አንድ የሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ዛሬ ሞተ። በመሰላ አባድር ከተማ ደግሞ የአንድ ሌላ ተማሪ አስክሬን ጉድጓድ ውስጥ ወድቆ ተገኘ – VOA
በመሰላ አባድር ከተማ ደግሞ የአንድ ሌላ ተማሪ አስክሬን ጉድጓድ ውስጥ ወድቆ ተገኘ፡፡
በመሰላ አባድር ከተማ ደግሞ የአንድ ሌላ ተማሪ አስክሬን ጉድጓድ ውስጥ ወድቆ ተገኘ፡፡
ቢቢኤን የአላህ ውሳኔ ሁኖ ወደ አኪራ የሄደው ሙባረክ ይመር ህክምና እንዳያገኝ ተደርጎ እንደነበር አብረውት የታሰሩት በሀዘን ገለጹ ሙባረክ ቁሞ መራመድ እንደማይችል እንደደከመ እየተነገራቸው ከፈለገ ተንበርክኮ ይሂድ በማለት የማረሚያ ቤት ፖሊሶች መሳለቃቸውም ታውቋል ከ2005 ጀምሮ በአህመድ ኢንዲሪስ የክስ መዝገብ የተከሰሰው እና …
በሼኽ ኑሩ ግድያ በሃሰት ተወንጅሎ በማዕከላዊ ከፍተኛ ድብደባ እና ስቃይ የደረሰበት ሙባረክ ይመር ቂሊንጦ ውስጥ ሞተ Read more »
በኦሮሚያ ክልል ተቃውሞው አንደቀጠለ ነው። #Ethiopia #Oromoprotests #MinilikSalsawi Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ዛሬም በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ወረዳዎች ተማሪዎች አና ነዋሪው በኦሮሞ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን ግድያ አና እስር በመቃወም ድምጻቸውን ሲያሰሙ ውለዋል። በዚህም መሰረት በሸዋ ጅባት አውራጃ ሻናን ከተማ በሃረርጌ በደኖ …
ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ፊደል በላፕቶፕና በዲስክቶፕ ተቀርጾ አገልግሎት መስጠት ቻለ

Ethiopia Zare (ዓርብ ጥር 6 ቀን 2008 ዓ.ም. January 15, 2016)፡- ጋዜጠኛና ፀሐፊ ገነት አየለ የኢትዮጵያ ፊደላት እንደሌሎቹ የቋንቋ ፊደላት በላፕቶፕና በዴስክቶፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ተቀርጸው ለተጠቃሚዎች አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ መቻላቸውን ከደረሰን መረጃ ለማወቅ ችለናል። ይኸው የመጀመሪያው በኢትዮጵያ ፊደል የሚጽፍ ኮምፒዩተር በገበያ ላይ መዋሉ ታውቋል።
የሃሰት ዶክመንተሪ ፊልም እየሰሩ ሕዝብን መወንጀል ኣጥብቀን አናወግዛለን። #Ethiopia #Ethiomuslims #EBC #EPRDF #Justice #MinilikSalsawi Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ልማት እና ኣሸባሪ እያሉ ማጭበርበር እንደተነቃበት እና በዚህ ዘመን እንደማይሰራ ወያኔ ሊያውቀው ይገባል፤ ህዝብ ነቅቷል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍትሕ እንጂ የሃሰት …
በኦሮሚያ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሐላፊ እንደሚሉት ዕቅዱን ሕዝቡ፤ በእሳቸዉ አገላለጥ «ከጫፍ እስከ ጫፍ» ተቃዉሞታል።በማስተር ፕላኑ ሰበብ በተነሳው ተቃውሞ በሁለት ወራት ጊዜ ዉስጥ ወደ 140 ሰዎች እንደተገደሉ ና በርካቶች እንደቆሰሉ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ በምህፃሩ ኦፌኮ አስታውቋል
#Ethiopia #Oromoprotests : ዛሬም በኦሮሚያ ክልል ተቃውሞው እንደቀጠለ ውሏል።የኦሮሚያ ትምሕርት ቤቶች ከተወሰኑት ውጪ የመማር ማስተማር ሂደቶች ቆመዋል። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በትላንትናው እለት በተቃውሞ እና በቶክስ ስትናጥ የዋለቸው ኣምቦ ኣራት ነዋሪዎቿን በሞት ያጣች ሲሆን በኣምቦ ዩንቨርስቱ ኣውሮ ካምፓስ አንዲሁም በመናኻሪያ …
