የአድዋ ድል በዓልና የአርበኞች ሮሮ DW Amharic March 2, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ አርበኞች የኢጣሊያ ጦርን ቅኝ ገዢ ጦርን አድዋ ላይ ድል ያደረጉበት አንድ መቶ አስራ-አምስተኛ አመት በአል ዛሬ በመላዉ ኢትዮጵያ እየተከበረ ነዉ።