በኤርትራ ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረው የትህዴን ጦር በመሪው ሞላ አስገዶም እየተመራ ወደ ኢትዮጵያ ገባ:: #Ethiopia ወያኔ መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ከ700 በላይ እንደሚሆኑ የተገመተው የደህሚት ጦር ከነ ሙሉ ትጥቁ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ በሁመራ እና በመተማ አድርጎ ሰላማዊ በሆነ መንገድ መምጣቱን የፋና …

በኤርትራ ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረው የትህዴን ጦር በመሪው ሞላ አስገዶም እየተመራ ወደ ኢትዮጵያ ገባ:: ወያኔ መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። Read more »

የገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ አጋር የሆነው የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ሥራ አስፈጻሚ አባላት መካከል አለመግባባት መፈጠሩ ተሰማ፡፡ በዚህ ምክንያት የክልሉን ቋሚ መስተዳድር መመሥረት እንዳልተቻለ ምንጮች ገልጸዋል፡፡አለመግባባቱ የተፈጠረው አብዴፓንና የአፋር ክልልን ላለፉት 20 ዓመታት ሲመሩ በቆዩት የቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ እስማኤል ዓሊ …

በአፋሩ አብዴፓ አመራሮች መካከል የሥልጣን አለመግባባት መፈጠሩ ተሰማ Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ እንደሚባለው ዜጎቹን የሚያስከብር መንግስት እና ሕግ ባለመኖሩ ኢትዮጵያ ውስጥ በኢንቨስትመት ስም እየተጠሩ ገንዘብ በብድር ተመድቦላቸው የሚመጡ የውጪ ሃገር ካምፓኒዎች ለወያኔ የፖለቲካ ፍጆታ ከመዋል በላይ በዜጎች ላይ ከፍተኛ ብዝበዛ ሲያደርጉ መመልከት ያማል::በተለይ …

የወያኔ ባለስልጣናት ከሕንድ ኢንቨስተሮች ጋር በመተባበር የሕጻናት ጉልበት ብዝበዛ ላይ ተሰማርተዋል:: Read more »

የማያበራው የፋና ብሮድካስቲንግ ቅጥፈት …………… በምህረት እንዲፈቱ የተወሰነላቸው ኡስታዞቻችን እና ወንድሞቻችን በሰሩት ጀብድ ይኮራሉ እንጂ አይፀፀቱም !!! ……………….. አቡ ዳውድ ኡስማን ……………………… ጳጉሜ 6 ቀን 2007 ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በድህረገፁ የፌደራል ማረሚያ ቤቶች እና ፍትህ ሚኒስተር ለ 238 የሚሆኑ እስረኞች …

የማያበራው የፋና ብሮድካስቲንግ ቅጥፈት (አቡ ዳውድ ኡስማን ) Read more »

ጳጉሜ 4 ቀን 1966 ዓም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከዙፋናቸው እንዲወርዱ በድምፅ ብልጫ ከተወሰነና ቅድመ ዝግጅቶች ከተጠናቀቁ ኋላ የህዝቡን ቁጣ ለመቀስቀስ ይረዳል ከተባሉ ፕሮፖጋንዳዎች ዋነኛው የነበረው ዜና ተላለፈ። ” …በዛሬው እለት የዘመን መለወጫ ለኢትዮጲያ ሕዝብ የማይሆን ተስፋ ማቅረብ አንፈልግም። ምክንያቱም የአንገበገባቸው …

ታሪክን የኋሊት = መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ ም Read more »

ከሰሞኑ በአራት የትጥቅ ወይም ‹‹ ሁለገብ›› የትግል አማራጭ በሚከተሉ የ‹‹ነጻነት ›› ታጋይ ፓርቲዎች መካከል የትብብር ስምምነት ተፈርሞ የ‹‹ምስራች›› ተነግሮን ሳያበቃ ከተባባሪዎቹ የአንዱ /ደምኃት/ ሊቀመንበር ከትግል ሜዳው ‹‹መሸሽ›› ተከትሎ በዚሁ ፌስ ቡክ አምድ ላይ የሚጻፈው እጅግ አከራካሪና መረን የለቀቀ ግልብ ኃሳብ …

ስሜትና ፕሮፖጋንዳናን ከፖለቲካ የመደባለቅ አባዜና አደጋው Girma Bekele Read more »

