በማህበር የተደራጁ ተቋማት ተንቀሳቃሽም ሆነ የማይንቀሳቀስ ገንዘባቸውን በንግድ ባንክ በኩል እንዲያንቀሳቅሱ የሚል መመሪያ በነሐሴ ወር መጨረሻ 2002 ማስተላለፉን የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከሰሜን ኢትዮጵያ ባስተላለፈው ዘገባ አስታውቋል። ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለዘጋቢያችን እንደገለጹት፥ …
የማህበራት ካፒታል በንግድ ባንክ በኩል ብቻ እንዲንቀሳቀስ የወያኔ አገዛዝ መመሪያ ማስተላለፉ ታወቀ Read more »
እንደፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ2003 ጀምሮ በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በየዓመቱ የሚካሄደው የዓለም ሃገራት መሪዎች መድረክ በዚህ ዓመት በሚያደርገው ስብሰባ የዓለማችን ኢኮኖሚያዊ ሁኔታና ተጸኖው በሚል ርእስ መለስ ዜናዊ ጽሁፍ እንዲያቀርብ መጋበዙን የዩኒቨርሲቲው ድረገጽ አስታውቋል። በዚህ ዓመታዊ ስብሰባ፥ በዓለማችን ፈታኝ እየሆኑ በመጡ ወቅታዊ የፖለቲካ፤ ኢኮኖሚያዊና …
ባለፈው ሳምንት ሐሙስ የተጠናቀቀውን አስረኛው የህወሃት መደበኛ ጉባኤ ተከትሎ የተካሄደው ምርጫ በወያኔ ደጋፊዎች ዘንድ መከፋፈልን መፍጠሩ ተዘግቧል። የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት (ወይም ኢሳት) በጉዳዩ ላይ ባቀረበው ዘገባ፥ “አዲሱን የስልጣን ሽግሽግ የሚደግፉት… በአቦይ ስብሀት ነጋና በዶ/ር ገብረአብ በርናባስ መወገድ ደስታቸውን ሲገልጹ፣ …
ህወሃት ባለፈው ሳምንት ያካሄደው ምርጫ በወያኔ ደጋፊዎች መካከል መከፋፈልን መፍጠሩ ታወቀ Read more »
ቀደም ብሎ በደቡብ አፍሪካ የተካሄደውን የአለም ዋንጫ ጨዋታ እናሳያችሁዋለን በሚል ምክንያት ከ45 ሚሊዮን ብር በላይ ሰብስቦ እንደጠፋ ከተገለጸው አስካሉካ ኩባንያ ጀርባ አንዳንድ የመንግስት ባለስልጣናት መኖራቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች ዜና ማግኘቱን የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን ኢሳት አስታውቋል። ኢሳት በዘገባው በሀሌታ ማስታወቂያ …
የአንዳንድ የመንግስት ባለስልጣናት እጅ ከአስካሉካ ኩባንያ ዝርፊያ በስተጀርባ እንዳለ ተገለጸ Read more »
በአንድ እስረቤት ውስጥ የሚገኙ 400 ኢትዮጵያውያን በጋራ እንዳወጡት በተነገረለት መግለጫ ላይ እስረኞቹ በሁለት ቀናት ውስጥ የሳውዲ ወይንም የኢትዮጵያ መንግስት ለጥያቄዎቻቸው መልስ ካልሰጣቸው በራሳቸው ህይወት ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ አስጠንቅቀዋል። እነኝህ ኢትዮጵያዊያን እስረኞች፣ ጓደኞቻቸው በየጊዜው በበሽታ ማለቃቸውንና በተፈጸመባቸውም ኢሰባዊ አያያዝ ምክንያት እነሱንም …
በሳውዲ እስርቤቶች ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በራሳችን ላይ እርምጃ መውሰድ እንጀምራለን ሲሉ አስጠነቀቁ Read more »
የዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ባለቤት የሆነችው አዜብ መስፍን በህወሃት አስረኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆና መሾሟ ተዘግቧል። በኢትዮጵያ ስልጣን ተቆጣጥሮ ያለው ቡድን አስኳል የሆነው ህወሃት (ወይም ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ) ሐሙስ እለት አስረኛ መደበኛ ጉባኤውን ሲያጠናቅቅ …
ከሃያ ወራት በላይ በግፍ እስር ላይ የምትገኘው የአንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ፌስቡክ በተባለው የግንኙነት መረብ ድረ-ገጽ ላይ በዚህ ሳምንት ታስባ ሰንብታለች። ሊቀመንበሯን ለማሰብ እንቅስቃሴ የጀመሩት ኢትዮጵያውያን፣ ካለፈው ረቡእ እስከ ዛሬ መስከረም 1 ድረስ በመረቡ ላይ …
