ወይዘሪት ብርቱኳን ሚዴቅሳ እንዲፈቱ በቲዩቢንገን የተዘጋጀ የሩጫ ውድድር

ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንዲፈቱ ግፊት ለማድርግ በቲዩቢንገን የሩጫ ውድድር ይካሄዳል። ሁለት የጀርመን የምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ጥሪ አቀረቡ።