ዛሬም በኦሮሚያ ክልል ተቃውሞው እንደቀጠለ ውሏል።የኦሮሚያ ትምሕርት ቤቶች ከተወሰኑት ውጪ የመማር ማስተማር ሂደቶች ቆመዋል። Read more »
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
በኦሮሚያ በሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ቅጥር ጊቢ ወታደሮች መስፈራቸዉንም አስታወቁ።
ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው እንደሚታወቀው በተማሪዎች የተጀመረው ተቃውሞ ሌላው የኅብረተሰብ ክፍልም ተቀላቅሎት ሲደረግ የቆየው ሕዝባዊ ተቃውሞ እነሆ ሁለት ወራት እየሆነው ነው፡፡ እያየነው እንዳለነው እስከአሁን ተቃውሞው ያመጣው ውጤት ወይም ለውጥ የለም፡፡ ወደፊትም ሕዝቡ በዓመፁ የመቀጠል ብርታት የሚኖረው ከሆነ “በእኔ ግምት ይኖረዋል ብየ ስላልገመትኩ ነው ምክንያቶች አሉኝ” እንዲያው ከሆነ ግን ወያኔ ሁሉንም ለቃቅሞ እስኪፈጅ ድረስ ሳይሰለች […]
Finote Democracy Voice of Ethiopian Unity Satellite Radio News ጥር 3 ቀን 2008 ዓ.ም. (January 12, 2016) # በአዲስ አበባ የነዳጅ እጥረት ተከሰተ # አመጹ በተለያዩ ቦታዎች ቀጥሏል # ወያኔ ቅዋሜ በሚያሰሙ መኮንኖች ላይ ቅጣት ለማድረግ ያሰበ መሆኑ ተሰማ # …
በአዲስ አበባ የነዳጅ እጥረት ተከሰተ:: ወያኔ ቅዋሜ በሚያሰሙ መኮንኖች ላይ ቅጣት ለማድረግ ያሰበ መሆኑ ተሰማ Read more »
የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ተከትሎ በኦሮሚያ የተነሳው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው ። #RDH ጥር 4/2008 በምዕራብ ሃረርጌ መሰላ ወረዳ አባድር ከተማ ከሳምንት በፊት በተደረገ የተቃውሞ ሰልፍ ከተሳተፈ በኃላ በመንግስት ሃይሎች ተይዞ ከተወሰደ በኃላ የት እንደወሰዱት ያልታወቀ የነበረው በሪ ሰኢድ አሊ የተባለ …
የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ተከትሎ በኦሮሚያ የተነሳው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው ። RDH Read more »
ሱዳን፣ ግብፅ እና ኢትዮጲያ ለብዙ ግዜ እየተንከባለለ ከመጣ ድርድር በኋላ በጎርጎሮሳዊው አቆጣጠር ታህሳስ 29 2015 ካርቱም ሱዳን ሊይ Declaration of Prinicples ወይም የመሰረታዊ መ መርሆዎች ሰነድ ተብሎ የምጠራዉን ሰነድ መፈራረማቸዉ ተዘግቧል ።
በኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ የቀጠለ ሲሆን ኣምቦ ተቃውሞው ሲፈነዳ በመላው ኦሮሚያ የትምህርት ማቆም ኣድማ ተደርጓል።Qabsoon itti fufa!! #Oromoprotests #Ethiopia #Miniliksalsawi #EPRDF Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ኣከባቢዎች ተቃውሞው የቀጠለ ሲሆን በኣምቦ በማእከላዊ ሲሰቃይ ለሞት የተዳረገውን የኣብደታ ኦላንሳን ኣስከሬን …
Qabsoon itti fufa!! በመላው ኦሮሚያ የትምህርት ማቆም ኣድማ ተደርጓል። Read more »
[ክቡር ሚኒስትሩ የአለቃቸው ልጅ ልታገባ መሆኑን ሰምተው፣ በራሳቸው ተነሳሽነት ሠርጉን የሚያስፈጽም ኮሚቴ ሊያዋቅሩ ተዘጋጅተዋል፡፡ አማካሪያቸውም በአፋጣኝ ወደ ቢሯቸው እንዲመጣ አደረጉት] – ምነው በአፋጣኝ ፈለጉኝ ክቡር ሚኒስትር? – አንገብጋቢ ጉዳይ መጥቶ ነው፡፡ – የምን አንገብጋቢ ጉዳይ? – ትልቅ አዲስ አገራዊ ፕሮጀክት …
ክቡር ሚኒስትሩ የአለቃቸው ልጅ ልታገባ መሆኑን ሰምተው፣ በራሳቸው ተነሳሽነት ሠርጉን የሚያስፈጽም ኮሚቴ ሊያዋቅሩ ተዘጋጅተዋል፡፡ Read more »