አስተማማኝ ሰላም የሚመጣው – ግርማ ካሳ አቶ ሞላን በተመለከተ፣ የአገዛዙ ሜዲያዎችም ወሬዉን በሚያስገርም ሁኔታ እያዳመቁት ነው። የአራቱ ድርጅቶች ጥምረት እንደፈረሰም ይናገራሉ”Ginbot-7, Arbegnoch, and DMHIT Merger collapsed leaders and rebel soldiers fleeing from Eritrea” ሲል ትግራይ ኦንላይን አይጋ ደግሞ “Dmhit and …

አስተማማኝ ሰላም የሚመጣው – ግርማ ካሳ Read more »

2007 ለለውጥ ብሎ የተነሳው የለውጥ ሃይል ከትግሉ ተሞክሮዎችን እንደቀሰመ ይታወቃል::ባለፈው አመት ወያኔ ሃይል ተጠቅሞ ከፍተኛ የሆነ ችግር በለውጥ ሃይሉ ላይ ከመፍጠሩም በላይ የጠበበውን የፖለቲካ ምሕዳር ጭራሽ ደፍኖታል::ለውጥ ፈላጊ ሃይሉ ከግድያ ጀምሮ እስር እና ስደትን በሰፊው አስተናግዷል::ወያኔ በስልጣን ላይ ለመቆየት ያል …

የለውጥ ሃይሎች ካለፉት የትግል ተሞክሮዎች መማር ያስፈልገናል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

አቶ ሞላ አስገዶም ላለፉት ረዥም አመታት ምንም ሳይሰራ ውጤት ስላላመጣን አሁን የመሰረትነው የአገር አድን ንቅናቄ በተግባራዊ ስራ ላይ በመሰማራት በቂ የሆነ ዝግጅት እና የሰው ሃይል ስላለን ወያኔን በአፋጣኝ መውረር አለብን የሚል አቋም በመያዝ በንቅናቄው መስራች ስብሰባ ላይ መናገራቸው የሻእቢያን ሰዎች …

መሪያቸው ታጋይ ሞላ አስገዶምን ተከትለው ሱዳን የገቡ የደምሕት ተዋጊዎች ምስል ከታች ይገኛል:: Read more »

በምዕራባዊ ዞን ቓፍታ ሑመራ የምትገኘው የበረከት ከተማ ዛሬ ዓርብ ከሰኣት 06/ 13 / 2007 ዓ/ም ማን እንደተኮሰው የማይታወቅ የከባድ መሳርያ ድብደባ እንደተፈፀመባት የከተማዋ ኑዋሪዎች በስልክ ገልፀውልናል። በከባድ መሳርያ ድብደባው የደረሰ ጉዳት ይኑር ኣይኑር ኣልታወቀም።

Molla Asgedom

የየትግራይ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ሊቀመንበር መክዳት በትጥቅ ትግሉ ላይ ጥርጣሬዎች በድርጅቱ ውስጥ ድንጋጤን ፈጥሯል:‪ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የትጥቅ ትግሉን ሂደት ከፍተኛ የሰነድ ምስጢሮችን በመያዝ እና አስቸኳይ ወረራ በወያኔ ላይ መጀመር አለበት የሚለው አቋማቸው ሻእቢያ ጥርስ ወስጥ እንደከተታቸው በደረሳቸው …

የትግራይ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ሊቀመንበር መክዳት በትጥቅ ትግሉ ላይ ጥርጣሬዎች በድርጅቱ ውስጥ ድንጋጤን ፈጥሯል:‪:(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

በሃሰት በሽብር ወንጀል የተፈረደባቸው በኡስታዝ አቡበከር አህመድ መዝገብ ከሚገኙት ኮሚቴዎቻችን እና ወንድሞቻችን መካከል ስድስቱ አዱስ አመቱን ምክንያት በማድረግ በይቅርታ መንግስት እንደፈቱ መወሰኑን የመንግስት ልሳን የሆነው ፋና ብሮድካስቲንግ አስታውቋል፡፡ እንዲፈቱ እንደተወነሰለቻው ከተገለፀው መካከል 1.ኡስታዝ ያሲን ኑሩ 2.ኡስታዝ ባህሩ ዑመር ፣ 3. …

