የግብፅ ፕሬዝደት ሆስኒ ሙባረክ ከ18ቀናት ዉዝግብ በኋላ ስልጣን ለቀቁ። ለቀናት አደባባይ ወጥቶ ስንብታቸዉን ሲጠይቅ የከመዉ ህዝብ ደስታዉን እየገለፀ ነዉ። ሙባረክ፤ ትናንት ማታ በተስፋ ሲጠብቃቸዉ ለነበረዉ ህዝብ ከፊል ሥልጣናቸውን ለምክትል ፕሪዚዳንትነት  ለመረጧቸው ዖማር  ሱሌይማን ማስተላለፋቸውን ከመጠቆም በስተቀር ከሥልጣን እንደሚወርዱ ሳይገልጹ ነበረ …

ሆስኒ ሙባራክ ከሥልጣን ተሠናበቱ Read more »

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ በፒያሳ ከሚገኝ፡የኢንተርኔት ካፌ ሲወጡ ብዛት ባላቸዉ የፌደራል ፖሊሲ ታጣቂዎች መያዛቸዉን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመለክታል። የፌደራል ፖሊስ ታጣቂዎች ምንም አይነት የፍርድ ቤት መጥሪያም ሆነ ፍቃድ በእጃቸዉ ያልነበረ ሲሆን አቶ እስክንድርን በቀጥታ በፌደራል ፖሊሲ ጽ/ቤት ነበር የወሰዷቸዉ። በፌዴራል …

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ታሰረ Read more »

የዛሬው የዲሞክራሲ በተግባር እንግዳችን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ነው ከአዲስ አበባ። በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች እየተካሄደ ያለውን ሕዝባዊ አብዮት መነሻ በማድረግ በኢትዮጵያ ሚዲያውና ሕዝቡ ምን ያህል ትኩረት ሰጥቶ እንደሚከታተል አወያይተነዋል። ዛሬ በኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች “ተዳክመዋል” በሚባልበት ወቅት እንደ ቱኒዝያና ግብፅ “ሕዝባዊ እንቅስቃሴውን …

ዴሞክራሲ በተግባር Read more »

አቶ አየለ ጫሚሶ በጠና ታመዋል ከ1997 አወዛጋቢ ምርጫ በኃላ የአዲሱ ቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ አየለ  ጫሚሶ የአልጋ ቁራኛ ሆነዋል፡፡ ሳምንታዊው ሰንደቅ ጋዜጣ በረቡእ እትሙ እንደዘገበው ሊቀመንበሩ በቤተዛታ ሆስፒታል ሲረዱ ቆይተው አሁን ከፍተኛ የውጭ ህክምና እንደሚያሻቸው ተነግሯቸው …

የዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የጡረታ አበል ወደ 1317 ብር ከ36 ሣንቲም ከፍ አለ Read more »

(ግንቦት ሰባት) — በሌሎች መሰረታዊ የምግብ ፍጆታ እቃዎች ላይ የሚጨመረው ዋጋ ንረት ከዕለት ወደ ዕለት ህዝባችንን የኑሮ ውድነቱን መቋቋም ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ሲያደርሰው “የኢኮኖሚያችን ማደግን አመልካች ነው” እያለ ሲያላግጥ የኖረው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በቱንዚያ ፈንድቶ አምባገነኖች ያሉበትን አገራት እያዳረሰ ያለውን …

የመለስ አገዛዝ በስጋት ተወጥሯል Read more »

ከዶ/ር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በህልምአለኝ በአትዮጵያ ውስጥ በመታየት ላይ ያለው ሁኔታ ወጣቱ የመፈንጃ ጊዜውን እንደሚቆጥር ፈንጂ መሆኑን ያመላክታል፡፡የወጣቱ በሁለንተናዊ ፍርሃትና መሳቀቅ ውስጥ መሆን፤ተስፋ ማጣት፤በሃገሪቱ ላይ እያቆለቆለ በሚሄደው የኢኮኖሚ ውድቀት፤በሚተገበረው የኤኮኖሚ ቀውስ፤ እና የፖለቲካውና የሃገሪቱ እድገት መጨንገፍ ዋነኛ መረጋገጫዎች ናቸው፡፡ የወጣቱ …

የኢትዮጵያ ወጣት እንደፈንጂ ቦምብ Read more »

