የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት “በማህበር ከተደራጁ ወጣቶች” ጋር በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ተወያየ
(ሙሉ ገ.) የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት በአሥሩም ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶችንእና እናቶችን በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ለሁለት ቀናት አወያየ፡፡ በአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት የሚገኙ ምንጮች ለሪፖርተራችን እንደገለጹት ሰሞኑን በቱኒዚያ እና በግብፅ የተነሳው ሕዝባዊ ተቃውሞና አመጽ ኢህአዴግን በእጅጉ አስቦታል፡፡ ቅዳሜ ጥር …
የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት “በማህበር ከተደራጁ ወጣቶች” ጋር በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ተወያየ Read more »