ሕወሓትን ማመን ቀብሮ ነው። ….. የገበሬው የመኖር ሕልውና ሊረጋገጥ ይገባል። #Ethiopia #Oromoprotests #AddisAbabaMasterPlan #MinilikSalsawi #EPRDF #OPDO Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – እኛ ነገር የሚገባን መች ነው? የኦሮሞ ሕዝብ በፈጠረው ጫና ኣጣብቂኝ ውስጥ የገባው የሕወሓት ኣገዛዝ የማስተር ፕላኑን አቅድ ሰረዝኩት ኣለ። …
ሕወሓትን ማመን ቀብሮ ነው። ….. የገበሬው የመኖር ሕልውና ሊረጋገጥ ይገባል። (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »
አንዳንድ ፣ አሸባሪ ፣ ልማት እና ወዘተ፣ የቃላት ትርጉም ( ሄኖክ የሺጥላ ) አንድ ወዳጄ <አንዳንድ> የሚለው ቃል ትርጉም ምን ማለት እንደሆነ ልታስረዳኝ ትችላለህ ወይ ብሎ የቃላት እውቀቴን ተፈታተነው ። በመጀመሪያ በፈረንጅኛው a small amount or number of people or …
አንዳንድ ፣ አሸባሪ ፣ ልማት እና ወዘተ፣ የቃላት ትርጉም ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »
ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር ተያይዞ በኦሮሚያ ክልል ከስምንት ሳምንታት በፊት የጀመረው የተቃውሞ እንቅስቃሴ በተለያዩ ከተሞች እንደቀጠለ መሆኑን ምንጮች ተናግረዋል።
በኦሮሚያ ክልል የአዲስ አበባንና የፊንፊኔን ልዩ ዞኖችን ለማቀናጀት የተነደፈዉን ማስተር ፕላን በመቃወም የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ትላንትና በዛሬዉ እለት በጂማና በሃሮማያ ዩኒቬርሲቲዎች ተካሂደዋል፥ የመንግስት ጸጥታ አስከባሪ ሃይሎችም ተማሪዎቹን በመደብደብ ተቃዉሞዉን መበተናቸዉ ታዉቋል።
ሰሞኑን በኦሮሚያ እና በሰሜን ጎንደር የተከሰተው የተቃውሞ ንቅናቄ ሀገሪቱን ውጥረት ውስጥ ከትቷታል፡፡ አመጹ እየተጋጋለ መሄድ እንጂ የመቀዛቀዝ ባህሪ አላሳይ ብሏል፡፡ አሁንም በልዩ ልዩ አካባቢዎች ቀጥሏል፡፡ በአራቱም አቅጣጫዎች ውጥረት ሰፍኗል፡፡ በህይወት ዘመኔ ይህንን ያህል ዘላቂ ሆኖ የቆየ አመጽ አይቼ አላውቅም፡፡ በዚህ አመጽ ለጠፋው ህይወትና ንብረት እናዝናለን፡፡ በየትኛውም ወገን ሆኖ በትርኢቱ ውስጥ የተሳተፈው የኛው ዜጋ በመሆኑ ነፍሱና […]
ድሬዳዋ ዩንቨርስቲ በሕወሓት ወታደሮች ሲወረር ኣምቦ ሕዝቡና የሕወሓት ወታደሮች ተፋጠዋል። #Ethiopia #Oromoprotests #DireDawa #Ambo #MinilikSalsawi Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከባድ መሳሪያዎች የታጠቁ የሕወሓት ወታደሮች አና የፌዴራል ፖሊስ ኣባላት የድሬዳዋን ዩንቨርስቲ ወረውታል፤በቡድን ሆነው የሚሄዱ ተማሪዎችን አየደበደቡ ሲገኙ አስካሁን ከባድ ድብደባ …
ድሬዳዋ ዩንቨርስቲ በሕወሓት ወታደሮች ሲወረር ኣምቦ ሕዝቡና የሕወሓት ወታደሮች ተፋጠዋል። Read more »
የኢትዮጵያ የምግብ የመድኃኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደር እና ቁጥጥር ባለስልጣን ወደሀገር ዉስጥ በሕጋዊ መንገድ የሚገቡትንም ሆነ እዚያዉ የሚመረቱትን መድኃኒቶች የጥራት ደረጃ ይከታተላል።
በኦሮሚያ ክልል ተቃውሞው የቀጠለ ሲሆን በሃሮማያ አና ኣምቦ ውጥረቱ ኣይሏል። #Ethiopia #Oromoprotests #Freedom #MinilikSalsawi #EPRDF Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በዛሬው አለት በኦሮሚያ ክልል የተሰበሰቡ መረጃዎች አንደሚጠቁሙት ተቃውሞዎች በየከተማው ቀጥለው ውለዋል፥በዚህም መሰረት በሻሸመኔ ከተማ የፕሪፓራቶሪ ተማሪዎች በኦሮሞ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን …
በኦሮሚያ ክልል ተቃውሞው የቀጠለ ሲሆን በሃሮማያ አና ኣምቦ ውጥረቱ ኣይሏል። Read more »