በኢትዮጵያ የሚከሰተው ተደጋጋሚ ረሃብ መንስኤ የዝናብ እጥረት ሳይሆን መሪዎች ናቸው ሲሉ ዊሊያም ኢስተርሊ የተባሉ ታዋቂ ኢኮኖሚስት ተናግረዋል። ሚስተር ኢስተርሊ “ዘ ዋል ስትሪት ጆርናል” ለተባለው ታዋቂ የአሜሪካ ጋዜጣ በፃፉት ጽሁፍ፥ “የአምባገነናዊ መሪዎቻቸውን ያህል ድርቅ ኢትዮጵያውያንን አልጎዳም” ብለዋል። ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ሁኔታ …
በኢትዮጵያ የሰሜን ምእራብ ክፍል ከባህር ዳር ከተማ 37 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ጢስ አባይ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የሚገኘውና በቱሪዝም መስብህነቱ የሚታወቀው የአባይ ፏፏቴ እየደረቀ መምጣቱን ነዋሪዎችና ባለሙያዎች መናገራቸውን ከስፍራው የደረሰን ዜና ገለጸ። እንደውስጥ ምንጮቻችን ዘገባ ለጢስ አባይ ፏፏቴዎቹ መድረቅ ዋነኞቹ ምክንያቶች …
በተለየያዩ ክፍላተ ሃገራት በሚኖሩ ገበሬዎች ዘንድ አሰሳን ያደረገው የግንቦት 7 ድምጽ ጋዜጠኛ ለዝግጅት ክፍላችን ባደረሰው መረጃ እንደዘገበው፥ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ ያናገራቸው ገበሬዎች ስለ ኑሯቸው ያማርራሉ። በተለይም በአማራ ክልል ያሉ ገበሬዎች እህል የሚሸጡበት ዋጋ ከወጪያቸው ጋር ባለመመጣጠኑ አርሶ መብላት …
አዜብ ጌታቸው ከጥቂት ቀናት በፊት ልጅ ተክሌ ከካናዳ “ያጣነው ጥምረት አይደለም ድፍረት ነው” በሚል ርዕስ የአፋራ ህዝብ ፓርቲ፣ ግንቦት ሰባት እና የኢትዮጵያ ህዝብ የአንድነትን የፍትህ ንቅናቄ ጥምረት መመስረታቸውን አስመልክተው ያቀረቡልንን ጽሑፍ ያነበብኩት በጽሞና ነው። በርካታ ነጥቦችን የዳሰሰ ማለፊያ ጽሑፍ ነው። …
በቃለየሱስ በቀለ | The Reporter የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ላለፉት ስድስት ዓመት ያገለገሉት አቶ ግርማ ዋቄ፣ ከዛሬ መስከረም 5 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ከኃላፊነታቸው በፈቃዳቸው እንደለቀቁ ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ አቶ ግርማን የሚተኳቸው ምክትላቸው አቶ ተወልደ ገብረማርያም እንደሆኑ …
የኢህአዲግ 8ኛው ድርጅታዊ ጉባዬ መስከረም 3 ቀን 2003 ዓ ም በናዝሬት ከተማ ተካሂዷል፡፡ በጉባዬው መክፈቻ ላይም ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ንግግር አሰምተዋል፡፡ የቻይና የህንድና የተለያዩ አገሮች ተወካዮችም እንግድነት ተገኝተዋል፡፡ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴ በቦታው በመገኘት፤ ለጊዜ ከፍተኛ ግምት ሊሰጥ እንደሚገባ …
በጀርመን የበጋዉ ወራት የአረፍት ግዜ አልቆ ትምህርት ቤቶች ከጀመሩ ሳምታትን አስቆጥረዋል። በተለያዩ የጀርመን ፊደራል ክፍላተ ሃገራትም የትምህርት መጀመርያዉ ግዜ እና የእረፍት ግዜ እንደየ ክፍለ ሃገራቱ መረሃ ግብር ይለያያል።
የዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት FAO ካለፉት 15ዓመታት ወዲህ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ያለባቸዉ ወገኖች ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ925ሚሊዮን ዝቅ ማለቱን አስታወቀ።
በትናንትናዉ ዕለት ስምንተኛ ጠቅላላ ጉባኤዉን ያካሄደዉ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢህአዴግ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በመጪዉ ዓመታት ፓርቲያቸዉ ያቀዳቸዉን የልማት ተግባራት አስመልክተዉ ሰፊ ንግግር አድርገዋል።