በኡስታዝ አቡበከር አህመድ የክስ መዝገብ በሃሰት ከተፈረደባቸው መካከል ስድስቱ ተፈቱ Read more »

ህዝበ ሙስሊሙ በህዝበ ሙስሊሙ መፍትዬ አፈላለጊ ኮሚቴ ላይ መፈረዱን ተከትሎ  በአንዋር መስጂድ የትግሉን ቀጣይነት የሚያብሰረውን አሃዱን አሃድ የትግላችንን ሎጎ አንድ ቁጥር በወረቀት ላይ በመፍክር በመፃፍ አንዋር መስጂድ ፍፁም ሰላማዊ የሆነውን ተቃውሞ አሰማ!! 22 ዓመት ተፈርዶብን ዝም የምንል ይመስላቹሃል! ! ፍትህ …

በአንዋር መስጂድ ደማቅ ተቃውሞ ተደረገ! Read more »

የዞን 9 ጦማርያን ከታሰሩ አንድ አመት ከአምስት ወራት የተቆጠረ ሲሆን ወዳጅ ጋዜጠኞችን ጨምሮ ከጠቅላላው ዘጠኝ እስረኞች መካከል አራት ጦማርያን አሁንም በእስር ላይ በመሆናቸው ሁለተኛ እንቁጣጣሻቸውን በቅሊንጦ እስር ቤት ያከብራሉ ፡፡ ባለፉት አንድ አመት ከአምስት ወራት 36 ግዜ ፍርድ ቤት የተመላለሱ …

የዞን 9 የ2007 ዓ/ም የእስር መስመር Read more »

በዲላ ዩንቨርስቲ ውስጥ ዛሬ ጠዋት ተማሪዎች የውሃ እጦት እንዲቀረፍላቸው ዛሬ ሐሙስ ጳጉሜ 4 2007 ጠዋት ያቀረቡትን ጥያቄ ተከትሎ በተፈጠረ አለመግባባት አስተዳደሩ ከጠራቸው የልዩ ሃይል ፖሊሶች ጋር መጋጨታቸው ተሰምቷል::በተነሳው ግጭት የተወሰኑ ተማሪዎች የተጎዱ ሲሆን የልዩ ሃይል ፖሊሶች ወደ ግቢው ዘልቀው በመግባት …

በዲላ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች እና ልዩ ሃይሎች ተጋጩ Read more »

መግቢያ „ የተፈጠርነው እንደ እንስሳ ለመኖር ሳይሆን ፣ የትክክለኛውን ዕውቀትና የታታሪነትን መንገድ ለማግኘትና ለመቀዳጀት ነው ።“ ዳንቴ ዳንቴ ይህንን ያለው በ13ኛው ክፍለ-ዘመን የኢጣሊያን ህዝብ በድህነት፣ በተስቦ በሽታና በጦርነት፣ እንዲሁም ኑሮው ሁሉ ስለጨለመበት ደጉን ከክፉ መለየት ባልቻለበት ወቅትና፣ ማንኛውንም ለሰው ልጅ …

ችግሩ ወያኔን በማስወገድ ብቻ የሚፈታ አይደለም ! – ካለፈው የቀጠለ ፈቃዱ በቀለ፣ ዶ/ር Read more »

አልወድም ነበረ እርግማን ጨርሶ፣ ግን ላንተ ወዳጄ ሆዴ በጣም ጢሶ ፣ ዛሬስ ተራገምኩኝ ይሁን ብዬ ጮህኩኝ ይኸው በገሃድ፣ የወሬው ፈጣሪ ሰብቀኛው አመድ ። ዮሐንስ አድማሱ ኀብርና ምርምር /1966/ “ . . . የ13 ወራት የፀሐይ ብርሃን (13 Months of Sunshine) …

ተስማምታችሁ ተርኩልን! መነገር ያለበት ቁጥር 10 በልጅግ ዓሊ Read more »

በሃገር ውስጥ የሚመረቱ ምርቶች ለዋጋ መናር ዋነኛው ምክንያት በሕገወጥ መልኩ ከሃገር ስለሚወጡ እና የምርቶቹ በቂ አቅርቦት አለመኖር መሆኑ ተጠቆመ::ራሱ አስታጥቆ ባሰማራቸው ሕገወጥ ደላሎች እና ነጋዴዎች ራሱ እያጭበረበረ ራሱ እያስጠና ራሱ የሚነግረን የወያኔው መንግስት ጥናት እንደሚጠቁመው በርበሬ ጤፍ ቡናና የተለያዩ የኢትዮጵያ …

