ቀን 29/04/2008 ዓ/ም ==== የትግል አጋርነት መግለጫ —- የኦሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት/ኦህዲኅ/የዞን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴና አባላት በዛሬው ቀን በመሰባሰብ ለ8 ሳምንታት በኦሮሚያ እና በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የአዲስ አበባና አጎራባች የኦሮሚያ አካባቢዎች የጋራ ማስተር ፕላን ምክንያት በሰላማዊ መንገድ ተቃዉሞ ከሚያሰሙ ኢትዮጵያዊያን …

የኦሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት (ኦህዲኅ) የትግል አጋርነት መግለጫ Read more »