መገናኛ ዘዴዉ ለሕዝባዊዉ አመፅ መሠረት አይሁን እንጂ የኑሮ ዉድነት፥ ሥራ አጥነት፥ የዲሞክራሲ እጦት፥ የመናገር፥ የመሰብሰብ መብት የተነፈገዉ ሕዝብ በጣሙን ወጣቱ የየገዢዎቹን ጠንካራ አፈና ተጋፍጦ እንዲያምፅና አመፁን ለማቀጣጠል ቤን ዓሊን ከቱኒዝ፣ ሙባረክን ከካይሮ አብያተ-መንግስታት ያሽቀነጠረዉ፣ የቃዛፊን እና የሳሌሕን በትረ-ሥልጣን የሚገዘግዘዉ፣ከአልጀርስ እስከ …

ሕዝባዊ አመፅና የመገናኛ ዘዴዎች ሚና Read more »

ባይሆንም፤ ባይሳካም በ66ቱ አብዮት “ያለምንም ደም ኢትዮጵያ ትቅደም” እንደተባለው፡ በኛም ዘመን እነዚህ የሕወሀት/ኢህአዴግ ሀይሎች፡ ያለምንም ደም ለውጥ የሚያመጡበት መንገድ ቢፈጠር ምኞቴ ነው። ነገር ግን ስለተመኘን ብቻ የሚሆን ነገር የለም። ከልምድ እንዳየነው፤ እንደ ልምድ ደግሞ ጥሩ ድግሪ የለም፤ ያለምንም ደም የሚሆን …

ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚነሳው አመጽ የቅድመ-ጥንቃቄ ምክሮች Read more »

ማርች 20, 2011 የኢሕአፓ (ዴሞክራሲያዊ) ከፍተኛ አመራር አባላት ዶክተር ታዬ ዘገየና አቶ ረዳ ማሕሪ (ጸሐዬ) በዳላስ ተገኝተው፡ በሰሜን አፍሪካ የተከሰተውን ሕዝባዊ አብዮትና በአገራችን ሊፈጥር የሚችለውን የሕዝብ መነሳሳት እንዲሁም የተቃዋሚ ሐይሎች ትብብር አስፈላጊነትን አስመልክቶ ውይይት ያደርጋሉ። የዳላስ የኢሕአፓ ዴሞክራሲያዊ አባላት በአካባቢ …

የስብሰባ ጥሪ በዳላስ ፎርትወርዝ Read more »

We know this news is about Protestants. ….. But does not this news tell you any message when you read it? This time it is them; what about next time? They are Ethiopians and they have every right to practice …

"በጅማ ዘጠኝ {የፕሮቴስታንት} ቤተ ክርስቲያኖች ተቃጠሉ" (ሪፖርተር ጋዜጣ) Read more »

በኃያል ዓለማየሁ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ አርከበ ዕቁባይን፣ እንደ አዲስ በተዋቀረው የኢትዮ ቴሌኮም የቦርድ ሊቀመንበር አድርጐ ሰየመ፡፡

በዘካሪያስ ስንታየሁ በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን በአሰንዳቦ ባለፈው ረቡዕ የእስልምና ተከታዮች በቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ቁራን ተቀዶ ሽንት ቤት ውስጥ አግኝተናል በሚል እስካሁን ዘጠኝ ቤተ ክርስቲያኖችን ማቃጠላቸውን ከአካባቢው የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡

  (በአስራት ሥዩም) ኢትዮ-ላይፍ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማበር የተቋቋመበትን የሕይወት ኢንሹራንስ ላይ ብቻ ያተኮረ አልግሎት የመስጠት ዕቅዱን በመተው አጠቃላይ የኢንሹራንስ ሥራ ውስጥ ሊገባ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በጥቅምት 2001 ዓ.ም. በአገሪቱ ብቸኛው በሕይወት ኢንሹራንስ ላይ ብቻ የሚሠራ ኩባንያ ሆኖ የተቋቋመው ኢትዮ-ላይፍ፣ የኢንሹራንስ ዘርፍ …

ኢትዮ-ላይፍ ወደ አጠቃላይ የኢንሹራንስ ዘርፍ ሊገባ ነው Read more »