ጤፍ በርበሬ ቡናና የተለያዩ ምርቶች ወደ ጎረቤት ሃገሮች በሕገወጥ መንገድ እየወጡ ነው:: Read more »

  Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ባለፉት 20 አመታት ሁላችን አንድ የታዘብነው ጉዳይ አለ::ስለኢትዮጵያዊነት ጠንካራ አቋም ያላቸው ስለሃገር የፖለቲካ ይሁን የኢኮኖሚ አንድነት የማህበረሰብ ትሥሥር ታላቅ አመኔታ ያላቸው ሰዎች ሲሰደዱ ሲወገዱ ሲሸበቡ አይተናል በአጠቃላይ አይፈለጉም:: የመንግስታዊ ፖለቲካ ጡዘት ውስጥ ሳይገቡ ስልጣን …

ሕወሓት እና አለቅላቂዎቹ ስለኢትዮጵያዊነት ሲነሳ ያቅለሸልሻቸዋል:ኢትዮጵያዊነት በህዝብ ልብ ውስጥ ላይወርድ የነገሰ ነው:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

  Amdom Gebreslasie የፌስቡክ ተቃዋሚዎች ኣብዮታዊ እርምጃ ይወሰድባቸዋል…! ______________ የትግራይ ፌስቡክ ተጠቃሚዎች ኣብዮታዊ እርምጃ ሊወሰድባቸው መሆኑ በኣባይ ወልዱ የሚመራው የህወሓት ኣንጃ ኣሳወቀ። ኣንጃው ይህ ኣብዮታዊ እርምጃ እንደሚ ወስድ ያሳወቀው “12ተኛ ጉባኤ እንዴት ኣለፈ…?” የሚል ኣጀንዳ በየመንግስት መስርያ ቤቶች፣ ከመቐለ ከተማ …

የትግራይ ፌስቡክ ተጠቃሚዎች ኣብዮታዊ እርምጃ ሊወሰድባቸው መሆኑ በኣባይ ወልዱ የሚመራው የህወሓት ኣንጃ ኣሳወቀ። Read more »

የዜናው ሊንክ፡- (ዜናውን እስኪያገኙ ወደታች ስክሮል ማድረግ አይዘንጉ)፡- http://www.bbc.com/news/live/world-africa-34104060…

ቢቢሲ በድረገጹ አዲሱን የድምጻችን ይሰማ የትግል መለያ ምልክት( struggle logo )አስመልክቶ ዘገባ አቀረበ:: #Ethiopia #EthioMuslims #‎StruggleLogo‬ ታዋቂው የእንግሊዝ የዜና ማሰራጫ ቢቢሲ የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የሃይማኖት ነጻነታቸውን ለማረጋገጥ እና የታሰሩ ወኪሎቻቸው እንዲፈቱ እንዲሁም የኢትዮጵያ መንግስት የሚያደርስባቸውን ግፍ በመቃወም በሚያደርጉት ትግል አስመልክቶ መሪ …

ቢቢሲ በድረገጹ አዲሱን የድምጻችን ይሰማ የትግል መለያ ምልክት( struggle logo)አስመልክቶ ዘገባ አቀረበ:: Read more »

– ወያኔ‬ ትግራይን የቱሪስት ማአከል የማድረግ ጥረት አልተሳካለትም:: – የእርዳታ ሰጭ ድርጅቶች ቸል ብለውናል በማለት የወያኔ ባለስልጣኖች ክስ ማሰማት ጀመሩ ::   ‎- ፓስተርን ነኝ ባዩ ወንጀለኛው ታምራት ላይኔ ከወያኔ ጋር እየሰራ ነው ተባለ ::   ‎- ሻእቢያ ወያኔን ወታደራዊ …

ወያኔ‬ ትግራይን የቱሪስት ማአከል የማድረግ ጥረት አልተሳካለትም:: ታምራት ላይኔ ከወያኔ ጋር እየሰራ ነው Read more »