በቦስተን ዩኒቨርሲቲ የፍሬዴሪክ ፓርዲ የጥናት ማዕከል ለህትመት የበቃውና የኢትዮጵያን ምርጥ ቡና ጅምር ጥረት በምሳሌነት የተመለከተው ይህ ጥናት፥ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት ጥበቃ፥ እስካሁን እምብዛም ተጠቃሚ ያላደረጋቸውን አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ደሃ አገሮችንም፤ እንደ ግዙፉ አትራፊ ኩባንያዎች ሁሉ፥ የትሩፋቱ ተቋዳሽ ሊያደርግ የሚያስችል አቅም …

ውይይት፣ «ቡና አዕምሮ ንብረት ባለቤትነት፥ ባህልና ልማት!» Read more »

እንደፈረንጆች አቆጣጠር ከፈብሪዋሪ 4 እስከ 6 በሙኒክ ከተማ በተደረገው የጸጥታ |ሴኩሪቲ| ስብሰባ ላይ ለመገኘት በጀርመን የልማት ትብብር ሚንስቴር ተጋብዞ የነበረው ዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ በጀርመንና አካባቢው በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከፍተኛ የሆነ ተቃውሞ እንደገጠመው የግንቦት 7 ድምጽ ተባባሪ ዘጋቢ ከሙኒክ ከተማ በላከልን …

መለስ ዜናዊ በሙኒክ ጀርመን ከፍተኛ የሆነ ተቃውሞ ገጠመው Read more »

የፕሮቴስታንታዊ-ተሐድሶ-ኑፋቄ ጥመት – አሰግድ ሣህሉ እንደ ማሳያ (ከደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ት/ቤት ዘገባ የተገኘ)  ቀንደኛ የተሐድሶ ኑፋቄ አቀንቃኝ የተባለው አሰግድ ሣህለ (ደጀ ሰላም፤ ፌብሩዋሪ 10/2011፤  የካቲት 3/2003 ዓ.ም)፦ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት …

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አፅራረ ቤተ ክርስቲያንን ለመከላከል በሚያደረገው ጥረት ማንኛውንም ድጋፍ እንደሚሰጥ የአ/አበባ ሀ/ስብከት አስታወቀ Read more »

የጀርመን መዲና በርሊን ዛሪ ስድሳ አንደኛዉን አለም አቀፍ የፊልም ትዕይንት ማስተናገድ ይጀምራል። ለአስር ቀናት የሚዘልቀዉ ይህ የፊልም ትዕይንት በአለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የሆኑ የፊልም ስራ አዋቂዎችን የፖለቲካ ሰዎችን እና ታዋቂ የህብረተሰብ አባላትን በመጋበዝ በተለያየ አለም አገሮች የተሰሩ ፊልሞችን በማወዳደር ሽልማት …

61 ኛዉ አለም አቀፍ የሲኒማ መድረክ- በርሊናለ Read more »

የካይሮዉ ተሕሪር ወይም የነፃነት-አደባባይ ዛሬም እንደ መሰንበቻዉ መብት ነፃነቱን በሚጠይቀዉ የግብፅ ሕዝብ እንደተጨናነቀ ነዉ።የአሌክሳንዴሪያ፥ የስዌዝና የሌሎችም ትላልቅ ከተሞች አዉራ ጎዳኖች የሙባረክ ተቃዋሚች ይርመሰመሱባቸዋል

በአቢይ አፍወርቅ   አንዳንድ ሴቶች ብልህ ናቸው። አንዳንዶቹ ደግሞ ያውቁበታል። በቅርቡ ወደ ሳውዲ አረቢያ የኮበለሉት የቱኒዝያው ፕሬዝዳንት ቤን አሊ፤ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ያከማቹት ሀብት ቢታገድባቸውም ወደ ድህነት ግን አልወረዱም። እድሜ ላስተዋይዋ ሁለተኛ ሚስታቸው ለላይላ ትራቡልሲ። 1500 ኪሎ ግራም ወርቅ ታጥቀው …

ቀዳማዊ እመቤቶቻችን! Read more »

አብዛኛዎቹ የአዲስ አበባ ነዳጅ ማደያዎች ዛሬ ለደንበኞቻቸው የተለመደውን የነዳጅ ሽያጭ አገልግሎት ማስጠት ማቆማቸውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ዘግቧል ። ምክንያታቸውም ኢታኖል የተደባለቀበት ነዳጅ የለም የሚል ነው ። የኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት በበኩሉ ምንም ዓይነት የነዳጅ ዕጥረት የለም ባይ ነው ። …

የነዳጅ እጥረት በአዲስ አበባ Read more »