በታምሩ ጽጌ የኤርትራ መንግሥት በኢትዮጵያ ላይ ፈጽሞት በነበረው ወረራ ምክንያት ለብሔራዊ ደኅንነት ስጋት ይሆናሉ ተብለው ከአገር እንዲወጡ የተደረጉ ኤርትራውያንን ንብረት ከወኪሎቻቸው ላይ የገዙ ኢትዮጵያውያን፣ ንብረቶቹን እንዲመልሱ በተለያዩ መንገዶች ግፊትና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

‹‹የታገዱት ብጥብጥና ሁከት ለማስነሳት ጥረት ሲያደርጉ በመገኘታቸው ነው›› የክልሉ መንግሥት– በቃጠሎው የወደመው ንብረት እስከ አራት ቢሊዮን ብር ተገምቷልበታምሩ ጽጌ እና በዘካሪያስ ስንታየሁ በሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በሐረር ከተማ ውስጥ ሸዋበር አካባቢ ጥር 4 ቀን 2003 ዓ.ም. ባልታወቀ ምክንያት በተነሳ የእሳት …

በሐረር ከተማ የሸዋበር ባለይዞታዎችና የክልሉ መንግሥት ሊግባቡ አልቻሉም Read more »

– ባለቤቱ መንግሥትን ድረስልኝ እያሉ ነው በታምሩ ጽጌ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ኤልያስ ራጉኤል (እንጦጦ አፋፍ) የሚገኘውና በስዕል ማሳያነት ላለፉት ስምንት ዓመታት ሲያገለግል የነበረው ቶፕ ቪው እንጦጦ ዋሲሁን አርት ጋለሪ ለአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን …

ቶፕ ቪው እንጦጦ ዋሲሁን አርት ጋለሪ ለአካባቢ ባለሥልጣን ተሰጠ Read more »

“ሕጉን ተከትለን እየሠራን ነው” የማተሚያ ቤቱ ሥራ አስኪያጅ በብርቱካን ፈንታ የቦሌ ማተሚያ ቤት ሠራተኞች ከሕግ ውጭ በግዳጅ የዓመት ፈቃድ እንዲወጡ መደረጋቸውንና ባላሰቡት ሁኔታ የጡረታ ፎረም እንዲሞሉ መገደዳቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

በታምሩ ጽጌ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ በመሰረተባቸው ክሶች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት እንዲከላከሉ ብይን ያስተላለፈባቸው የአያት አክሲዮን ማኅበር፣ አቶ አያሌው ተሰማ፣ አቶ ጌታቸው አጎናፍርና ዶ/ር መሐሪ መኮንን ሲሆኑ፤ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ከማሰማታቸው በፊት ማቅረብ የነበረባቸውን የተከሳሽነት …

የአያት አክሲዮን ማኅበር ተከሳሾች የተከሳሽነት ቃል ተሰምቶ ተጠናቀቀ Read more »

የቤልጅጉ ንጉሥ  ሊዎፖልድ 2ኛ  የአፍሪቃን አህጉር ለመቀራመት በ1884 ዓ.ም የበርሊን ኮንፈረንስ እንደጠሩ ይነገራል። በዚህ ኮንፈረንስ ዩናይትድ ስቴትስ ስትቀር ሌሎች ታላላቅ የአውሮፓ መንግሥታት ተወካዮቻቸውን ልከዋል። በሙሉ ለማንበብ ከፈለጉ እዚህ ይጫኑ

በሕዝባዊው አመፅ መጀመሪያ አካባቢ አልጃዚራ ቴሌቪዥን “የኢትዮጵያ ፓስፖርት ያላቸው” ያላቸውን ቅጥረኛ ወታደሮች ገልፆ ከዘገበ ወዲህ ተቃዋሚው ሕዝብ በአጠቃላይ ጥቁር አፍሪካዊያንን “ዐይናችሁ ላፈር” ብሏል፡፡ ሁሉም ሊብያዊያን ማለት ባይቻልም አብዛኞቹ “ባዕዳን ውጡልን” እያሉ ነው በማለት ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን ስደተኞች ሰሞኑን የሮሮ ድምፃቸውን እያሰሙ …