የማህበራዊ ቦይኮት ዘመቻችንን የመረጃ መሰብሰቢያ ፎርሙን በመሙላት እንጀምራለን! የቦይኮቱ ዓይነት በቅርቡ ይፋ ይደረጋል! ረቡእ ጳጉሜ 4/2007 ኢትዮጲያውያን ሙስሊሞች የመንግስትን ወሰን የለሽ በእምነታችን ጣልቃ መግባትን ተከትሎ እያካሄድነው ባለነው የመብት ማስከበር ሰላማዊ ትግል አንጸባራቂ ድሎች እንደተገኙ ሁሉ በተቃራኒው ደግሞ በተደጋጋሚ ከሌሎች በሚደርሱብን …

የማህበራዊ ቦይኮት ዘመቻችንን የመረጃ መሰብሰቢያ ፎርሙን በመሙላት እንጀምራለን! የቦይኮቱ ዓይነት በቅርቡ ይፋ ይደረጋል! Read more »

  ብሄራዊ ባንክ ክኤሌክትሪክ ሃይል ሽያጭ የተገኘ የውጪ ምንዛሬ አልደረሰኝም አለ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) #Ethiopia በኤሌክትሪክ መቋረጥ በሃገር ወስጥ የኢንዱስትሪው መስክ ብቻ ከ40 ሚሊዮን ዶላር በላይ ኪሳራ ደርሷል:: የወያኔው አገዛዝ ለጎረቤት አገሮች ከሚሸጠው የኤሌክትሪክ ሃይል በ9 ወር የተገኘው 35 ሚሊዮን ዶላር በላይ …

ብሄራዊ ባንክ ክኤሌክትሪክ ሃይል ሽያጭ የተገኘ የውጪ ምንዛሬ አልደረሰኝም አለ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ሰንደቅ ጋዜጣ ላይ የፌዴራል ጉዳዬች ሚኒስትሩ ዶክተር ሽፈራው ከኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚነት ተነሱ የሚል ዜና አነበብኩ፡፡ አዋሳ ከሚገኝ አንድ የጤና ኮሌጅ ዲንነት ወንጌላዊ ተልዕኮዋቸውን በሚገባ ወደሚወጡበት የመለስ ዜናዊ እጅ ስራ ወደሆነው ፌዴራል ጉዳዬች ሚኒስተር በቀጥታ ተዘዋውረው የመጡት ዶ/ር ሽፈራው ወንጌላዊ ተልዕኮዋቸውን …

የፌዴራል ጉዳዬች ሚኒስትሩ ዶክተር ሽፈራው ከኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚነት ተነሱ Read more »

  • ‹‹አቃቤ ህግ አዛዥ ናዛዥ ሆኗል›› ጠበቃው … • ‹‹አርበኛው ግንባር የሚገኘው ሻዕቢያ ነው›› ምስክር …. በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር :- የፌደራል አቃቤ ህግ ዛሬ ጳግሜ 3/2007 ዓ.ም በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በእነ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን የክስ …

አዛዥ ናዛዥ አቃቤ ህግ በእነ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮነን መዝገብ 6 ምስክሮችን አሰማ :: Read more »

የፖለቲካ አስተዳደሩ ካልተወገደ ድህነትን እና የኑሮ ውድነትን መቅረፍ አይቻልም:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎EthiopianEconomy‬ ‪#‎EthiopianOppositionParties‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የኑሮ ውድነትና የፖለቲካ አስተዳደር እጦት ተወራራሽ ናቸው:: በሃገሪቱ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ ከ2008 መግቢያ ጀምሮ በተለያዩ ምግብ ነክ በሆኑ እና ምንብ ነክ ባልሆኑ …

የፖለቲካ አስተዳደሩ ካልተወገደ ድህነትን እና የኑሮ ውድነትን መቅረፍ አይቻልም:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

  ኤርትራ ‹‹የኢትዮጲ ያ አይነ ውሃ አላማረኝም ›› ማለቷ ተሰማ! (አሌክስ አብርሃም) የኤርትራ የኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ትናንት መግለጫ አውጥቶ ነበር ….እናም በመግለጫው ኤርትራ ‹‹በኢትዮጲያ እየተደረገባት ያለው ዛቻና ወታደራዊ ትንኮሳ እየጨመረ ነው …ማስፈራሪያውም በርክቷል ›› መባሉን ዘ ገልፍ ቱዴይ ዘግቦታል ፡፡ የኤርትራው …