– ‹‹ዶክተር›› ተብለው እንዲጠሩም ታዘዘ በታምሩ ጽጌ ሥልጣናቸውን አላግባብ በመጠቀም በሕዝብና በመንግሥት ሀብት ላይ ጉዳት ለማድረስ በማሰብ ከ1.5 እስከ 1.6 ቢሊዮን ብር የሚደርስ ጉዳት አድርሰዋል በሚል የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ክስ መስርቶባቸው የነበሩት የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬሽን ዋና …

የቀድው የቴሌ ሥራ አስፈጻሚ ተፈረደባቸው Read more »

መቼም ዘንድሮ የማንስማው፤ የማናየው ጉደ የለምና ከሃያ አመት በኋላም መሪነን ተብዬዎች ሕዝብን አቅጣጫ ማሥያዝ አቅቷቸው በጥርጣሬና በግራ መጋባት እንደገና ወደ ኋላ እንድናፈገፍግና የተቀጣጠለው የነፃነት ትግል እንዲዳፈን ጥረት ማድረግ በርግጥ ተገቢ ነው?። ሕዝብም እምነት በማጣትና በጥርጣሬ ጉዳዩን እየተከታተለ እንደሆነ ግን እንድትረዱ …

ማንን እንመን ለወሣኙ የነፃነት ትግል ? በሎሚተራተራ Read more »

ደቡብ ሱዳን በሕዝበ ውሳኔ ከሰሜኑ ክፍል መገንጠሉ እውን እንደሆነ በሚገለጽበትና የሱዳን የፀጥታ ሁኔታ አስተማማኝ አይደለም በሚባልበት በዚህ ወቅት፣ በመቶዎች የሚቆጠሩና ከገጠራማ ቦታዎች የመጡ በርካታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ኤምባሲ ሳር ቤት ከሚገኘው የሱዳን ክለብ ቪዛ ለማግኘት ሌሊቱን መንገድ ዳር እያደሩ፣ ቀኑን ተሰልፈው …

ጉዞ ወደ ሱዳን Read more »

– የአቅርቦት እጥረት ተፈጥሯል– በቢራ ፋብሪካዎች ላይ ትኩረት አድርጓል በውድነህ ዘነበ በመሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ የዋጋ ተመን ከወጣ በኋላ በተፈጠረው የአቅርቦት ዕጥረት ምክንያት፣ ንግድ ሚኒስቴር የዋጋ ማስተካከያ በድጋሚ ሊያደርግ ነው፡፡

በውድነህ ዘነበ ከፌዴራል መንግሥት የበጀት ድጎማ የማያገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሠራተኞቹ የደመወዝ ጭማሪ ለማድረግ የሚያስፈልገውን ገንዘብ ከመጠባበቂያ በጀት ወጪ ተደርጎ እንዲሸፈን አዘዘ፡፡

– በሺዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞች አልተመደቡም በታምሩ ፅጌ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬሽን፣ ኢትዮ ቴሌኮም በሚል ስያሜ እንደ አዲስ ከተዋቀረ በኋላ፣ በአዲሱ አወቃቀር ያልተመደቡ ሠራተኞችን ዛሬ በአምባሳደር ሲኒማ ሰብስቦ ያነጋግራል፡፡

‹‹ችግሩ ከእኛ ሳይሆን ከበላይ አካል ነው›› የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በብርቱካን ፈንታ በቅርቡ የተደረገው የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደርን በመዝለሉ ሠራተኞቹ ቅሬታቸውን እየገለጹ ናቸው፡፡ አስተዳደሩ በበኩሉ ችግሩ የበላይ አካል መሆኑን እየገለፀ ነው፡፡

በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር በጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የጋምቤላ ከተማ አስተዳደርና በቀበሌ 04 እና 05 ቤት የፈረሰባቸው ነዋሪዎች በከተማው ማስተር ፕላን ምክንያት እየተወዛገቡ ነው፡፡ በአስተዳደሩና በሁለቱ ቀበሌዎች መካከል ውዝግቡ የተፈጠረው፤ የከተማው አስተዳደር በቀበሌ 04 እና 05 ውስጥ ነዋሪዎቹ የሠሩዋቸው ቤቶች …

የጋምቤላ ከተማ ነዋሪዎች ቤታቸው አላግባብ እየፈረሰባቸው መሆኑን አስታወቁ Read more »