‹‹አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ›› ለአቶ ጥላሁን እንደሻው– ዛሬም መሸፋፈንና ማላከክ እንደዕውቀት? ጃንዋሪ 3/2015 በዚሁ ገጽ ላይ በዋነኛነት መድረክ ከሰማያዊ ጋር በትብብር ለመስራት የጀመረውን ግንኙነት በሚመለከት ከጅምሩ የገጠመውን ደንቃራና በቀጣይም ሊያጋጥመው የሚችለውን ፈተና በሚመለከት ከመድረክ አባላት/ውስጥ አዋቂ ምንጮች የተገኘው መረጃና ሂደቱን …
‹‹አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ›› ለአቶ ጥላሁን እንደሻው — ( እዮብ አለም) Read more »
‹‹ዲያስፓራው የትግሉ የጀርባ አጥነት ሆኖ ይቀጥላል!››ድምፃችን ይሰማ #Ethiopia #1460DaysOfPeacefulStruggle #EthioMuslimDiaspora #EthioMuslims #EthioMuslimPeacefulStruggle ==== ታላቅ የአጋርነት ጥሪ ለዲያስፖራ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን!!!ማክሰኞ ጥር 3/2008 ==== የወሩን ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር በትናንናው እለት ይፋ አድርገናል። መርሃ ግብሩ በቀጣይ ትግላችን አቅጣጫ ዙሪያ የሚደረግ ዘመቻ ሆኖ …
ታላቅ የአጋርነት ጥሪ … ‹‹ዲያስፓራው የትግሉ የጀርባ አጥነት ሆኖ ይቀጥላል!››ድምፃችን ይሰማ Read more »
አንድነት በሙሉ የመተማመን እና የቅን ልቦና ላይ መመስረት ይገባል። ( ምንሊክ ሳልሳዊ ) #Ethiopia #Ethiopianoppositionparties #MinilikSalsawi #Unity ሁላችንም ስለ አንድነት ብዙ ብለናል ጽፈናል ሰምተናል ኣንብበናል።ይሀ ውነት ግን በተግባር ከመተርጎም ይልቅ የኣንድ ሰሞን ጎዶሎ ሆይ ሆይታ ብቻ አንደሆነ ኣልፏል።ፖለቲከኞች የሕዝብን ስሜት …
አንድነት በሙሉ የመተማመን እና የቅን ልቦና ላይ መመስረት ይገባል። ( ምንሊክ ሳልሳዊ ) Read more »
ብዙዎች የማናውቀውና ያላስተዋል አንድ ነገር አለ። ማስተር ፕላን ፣ ማስተር ፕላን የሚለው ጫጫታ ያለዉን መሰረታዊ ችግር እንዳንረዳ አድርጎናል። የትብብር ጥሪ እየቀረበ ነው። ትብብርን በጣም እደግፋለሁ። ግን የምንተባበረው ለምንድን ነው ? ያ በግልጽ መቀመጥ አለበት። ያ ባልሆነበት ሁኔታ ለመተባበር በጣም አስቸጋሪ …
በኬኒያና ኢትዮጵያ ድንበር አካቢቢ ውጥረት ነግሷል። የኢትዮጵያ ወታደሮች ዛሬም ድንበሯን አልፈው አንድ የጥበቃ ሀላፊ መግደላቸውን የኬኒያ መንግስት አስታውቋል። የዛሬውን ጨምሮ የኢትዮጵያ መከላከያ ሀይል ተመሳሳይ ጥቃት በኬኒያ ሲፈጽም ይህ ለአምስተኛ ጊዜ መሆኑም የተዘገበ ሲሆን በኢትዮጵያ መንግስት በኩል እስካሁን የተሰጠ ማስተባበያ የለም። …
የኢትዮጵያ ወታደሮች ድንበሯን አልፈው አንድ የጥበቃ ሀላፊ መግደላቸውን የኬኒያ መንግስት አስታውቋል። Read more »
በአርባምንጭ ከተማ ብዙ ወጣቶች የግንቦት 7 አባል ናችሁ በሚል ሰበብ ተጠርጥረው ዕርቃናቸውን ግርፋትና የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደተፈጸሙባቸው ከስፍራው የደረሰን ዜና አመለከተ። 20 አመት እድሜ ላይ የሚገኙ ዮሴፍ ይስሃቅና፣ እንዳሻው ወንድይፍራው ከዚህ በፊት በአርባምንጭ ከተማ ከጓደኞቻቸው ጋር ሲዝናኑ ተይዘው ከታሰሩ በኋላ እያንዳንዳቸው በ2ሺ ብር ዋስትና እንደተለቀቁ፣ “ወያኔን ሰድበዋል፣ ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ግንኙነት አላቸው” በሚል ሰበብ እንደተደበደቡ […]![]()
ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር ተያይዞ ሰሞኑን ኦሮሚያ ውስጥ በተፈጠረው ተቃውሞና አለመረጋጋት ምክንያት “ተገደለ” ያሉት ሰው ቁጥር ሰማንያ ዘጠኝ መድረሱን የመድረክ ምክትል ሊቀመንበርና የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊው አቶ ጥላሁን እንደሻው ገልፀዋል።
