የአድዋ ድል በዓልና የአርበኞች ሮሮ

የኢትዮጵያ አርበኞች የኢጣሊያ ጦርን ቅኝ ገዢ ጦርን አድዋ ላይ ድል ያደረጉበት አንድ መቶ አስራ-አምስተኛ አመት በአል ዛሬ በመላዉ ኢትዮጵያ እየተከበረ ነዉ።