ሰዎች ለሰዎች ድርጅት 480 ሚሊዮን ብር በጀት አፀደቀ በውድነህ ዘነበ ላለፉት 30 ዓመታት በኢትዮጵያ ግብረሰናይ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየው የሰዎች ለሰዎች ድርጅት መሥራች ካርል ሄንዝ በም በጤና መታወክ ምክንያት አስተዋጽኦቸው እየቀነሰ በመምጣቱ፣ ኢትዮጵያዊቷ ባለቤታቸው ወይዘሮ አልማዝ በም ሙሉ በሙሉ ሊተኳቸው ነው፡፡

በብርሃኑ ፈቃደ | ሪፖርተር በጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ በመዠንገር ዞን የጐማሬ ቀበሌ ገበሬ ማኅበር አመራሮች፣ ነዋሪዎችና የአካባቢ ተወላጅ ምሁራን በቀበሌያቸው ለዘመናት ሲጠበቅ የቆየ ደን ላልተገባ ኢንቨስትመንት መዋሉን ‹‹ሕገወጥ ነው›› በሚል ደጋግመው ለፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ፣ የግብርና ሚኒስቴርን ጨምሮ ለተለያዩ አካላት …

የወያኔ የግብርና ሚኒስቴር የጋምቤላ ነዋሪዎችን ጥያቄ ውድቅ አደረገ Read more »

የእርዳታ ጠባቂው ቁጥር ባለፈው ዓመት ከነበረው በብዙ መውረዱ ቢገለፅም የምግብ እጥረቱ አርባ ከመቶ የሚሆነው የተከሰተው በሰላም እጦት ተቸግሮ በሚገኘውና የተበታተነ የሕዝብ አሠፋፈር ባለበት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መሆኑ ሪፖርተራችን ፒተር ሃይንላይን ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ ጠቁሟል፡፡ ባለፈው ዓመት እንዲህ ዓይነቱ አጣዳፊ …

አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ጥያቄ Read more »

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ጥር 28 እና 29 ቀን 2003 ዓ.ም ያካሄደው ስብሰባ የ5 ዓመት የፓርቲውን እቅድ በማጽደቅና የስልጣን ሽግሽግ በማካሄድ መጠናቀቁን ዋና ፀሐፊው አቶ አንዱዓለም አራጌ አስታወቁ፡፡ በብሔራዊ ም/ቤቱ ስብሰባ ላይ በርካታ አጀንዳዎች ተነስተው ሰፊ ውይይት …

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የአንድነት ፓርቲ ተጠባባቂ ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Read more »

የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ በጥር 27/2003 ዓ/ም በመቀሌ ከተማ ባደረገው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ድርጅታችን ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነትን ለማፍረስ ጥር 21 ቀን 2003 ዓ/ም “አስቸኳይ የዓረና ጉባኤ” በሚል ሽፋን በመቀሌ ከተማ በሚገኘው አብሲንያ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ የዓረና እውቅና …

በዓረና ላይ ስለተፈፀመው ሕገ ወጥ ተግባር ማዕከላዊ ኮሚቴው የወሰደውን አቋም መግለጫ Read more »

በዘካሪያስ ስንታየሁ | ሪፖርተር ሸራተን አዲስ ሆቴል ከአሥር ቀናት በኋላ እንደሚዘጋ የሆቴሉ ማኔጅመንት ለክፍል ኃላፊዎች ጥር 26 ቀን 2003 ዓ.ም. አስታወቀ፡፡ የሆቴሉ ሥራ አስኪያጅ ዦን ፒር ማኒጐፍ ከሰው ኃይል አስተዳዳሪው አቶ ዳንኤል መዝገቡ ጋር የክፍል ኃላፊዎችን ሰብስበው የሠራተኛ ማኅበሩ ከማኔጅመንቱ …

የአላሙዲ ሸራተን ሆቴል ከ10 ቀናት በኋላ እንደሚዘጋ የሆቴሉ ማኔጅመንት አስታወቀ Read more »

– የኤርትራ ወታደሮች በዛላንበሳና አካባቢዋ የፀጥታ ችግር መፍጠራቸው ተጠቆመ በኃይሌ ሙሉና በየማነ ናግሽ በኤርትራ መንግሥት ሥልጠና በተሰጣቸውና በሻዕቢያ ኮማንዶዎች ታጅበው ድንበር በማቋረጥ ለሽብር ሰርገው የገቡ ሰዎች ከበርካታ ከባድ ፈንጂዎች ጋር በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ታወቀ፡፡