ለጥያቄዎ መልስ፤ “ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን በሊብያ” Read more »

ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ለመሄድ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ነበር፤ ‹‹ብፁዕነታቸው በመንፈሳዊው ትምህርት የተሟላ ሊቅነት ያላቸው፣ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን በኩል እግዚአብሔርን በዝማሬ መላእክት፣ ሕዝበ ምእመናንን በትምህርት፣ በስብከተ ወንጌል እና በጸሎተ ቡራኬያቸው ያገለገሉ ያሬዳዊ ቅርስ ነበሩ፡፡›› (ዜና ሕይወታቸው) ‹‹ድጓው፣ ጾመ ድጓው፣ ዝማሬ መዋስዕቱ አልሞተም፤ …

የብፁዕ አቡነ ይሥሓቅ የቀብር ሥነ ሥርዐተ ተፈጸመ Read more »

በቃ! ጋዬ! ባስ! ይአከል! ዋሽንግተን ዲሲ መጋቢት 1፣ 2011- “ማንም ሰው ዝናብን ማቆም ከቶ አይቻለውም” እንዲሉ፣ የመካከለኛውን ምሥራቅና ሰሜን አፍሪካ የናጠው የለውጥ ማዕበል በመለስ ዜናዊና ግብረ አበሮቹ ሊቆም አይችልም። በቅጥፈት የታጀበ የኢኮኖሚ ዕድገት ዲስኩር፣ መሠሪ የከፋፍለህ ግዛ ፖለቲካ ወይም የአሸባሪዎች …

የወያኔን አምባገነናዊ አገዛዝ ለመገርሰስ ኢትዮጵያውያን እንነሳ! Read more »

በሰሜን አፍሪካ የተጀመረው የለውጥ አብዮት በርካታ ሃገሮችን ከማዳረሱ ጋር ተያይዞ በከፋ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ በምትገኘው ኢትዮጵያም ተመሳሳይ ስሜት እየተስተዋለ ነው፡፡ በቱኒዚያና በግብጽ የተጋጋለ እንቅስቃሴ በነበረበት ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ በግልጽ የሚታይ የተቃውሞ ምልክት ያልነበረ ሲሆን በኢትዮጵያ መንግስት ይዞታ ስር ያሉ …

ኢትዮጵያውየን ግንቦት 20 ለተቃውሞ አደባባይ ለመውጣት ቀጠሮ ይዘዋል Read more »

በሊቢያ ምስራቃዊ እና ምዕራባዊ ክፍል በሞአማር ጋዳፊ ደጋፊ ወታደሮችና በሕዝባዊው ዓማጺያን መካከል የሚካሄደው ውጊያ ተባብሶ እንደቀጠለ ነው። በዉግያዉ ሁለቱም ወገኖች በአገሪቷ የሚገኙ ቁልፍ ቦታዎችን በእጃቸዉ ለማስገባት በመጣር መሆኑ ተመልክቶአል።

… ከልብ ደፍሮና ቆፍጥኖ ድንጋይ በሚሰነዝርበት ሕጻን ልጅ ሳይቀር ሆዱ በፍራት የሚንቦጫቦጨውና፣ ኮርማ የሚገረሥሥ ጉልበቱ የሚብረከርከው በፈሪነቱ በንቀት መሣለቂያ የሆነው የዱር አውሬ ጅብ በአሞተ ቢስነቱ የፈርነት መዘባበቻ ነው። ይህንን ከሚያጠናክሩ አባባሎችም መካከል፣ “ ለጅብ ከፈሩለት፣ ለልጅ ከሮጡለት…” ይባላል። በሌላ በኩል …

“… እግር ሲቆረጥም ፈርተው ዝም ያሉት ጅብ እራስን ሲቦጭቅ ቢጀግኑ፤ ‘የጅብ ሆድ የጉማሬ አይደለም’ ”። የጎንቻው! Read more »