ተቃዉሞ-ግጭቱ ቆመም-ተዳፈነ እስካሁን በነበረዉ ግጭት ከ100 በላይ ሰዎች ተገድለዋል። የተገደሉት ሰዎች ቁጥር የታሠሩና ብዛት፤ የጠፋዉ ሐብትና ንብረት መጠን ብዙ እንዳከራከረ ነዉ። መንግሥት ግጭቱ በተቀሰቀሰ ሰሞን አምስት ሰዎች መገደላቸዉን ከማሳወቁ ባለፍ በሰዉ ሕይወት፤ አካልና ንብረት ላይ ሥለደረሰዉ ጥፋት እስካሁን ይፋ ያደረገዉ ነገር የለም
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ዛሬ ባለአምስት ጥያቄ መግለጫ አውጥቷል፡፡
የአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ ይደረጋል መባሉን ተከትሎ በኦሮሚያ ከተሞች ከሕዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ ሲካሄድ የነበረዉ ተቃዉሞ ዛሬም በአንዳንድ አካባቢዎች ቀጥሏል። ተቃዋሚዎቹ፣ የታሰሩ እንዲፈቱ ለተገደሉት ሰዎች ቤተሰቦች ካሳ እንዲከፈል የሚል መፈክርም ጨምረዋል።
የሕወሓትና የግል ሌቦች ድራማ = ጃካራንዳ አክሲዮን ማህበርና 800 ኪ.ግ ምንጩ ያልታወቀ የዓሳማ ሥጋ #Ethiopia “የሕወሓትና የግል ሌቦች” የተሳተፉበት ድራማ – 800 ኪ.ግ ምንጩ ያልታወቀ የዓሳማ ሥጋ በአንድ ሌሊት ተሰወረ፡፡ ነገሩ እንዲህ ነው ዋና ምንጩ ከየት እንደሆነ ያልታወቀ 800 ኪ.ግ …
የሕወሓትና የግል ሌቦች ድራማ = ጃካራንዳ አክሲዮን ማህበርና 800 ኪ.ግ ምንጩ ያልታወቀ የዓሳማ ሥጋ Read more »
መሲ የባሎን ዶር አሸናፊ ሆነ በስዊዘርላንድ ዙሪክ በተካሄደው የሽልማት ስነስርዓት የፊፋ 2015 የባሎን ዶር የዓለም ምርጥ ተጫዋችነት ክብሩን ማግኘት ችሏል። መሲ ይህን ሽልማት ማግኘት የቻለው ተፎካካሪዎቹን ኔይማርን እና ሮናልዶን በመብለጥ ነበር። ሊዮኔል ሜሲ ለአምስተኛ ጊዜ የባሎን ዶሩ አሸናፊ ሆነ የ2015 …
መሲ የባሎን ዶር አሸናፊ ሆነ :: የፊፋ የ2015 የዓለም ምርጥ 11 ፕሮፌሽናል ተጫዋቾች ይፋ ሆኑ Read more »
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና
ባለፉት ሁለት ወራት በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ከተሞች በተፈጠረው የተማሪዎች ተቃውሞ 140 ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀረ መቀመጫውን በኒውዮርክ ከተማ ያደረገው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት Human Rights Watch ገልጿል።
ፍካሬ ዜና ጥር 1 ቀን 2008 ዓ.ም. (January 10, 2016 Weekly Summary) # አጫጭር ዜናዎች # ወያኔ የቁርጥ ቀን ካድሬዎቹን ሰብስቦ እየመከረ ነው፤ # ትኩረት የተነፈገው የሰሜን ሸዋ ችጋርና ረሀብ፤ # የረሃቡን አደጋ ለመቋቋም ከአንድ ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ርዳታ …
ወያኔ የቁርጥ ቀን ካድሬዎቹን ሰብስቦ እየመከረ ነው፤ትኩረት የተነፈገው የሰሜን ሸዋ ችጋርና ረሀብ፤ …………. Read more »
More than 100 towns (with population more than 5,000) in Oromia have witnessed protests; more than 140 people were killed; and, more than 5000 people were arrested following the ongoing Oromo protests. Yet, it seems the protests are limited in Oromia region and didn’t show any sign of dispreading to other regions.