መስክረም 5 ቀን 2003 በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የሚመራዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ጨምሮ የበርካታ ድርጅቶች ጥምረት የሆነዉ መድረክ፣ መስክረም 8 ቀን 2003 ዓ.ም ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ መጥራቱን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመልከታል። መድረኩ ከአዲስ አበባ ባለሥልጣናት የሚያስፈልገዉን ፍቃድ ያገኝ ሲሆን …
(በዶክተር ጌታቸው አሰፋ):- ዳንኤል ክብረት ለበርካታ ዓመታት በሐመርና ስምዐጽድቅ ጋዜጣ፤ በአዲስ ነገር ጋዜጣ፤ በሸገር ራዲዮ፤ በሮዝ መጽሔትና፤ በጻፋቸው መጻሕፍትና በቅርቡ ደግሞ የራሱ በሆነው መጦመሪያ (ብሎግ) www.danielkibret.com የሚያውቀው ሰው ብዙ ነው። ይህ ሁሉ ጽሑፎቹን እየተቀባበሉ የሚያወጡትን የሀገር ውስጥና ውጪ ጋዜጦች መጽሔቶችና …
(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 15/2010፤ መስከረም 5/2003 ዓ.ም):- ነሐሴ 21 ቀን ማምሻውን በሲዳማ፣ ጌዲኦ፣ አማሮ እና ቡርጂ ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ጳጳስ አቡነ ፋኑኤል፣ “ምእመናን ሁላችሁ በዚህ ጉባኤ ተሳተፉ፤ ባትሳተፉ. . . !” በሚል ማሳሰቢያ ተጀምሮ ከነሐሴ …
የደቡብ ክልላዊ መንግሥት ባለ ሥልጣን አቡነ ፋኑኤልን አስጠነቀቁ፤ ያሬድ አደመ ከማንኛውም የመድረክ አገልግሎት ታገደ Read more »
በሶማሊያ የሽግግር መንግስት ፕሬዝዳንት ሸሪፍ ሼክ አህመድና በጠቅላይ ሚኒስትር ኦማር አብድረሺድ ሻርማርኬ መኃል የተፈጠረው አለመግባባት ተካሯል። ምናልባት ደካማው የሽግግር መንግስት ሊለይለት ይችላል ተብሏል። የሶማሊያ የሽግግር መንግስት በዚህም በዚያም ተወጥሯል። የመሪዎቹ ሽኩቻ ምናልባትም ከአልሸባብ ጥቃት የበለጠ ደካማውን የሽግግር መንግስት ሊያጠፋ እንደሚችል …
በታዋቂው የሥነ-ቅመማ ሊቅና ፈልሳፊ ፤ አልፍረድ ኖበል ስም፤ ካለፈው ምዕተ ዓመት መግቢያ አካባቢ አንስቶ ፤ በያመቱ በመጸው በተለያዩ የሳይንስ ዘርፎች። ህክምና፤ ኤኮኖሚ፤ እንዲሁም ሥነ-ጽሑፍና ሰላም የውድድር አሸናፊዎች ስም እንደሚገለጥና ታኅሳስ 1 ቀን ሽልማት እንደሚሰጥ የታወቀ ነው። ከዚሁ ጎን ለጎን ደግሞ፣ …
የመካከለኛዉ ምስራቅ የእስራኤል ፍልስጤም ቀጥተኛ የሰላም ድርድር ሁለተኛ ቀኑን ይዟል።
ከአንድ ሺ በላይ ድምፅ የሚሰጡና ስድስት መቶ ያህል ድምፅ የማስጡ አባላትና ደጋፊዎች ተካፍለዋል። የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኤህአዴግ ስምንተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ናዝሬት ዉስጥ ተከፍቷል። በጉባኤዉ ላይ ከሌሎች አገራት የተጋበዙ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችም ተገኝተዋል። ያድምጡ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
– ከ1600 በላይ የጉባዔው ታዳሚዎች አዳማ ከተዋል (በውድነህ ዘነበና አስራት ሥዩም) ከአዲስ አበባ በስተምስራቅ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው አዳማ ዛሬ የሚጀመረውን የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ስምንተኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ለመታደም የመጡ ከ1600 በላይ ተሰብሳቢዎችን ታስተናግዳለች፡፡
– አቶ ብርሃኑ አዴሎ ለማዕከላዊም ሆነ ለሥራ አስፈጻሚነት አልተመረጡም (በታምሩ ጽጌ) የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) በሐዋሳ ከተማ ከመስከረም 2 እስከ 4 ቀን 2003 ዓ.ም. ባካሄደው 7ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ መተካካትን በሚመለከት አጀንዳው እንዳልነበረ አስታወቀ፡፡