አቤ ቶክቻው (ከአዲስ አበባ)   ወዳጄ እንዴት ሰነበቱልኝ?   በዛሬው ወሬያችን ርእስ ያደረግነውን ጉዳይ ከማውጋታችን በፊት እስቲ ሌሎቹን ጉዳዮች ትንሽ ትንሽ እናውጋቸው! እንዴት ነው ወዳጄ ኮንዶሚኒየም ቤት እጣ ደረሰዎት እንዴ? እስቲ አዎ! ይበሉና ያስደስቱኝ። እውነቱን ለመናገር የዘንድሮው ኮንዶሚኒየም እጣ ደረሰኝ …

ስጋ ቆራጭ እንደ ጆሮ ቆራጭ የሚያስፈራበት ጊዜ መጣ!? Read more »

ደጀ ሰላም፤ ማርች 4/2011)፦ ሐሙስ የካቲት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም ያረፉት የብፁዕ አቡነ ይስሐቅ፣ የባሌ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሥርዓተ ቀብር ነገ ቅዳሜ በአዲስ አበባው የመንበረ ፀባዖት ቅ/ሥላሴ ካቴድራል እንደሚፈፀም ታውቋል። ዛሬ አርብ አስከሬናቸው ካረፈበት ከባልቻ ሆስፒታል ወደ …

የብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ሥርዓተ ቀብር ቅዳሜ ይፈጸማል Read more »

የጂቡቲ የተቃዋሚ መሪዎች በዛሬውለት በጁምዓ ጸሎት በኋላ ጠርተውት በነበረው የጸረ-መንግስት ተቃውሞ፤ ብዙ ህዝብ ሳይገኝ ቀረ። ጂቡቲን ከ1991ዓም ጀምሮ ያስተዳደሩት ፕሬዝደንት ኦማር ጊሌ ከስልጣን እንዲወርዱ የሚጠይቁ ተቃዋሚዎች ከሁለት ሳምነት በፊት ተመሳሳይ ትእይንተ-ህዝብ ማድረጋቸው አይዘነጋም። ከሁለት ሳምንት በፊት በጂቡቲ መዲና ከ5-15ሽህ የተገመቱ …

የጂቡቲ ሰላማዊ ሰልፍ Read more »

‹‹የምናሠለጥናቸው በሌላ ቋንቋ ተናግረው የሌለ ሃይማኖት እንዲያመጡ አይደለም፡፡›› (ብፁዕ አቡነ ይሥሓቅ በ1991 ዓ.ም ከተናገሩት)  ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ይፈጸማል፤ (ደጀ ሰላም፤ ማርች 4/2011)፦ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ይሥሓቅ ማረፋቸውን ትናንት መዘገባችን ይታወሳል። ብፁዕነታቸው በድንገተኛ ሕመም ማረፋቸው የተሰማው …

ብፁዕ አቡነ ይሥሓቅ (1927 – 2003 ዓ.ም) ሲታወሱ Read more »

(ደጀ ሰላም)፦ ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ፣ የባሌ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ዛሬ የካቲት 24 ቀን 2003 ዓ.ም አረፉ። የባሌ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና አሁን ደግሞ በሥራ ላይ የሚገኘው የቋሚ ሲኖዶስ አባል የነበሩት ብፁዕነታቸው ዛሬ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከሰዓት በኋላ ማረፋቸው ታውቋል። በቤተ ክርስቲያን …

የባሌ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ አረፉ Read more »

በሊቢያው ሕዝባዊ ዓመፅ የተጠመዱት ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ችግር አሁንም እንደ በረታ መሆኑን ከመከራው ለመዳን የመፍትሄ አማራጭ ፍለጋ ላይ የሚገኙት ስደተኞች እየገለፁ ነው። ከስደተኞቹ አንድ ሁለቱንና እንዲሁም ጉዳዩ የሚመለከታቸው አንድ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባለስልጣን አነጋግረናል። ስደተኞቹ የሚገኙበትን ወቅታዊ ሁኔታና ሌሎች …

የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ውሎና አዳር በሊቢያ Read more »