It is a serious issue but no political analyst seemed to be seriously concerned about it. Will the protest grow to be Ethiopia-wide? Is there even a need for it to be? If so, how? I will try to raise similar questions with my own answers. My hope is you will proceed in elaborating it.
Will Oromo Protests Continue?
Oromo protests are not only about the Addis Ababa expansion plan. As many Oromo civil rights activists are explaining, the protests are about anonymous self-administartion of Oromia, proprotional representation of its people in Federal administration, upraisal of Afaan Oromo to Federal working language status and etcetra. Therefore, lone-cancellation of the master plan would not stop the protests.
Harrassment, intimidation, mass arrest and killing are traditional instruments of Ethiopian government to stop social movements. In Oromo protests, however, this system had been applied against protesters in 2014 but failed to prevent explosion of the protests again for the second time in far more strength. This is an implication for that it continues even further regardless of government actions to silence them. Thus, we can conclude that the protests will continue but (in my opinion) their success will be dependent of two reasons: (1) they have to stick with non-violence startegies; i.e. they have to avoid any chance of turning the protests to violence; (2) the protests have to be coordinated not only intraregionally (within regional subdivison) but also interregionally (with other regions small, on and off protests).
Should Oromo Protests Continue?
There is no consensus among scholars as to what kind of social movement will result in grievances resolved. However, most scholars agree, the more popular a social movement gets, chances are more for it to succeed. It is in this understanding that many are seeking the protests in Oromia to dispread to the rest of regions in Ethiopia.
In addition, land grab – the primary cause of the current protests – is even worse in some regions such as Gambella. Liberal opposition groups have been blaming the constitution, which disgranted ownership rights of land from individuals, for not giving land owners the bargaining power over the land they till. Therefore, these groups, at least until Article 40 of the constitution gets amended to this regard, oppose the expansion of Addis to Oromia region. Moreover, there are other groups who are in continuous disagreement with the authoritarian regime of Ethiopia. Ethiopian muslims, who for the past four years non-violently resisted reported regime interference in religious affairs, are one example. TPLFites supermacy has been a disappointment of everyone for the past two decades. Everybody agrees democratization has declined backwards. Civil societies, free press, and the right to freely associate and demonstrate are weakened. Only a contested economic growth spared EPRDF led government from a total dark image.
All the above reasons make up the need for a coordinated, continued, Ethiopia-wide protests to be held for either the government will open doors for improvement or it will be changed by the will of the supreme people.
Do Ethiopians Protest?
Two scholars (whose name I forgot to mention) have two contrasting models of protest. (see pic.) The first model argues that social movements are high in either closed or open systmes; the assumption is that when a system is closed people need a scape, so they protest. When it is open, people see hope to get what they want through protests. Either way they protest. The other model (numberd two in the pic.), argues that people protest when a system is not open nor closed but lies in the middle. The assumption for this is that if a system is open, then there is no need to protest and if the system is closed, there is no way to. Emperical researches are said to support model two. It is in authoritarian regimes that people usually protest where the n-curve reaches its maximum peak.
Ethiopian government fits authoritarian regimes definition. It is founded in democratic principles according to the written constitution and have the structure to allow that. Practically, it is totalitarian system with extremely limited legitemacy and accountability. Therefore, it is a matter of time that all the rest Ethiopians, along with their Oromo brothers join in the protest.
There are, however, conditions to head to Ethiopia Protests starting from Oromo Protests:
1). Getting settled with Hagos vs. Tolla issue: while symbolizing inequality in simple terms, it is also important to recognize all individuals in an ethnic group can not be categorized in the same basket with elites who exploit the ethnic group for their own interest;
2) Establishing an anonymous and diversified activists’ group that leads protests: DimtsachenYisema (the online group that leads Ethiopian Muslims protests) is a good example. This assumed group, its leaders preferebly living abroad, plans peaceful strategies, creates public awareness, coordinates nation-wide movements and keeps the pace of the protest according to sought possibilities.