ኤርትራ ‹‹የኢትዮጲያ አይነ ውሃ አላማረኝም ›› ማለቷ ተሰማ! (አሌክስ አብርሃም) Read more »

ታማኝ መጋዣን አጥብቀህ ጫነው –ሀይላማርያም ደሳለኝ በያዝከው ቀጥል ተባለ ። ለምን ? #Ethiopia የወያኔ ውስጣዊ ችግር ተባብሷል፤ … የቻይና ቀውስ አንደምታ፤ …. ግልገል ጊቤ ሶስት ችግር ፈጣሪ ነው ተባለ የሳውዲ እስር ቤቶች ኢትዮጵያውያንን በገፍና በግፍ ማሰር ቀጠሉ’፤ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=TvF7jSH0or8]

የትግላችን መለያ አርማ በአካል እና በጽሑፍ በሁለት መልኩ የሚገለጽ ይሆናል! ድምጻችን ይሰማ! አርማዎቹ ጠቋሚ ጣት እና አንድ ቁጥር ናቸው! ማክሰኞ ጳጉሜ 3/2007 ለዛሬ የትግላችንን መለያ ምልክት ይፋ እንደምናደርግ መግለጻችን ይታወሳል፡፡ በዚሁ መሰረት የሰላማዊ ትግላችን አርማ በአካል እንቅስቃሴ ሲገለጽ የጠቋሚ ጣት …

የትግላችን መለያ አርማ በአካል እና በጽሑፍ በሁለት መልኩ የሚገለጽ ይሆናል! ድምጻችን ይሰማ! Read more »

የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች አብራችሁን ትቆዩ ዘንድ የአክብሮት ግብዣችንን እነሆ ,,,, #Ethiopia መረጃ ሙሉ ያደርጋል ስለዝህ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች ለእለቱ የመራረጥናቸውን ሳምንታዊ ዜናዎች ጣእም ካላቸው ዜማዎች ጋር እንዲሁም ስለሚያገባን እንጦምራለን በሚል መርህ ትኩስ መረጃዎችን በማቅረብ …

የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ አድማጮች እና ተመልካቾች አብራችሁን ትቆዩ ዘንድ የአክብሮት ግብዣችንን እነሆ ,,,, Read more »

ኖርዌጂያዊው የሒልተን ሆቴል ዋና ሥራ አስኪያጅ ነሐሴ 28 ቀን 2007 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ በቂርቆስ ፖሊስ መምርያ ታስረው ከቆዩ ከሰዓታት በኋላ ቃላቸውን ሰጥተው በዋስ ተለቀቁ፡፡ ሚስተር ሀኮን ጋርደር ላርሰን በሆቴሉ በሥራ ላይ እያሉ የፍርድ ቤት የእስር ትዕዛዝ በያዙ ፖሊሶች የተወሰዱት፣ ላለፉት …

የሒልተን ሆቴል ዋና ሥራ አስኪያጅ በቂርቆስ ፖሊስ መምርያ ታስረው ቃላቸውን ሰጥተው በዋስ ተለቀቁ፡፡ Read more »

የዞን9 ጦማርያን ጉዳይ ዳኞች አልተሟሉም በሚል ሰበብ ለ37ተኛ ጊዜ ተቀጥሯል። #Ethiopia #Freezone9bloggers #KangarooCourt በነሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ ለዛሬ በተደጋጋሚ የተላለፈው የብይን ጥበቃ በድጋሚ ዳኞች አልተሟሉም በሚል ሰበብ ለ37ተኛ ጊዜ ተቀጥሯል። በዳኞች አለመሟላት የተነሳ ችሎቱን ማስቻል አልችልም ብለው በቢሮ ተከሳሾችን እና …

የዞን9 ጦማርያን ጉዳይ ዳኞች አልተሟሉም በሚል ሰበብ ለ37ተኛ ጊዜ ተቀጥሯል። Read more »

አዲሱ የሰማያዊ ፓርቲ የብሔራዊ ምክር ቤት ስብሰባ ነሃሴ 16ና 17/2007 ዓ.ም በተደረገው የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ አስመራጭ የነበረው ኮሚቴ የብሔራዊ ምክር ቤትን፣ የኢዲትና ምርመራ ኮሚሽን አባላትን ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህም መሰረት በጠቅላላ ጉባኤው ምርጫ ከ1ኛ-50ኛ የተመረጡ አባላት እንደ ውጤታቸው 37ቱ ቋሚ …