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ – እሁድ ፌብሩዋሪ 13፣ 2011 ዓ:ም:: በዳላስ ከተማ ግንቦት ሰባት በጠራው ሀዝባዊ ስብሰባ ላይ የቀረበ ንግግር ሆሳም ካሊፍ የ50 አመት እድሜ ባለጸጋ የሆነ ግብጻዊ መሃንዲስ ነው:: ጣህሪር አደባባይ ሲዘዋወር ያገኘውን አንድ ምእራባዊ ጋዜጠኛ ተጠግቶ እኛ ከቱኒዝያ ምን …

የሰሜን አፍሪቃ ህዝባዊ አመፆችና ያገራችን እጣ ፈንታ Read more »

የዘረኛውና አምባገነኑ ወያኔ አገዛዝ የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊና የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት የነበሩት ኮማንደር ደምሳሽ ሃይሉ በወያኔ ዘረኛነት ተማረው ስራቸውንና አገራቸውን ለቀው በስደት እንግሊስ አገር መግባታቸው ታወቀ:: ኮማንደር ደምሳሽ ሃይሉ በግንቦት ሰባት ስም በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ከተከሰሱ …

የፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ከሃገር ኮበለሉ Read more »

የአንተነህ ሙሉጌታ ድንቅ መፅሐፍ በሜልቦርን ይመረቃል “የሁለት ዓለም ሰዎች”በሚል አብይ ርዕስ ስር በቅፅ 1 የተፃፈ “የተዋረደው ፍርድ ቤት”የተሰኘ ድንቅ መፅሀፍ በአውስትራሊያ-ሜልቦርን እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር በመጪው ማርች 13 እንደሚመረቅ የዝግጅት ኮሚቴው አስታወቀ። በግንቦቱ 1997 ዓ.ም ምርጫ ቅንጅትን በመወከል ተወዳድሮ ባሸነፈበት በአዲስ …

የተዋረደው ፍርድ ቤት Read more »

በፍቅር ለይኩን ከደቡብ አፍሪካ No Revolution has ever taken place in the society that has been compared to that which has been produced by the words of Jesus Christ” ~Mahatma Gandhi የዛሬ መጣጥፌ መነሻ የሆነኝ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባለሁበት ጊዜ …

የወንጌል አብዮት ለቤተ ክህነቱና የቤተ ክህነቱ ሰዎች Read more »

አብዮቱ ዛሬ የሊቢያውን መሪ ሙአማር ጋዳፊን እየገፈታተረ ከመውረጂያው አፋፍ አቃርቧል። በባህሬን፥ በየመን፥ በጂቡቲ፥ በኢራቅና በኢራንም ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች አሉ። ይህ በእንዲህ እያለ ግን፥ በሳዑዲ አረቢያም ተመሳሳይ አመፅ እንዳይፈጠር በመሥጋት ንጉሥ አብዱላ፥ ሕዝቡን በገንዘብ ድጎማ ለመደለል እየሞከሩ መሆናቸው ይዘገባል። የሕዝቡ ጥያቄ የዲሞክራሲ …

ዴሞክራሲና ገንዘብ በዐረብ አብዮት ሚዛን Read more »

ኢትዮጵያ አንድነሽ እማማ ክቡር ነሽ ወያኔ የት አውቆሽ በሙል አፉ ይጥራሽ። ስሞኑን ሁላችንም እንደምንመለከተው፤ ጋዳፊ በአለም የመገናኝ ስርጭቶች መደረክ ምን ያኽል ቅሌታምና አርቆ ማየት እንኳን የማይችል እኔ ከሞትኩ ስርዶ አይብቅል በሚል ሕዝቡን ሲጨረስና ሲያሳድድ ታይቷል። ጭፍን አምባገነን መሆኑ ብቻ ሳይሆን …

የወያኔ የገንዘብ ድርጎ ማዕበሉን አያግደውም። በሎሚ ተራ ተራ Read more »

አንድ ስለ ቀድሞዋ ኮንጎ የተጻፈ መጽሃፍ ሳገላብጥ እንዲህ የሚል አረፍተ ነገር ላይ ዓይኔ አረፈ። ፓትሪስ ሉምባ (Patrice Lumumba) የመጀመሪያው የኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስተር ሆኖ ተመረጠ ይልና የጊዜው አለቆቹን ቤልጅምን ከካታንጋ እንዲወጡ ትእዛዝ ሰጣቸው። ካታንጋ በመዳብ፤ በወርቅና በጊዜው አሜሪካ እጅግ በምትፈልገው ዮራኒየም …

