ያሰሚን አብዮትና የአፍሪቃዉ ቀንድ DW Amharic March 4, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በሰሜን አፍሪቃ ከቱኒዚያ የተነሳዉ ያሰሚን የተሰኘዉ ህዝባዊ አመጽ ወደአጎራባች የመካከለኛዉ ምስራቅ አገራት እንደተዛመተ ሁሉ በአፍሪቃዉ ቀንድም አንኳኩቷል።