ሃሮማያ – ተማሪዎች ላይ ሲተኩሱ የነበሩ የሕወሓት ወታደሮች ከገበሬዎች ጋር የተኩስ ልውውጥ ኣደረጉ። #Ethiopia #Oromoprotests #Harerge #MinilikSalsawi #EPRDF በዛሬው እለት በሃረርጌ በተለያዩ ቦታዎች ተቃውሞ አየተደረገ ሲገኝ የሃሮማያ ዩንቨርስቲ በርካታ ተማሪዎች በኣግዓዚ ወታደሮች ታፍሰው ወደማይታውቅ ስፍራ ተውስደዋል። በሃረርጌ ሃሮማያ ጭሮ ቆቦ …
ሃሮማያ – ተማሪዎች ላይ ሲተኩሱ የነበሩ የሕወሓት ወታደሮች ከገበሬዎች ጋር የተኩስ ልውውጥ ኣደረጉ። Read more »
ባል ሚስቱን ገድሎ ራሱን ሳያጠፋ አልቀረም ተብሏል
በአዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ጃክሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኝና ትናንት ጠዋት የእሣት ቃጠሎ በደረሰበት ቤት ውስጥ ባልና ሚስት ሞተው የተገኙ ሲሆን የሰዎቹ ሞት ከቃጠሎው ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ ታውቋል፡፡
የእሣት አደጋ ሠራተኞች በደረሳቸው ጥሪ መሰረት ትናንት ጠዋት 2 ሰዓት ገደማ በስፍራው ደርሰው እሣቱን ያጠፉ ሲሆን ባልና ሚስቱ የቃጠሎ አደጋ ሳይደርስባቸው ሞተው መገኘታቸውን የጠቆሙት የአዲስ አበባ እሣትና ድንገተኛ አደጋ መከላከል የኮሚኒኬሽን ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ፤ 30ሺ ብር የሚገመት ንብረት መውደሙንም ገልፀዋል፡፡
ሟቾች የ60 ዓመቱ አቶ ብርሃኑ ቡሌና የ44 ዓመቷ ወ/ሮ አስቴር አሰፋ፤ የ6 ልጆች ወላጆች ሲሆኑ ባል፣ ሚስቱን ገድሎ ራሱን ሳያጠፋ እንዳልቀረ መጠርጠሩን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
የእሣቱ መነሻ ሲሊንደር ነው ያሉት ምንጮቹ፤ ፖሊስ በእሣቱ መነሻና በባልና ሚስቱ አሟሟት ላይ ተጨማሪ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
የዛምቢያ መንግስት፤ በህገ ወጥ መንገድ የሃገሬን ድንበር ጥሰው ገብተዋል ያላቸውን 77 ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ማሰሩን የሀገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡
የሀገሪቱ ፖሊስ እንደሚለው፤ በመጀመሪያ የተያዙት 10 ኢትዮጵያውያን መነሻቸውን ከዛምቢያ ዋና ከተማ ሉሳካ በማድረግ በክፍት መኪና ተጭነው ለመውጣት ሲሞክሩ፣ በአካባቢው ሰዎች ጥቆማ የተያዙ ሲሆን በምርመራ ወቅትም ሌሎች 67 ኢትዮጵያውያን በአንዲት ጠባብ ክፍል ውስጥ ታጭቀው እንደሚገኙ በመግለፃቸው በክትትል ተይዘዋል፡፡ ከታሰሩት 77 ኢትዮጵያውያን መካከል 19 ያህሉ ህጋዊ ፓስፖርት እንዳላቸው የገለጸው ፖሊስ፤እንዲያም ሆኖ ሁሉም ወደ ሀገሪቱ የገቡት በህገወጥ መንገድ በመሆኑ በህግ ከመጠየቅ አያመልጡም ብሏል፡፡
ኢትዮጵያውያኑ በሉሳካ ማዕከላዊ እስር ቤት ውስጥ እንደሚገኙ ያስታወቀው ፖሊስ፤በአገሪቱ ህግ መሰረት ፍ/ቤት ቀርበው ተገቢው ቅጣት እንደሚተላለፍባቸው ጠቁሟል፡፡
የመቐለ ወጣት ባለ ባጃጆች መስተዳድሩን ኣንበረከኩት።#Ethiopia #Mekelle (#BajajProtest እንደ ማለት ነው) የባለ ባጃጆች እምቢታ በመቐለ =*=*=*=*=*=* የኢህኣዴግ መንግስት ዓይኑን ጨፍኖ የሚያወጣቸው ኣዋጆች፣ እቅድና ኣሰራሮች ህዝቡን ኣማርሮ ለዓመፅ እየገፋፋው ነው። ሰሞኑ የመቐለ መስተዳድር በከተማዋ የሚገኙ ከ2500 በላይ ባለ ባጃጆች የሚመለከት …
በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ኣከባቢዎች ተቃውሞው አንደቀጠለ ነው:: #Ethiopia #Oromoprotests #EPRDF #MinilikSalsawi #Change Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በወዲወላቡ አና በጅማ ዩንቨርስቲዎች አንዲሁም በሃረርጌ ክፍለሃገር መኢሶ በድዐሳ ዲካቻ አና በተለያዩ ዞኖች የገጠሩ አና የከተማው ሕዝብ በመደባለው በከፍተኛ ደረጃ ተቃውሞውን ካለማቋረጥ አየገለጸ …
ሃይለማርያምን ለዚህ ስልጣን ያበቃው ኣባቴ አንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኣይደለም :: #Ethiopia #EPRDF #MelesZenawi #SemhalMeles #MinilikSalsawi Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) -ከቅርቤ ቤተሰቤ ኣንዱ ኣሪፍ ባልንጀራዋ ነው፤ሰምሃል መለስ የኣቶ መለስ ዜናዊ ልጅ ናት፥የኣባቷ የመጀመሪያ ለእናቷ ሁለተኛ ልጅ ስትሆን የኣባቷን ሁለመና የጎሳ ፖለቲካ …
ሃይለማርያምን ለዚህ ስልጣን ያበቃው ኣባቴ አንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኣይደለም :: Read more »
News #Ethiopia Wetatoch Dimts መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም የስፖርት ዘገባዎች መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ ። [youtube http://www.youtube.com/watch?v=Rnu0njwFs9c]
የሙስሊሙ ህብረተሰብ ትግል ብሄራዊ ጭቆናን ማስወገድን ዓላማው ያደረገ ነው!!! #Ethiopia #1460DaysOfPeacefulStruggle #EthioMuslims #EthioMuslimPeacefulStruggle በደልን የምንሸከምከምበት ትከሻ አይኖረንም! ድምፃችን ይሰማ እሁድ ጥር 1/2008 ለአራት አመታት የዘለቀውን እና ፍትህን እና የእምነት ነጻነታችንን አንግቦ የቀጠለውን ትግላችንን በማሰብ የሚካሄደው መርሃ ግብር እንደቀጠለ ይገኛል። የመጀመሪያው …
የሙስሊሙ ህብረተሰብ ትግል ብሄራዊ ጭቆናን ማስወገድን ዓላማው ያደረገ ነው!!! ድምፃችን ይሰማ Read more »
ጥቂት የሀገሬን ፖለቲካ እና ፖለቲከኞች ሳስባቸው – (መልካምሰላም ሞላ) እንደ ሸንበቆ ከፍ ብለው ይታዩን ተስፋ ስናደርግባቸው ፍሬያቸው ገለባ ይሆናል። ተስፋ የጣሉባቸው በበኩላቸው ለሀገራቸው የሚጠበቅባቸውን እየተወጡ፡ ከስራቸው እየተፈናቀሉ ፡ እየታሰሩ ፡ እየተደበደቡ እየተሰቃዩ ፍዳቸውን ሲበሉ ጥቂቶች ስልጣን የጠማቸው ቢሮ ቁጭ ብለው …
እውን ታጋይ ኣንዳርጋቸው ጽጌ የሞት ፍርድ ተፈጽሞበታል ? ?? Minilik Salsawi ይህ የሕወሓቶች መሽረፈት ነው የሚሉት ኣንድ የዲፕሎማቲክ ደህንነት ቢሮ ሰው ታጋይ ኣንዳርጋቸው ጽጌ በምእራባውያን ዲፕሎማቶች ጫና አና ክትትል የተሻለ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ አና በየሳምንቱን በኣባቱ በኣቶ ጽጌ አንደሚጎበኝ መረጃዎች …
ቀን 29/04/2008 ዓ/ም ==== የትግል አጋርነት መግለጫ —- የኦሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት/ኦህዲኅ/የዞን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴና አባላት በዛሬው ቀን በመሰባሰብ ለ8 ሳምንታት በኦሮሚያ እና በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የአዲስ አበባና አጎራባች የኦሮሚያ አካባቢዎች የጋራ ማስተር ፕላን ምክንያት በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞ ከሚያሰሙ ኢትዮጵያዊያን …