የለውጥ ግርግርና ሊመጣ ያለው ቀቢፀ ተስፋ በዛሬ ዓይን (አደፍርስ ተሰማ) Read more »

“ስልጣን” በሚል ርዕስ በፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም የተፃፈውና ስለባህል፣ አገዛዝ፣ ፖለቲካና ምርጫ የሚያትተው መፅሐፍ የፊታችን ሐሙስ በገበያ ላይ ይውላል፡፡ መፅሐፉን ያተመው ንግድ ማተሚያ ድርጅት ሲሆን የታተመው ኮፒ ብዛት 5000 መሆኑ ታውቋል፡፡ መፅሐፍ ከጀርባው በ1996 ዓ.ም በፕ/ሩ “የክህደት ቁልቁለት” በሚል ርዕስ ተፅፎ …

የፕ/ር መስፍን ወልደማርያም አዲስ መፅሐፍ ነገ ገበያ ላይ ይውላል Read more »

የካቲት 19 ቀን፡ 2003 ዓ.ም. (2/26/2011) ከኀዳፌ ክተት ቡድን የወጣ መግለጫ የጥንቲቷ ኢትዮጵያ ሕዝብ በዘመናዊ የዲሞክራሲ ሥርዓት የራሱን መንግሥት አቋቁሞ፥ በነፃነት ለመኖር በአንድነት ተካትቶ፥ ደሙን እያፈሰሰ ብዙ ዓመታት ቢታገልም፥ ገና ከግቡ አልደረሰም። እንዲያውም፥ ራሱን የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጪ ግምባር በሚል …

ወደ ክተት ትግላችን እንመለስ Read more »

አገራችን ኢትዮጵያ የመብት ረገጣዎች ለዘመናት ያልተለያት፣ የፍትህና የነፃነት እጦት ጎልቶ የሚታይባት ብትሆንም፡ በተለይ ግን የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጭ ግንባር በትረ መንግሥቱን ከጨበጠ ወዲህ፡ የመብት፣ የፍትህ፣ የነጻነት አፈናና ረገጣ በከፋና ዘግናኝ በሆነ መልኩ እንደ ቀጠለ እኛ የዚያች አገር ተወላጆች ቀርቶ፡ የዓለም …

ከልሳነ ግፉዓን ድርጅት የተሰጠ መግልጫ Read more »

ዓለም በ 2008 ዓ.ም. ከደረሰበት ከባድ የፊናንስና የኤኮኖሚ ቀውስ እርግጥ ቀስ በቀስ እያገገመ መሄዱ አልቀረም። ይሁን እንጂ ቀውሱ በተለይም በዓለምአቀፉ የምንዛሪ ስርዓት ላይ ጥሎት የሄደው ችግር በቀላሉ የሚገመት አይደለም።

ሃኪምዎን ይጠይቁ በምሽቱ ቅንብሩ፥ በርከት ያሉ አድማጮች የማንኳረፍ ችግርን አስመልክቶ ላደረሱን ጥያቄዎች የባለ ሞያ ትንታኔ ይዞ ቀርቧል። ጥያቄዎቹ ምላሽ የሚሰጡን በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በConnecticut ክፍለ ግዛት በሚገኘው የConnecticut ዩኒቨርሲቲ ረዳት የህክምና ፕሮፌሰርና የአንገት በላይ ህክምና ልዩ ባለ ሞያው ዶ/ር በላቸው …

የማንኳረፍ ችግር፥ ምንጮቹና የመፍትሄ አማራጮቹ፤ የባለ ሞያው ማብራሪያ Read more »

«መታወቅ ያለበት ሞቃዲሾ ዉስጥ ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥት መመሥረት በሶማሊያ ሁኔታ አይሠራም።የሚያስፈልገዉ ሥልጣኑን ለአካባቢ መስተዳድሮች የሚያጋራ መንግሥት ነዉ።የሽግግር መንግሥቱ ማድረግ ያለበትም ይሕንን ነዉ