አዲሱ የሰማያዊ ፓርቲ የብሔራዊ ምክር ቤት ጱግሜ 1/2007 ዓ.ም በይፋ ስራውን ጀምሯል፡፡ Read more »

አሜሪካ መንግስት ኦፊሳላዊ ድረ ገጽ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አስተባባሪነት በዓለም ላይ ለተመረጡ 20 ሴት የፖለቲካ እስረኞች መካከል ሶስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ዘመቻና ማስታወሻ እየተደረላቸው ነው፡፡ ከዛሬ 20 አመት በፊት ሴቶችን ለማብቃት፣ የጾታ እኩልነትን ለማስፈን እና የልጃ ገረዶችን ሰብዓዊ …

ሶስቱ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ሴት የፖለቲካ እስረኞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመቻ እየተደረላቸው ነው Read more »

በዚህ ሳምንት ሕዝባዊ ስራዎች ይኖሩናል!‪ === ሰኞ ጳጉሜ 2/2007 === ‪ የስራ ካላንደራችንን ላልደረሳቸው ሁሉ በማዳረስ እንረባረብ! -====== ድምፃችን ይሰማ :- 1/ ነገ ማክሰኞ ጳጉሜ 2/2007 የትግላችን መለያ ይፋ ይሆናል! ለአራት አመታት ያክል በሰላማዊነት እና ሕጋዊነት የቆየው ትግላችን ሊገለጽበት እና …

ድምፃችን ይሰማ : በዚህ ሳምንት ሕዝባዊ ስራዎች ይኖሩናል!‪ የትግላችን መለያ ይፋ ይሆናል! የማህበራዊ ቦይኮት የትብብር መንፈግ ዘመቻችንን እንጀምራለን! Read more »

በአዲሱ አመት ምን አቅደዋል????? Fitsum Ze Ethiopia ሁለትሺ ሰባት አልቆ ተራውን ለሁለትሺስምንት እያስረከበ ይገኛል። ታዲያ ይህዓመት ለኛ ለኢትዮጵያውያን ምንይዞ ይመጣ ይሆን? መልሱን ለሱ ትተን እኛ በራሳችን በወያኔ እኩይሴራ አንድነቷ ተናግቶ ህልውናዋ ተደፍሮ ስላለችው ስለሃገራችን፤ በስርዓቱጨቋኝ አገዛዝ ስለሚሰቃየው ለህዝባችን ፤በአገዛዙ ትውልድ …

በ2008 አንድ ሆነን በህዝባዊ ዓመጽ ሃገር አጥፊውን ቡድን ማስወገድ በሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ እቅድ ውስጥ ሊገባ እና ሊተገበር ይገባል። Read more »

ብዙ ጊዜ ስለተቃራኒ ፆታ ፍቅር መጻፍ ብዙመ አልወድም ወይም አይመቸኝም ይህ ተከታዩን በቂሊንጦ እስር ቤት ከሰሞኑ የተፈፀመው የቀለበት ስነስርዓት ስሠማ ግን የሆነ የተለየ ነገር ሆኖ ስላገኘሁት ትንሽ ፈለግኩኝ፡፡ Ermias Tokuma Alemayehu ጉዳዩ እንዲህ ነው በተደጋጋሚ ከዚህ ቀደም እዚህ ፌስቡክ ላይ …

የህወሀት እስርና እንግልት ያልበገረው ፍቅር ቂሊንጦ የተካሄደው የቀለበት ስነስርዓት Read more »

አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ

ሰሞናኛ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ አሸብረው የተሸበሩ የዘረኛ ቡድን ካድሬ የሆኑ የሕወሓት ጫጩቶች የማህበራዊ ሚዲያ ጫጫታ ነው::ምሁር በሽታቸው የሆነ ሕወሓቶች ጫጫታቸው ያተኮረው በፕሮፌሰር መስፍን ላይ መሆኑ ምን ያህል በበታችነት ዛሬም እንደሚያላዝኑ ያሳየ ነው::ፕሮፌሰር መስፍን አዳፍኔ የተባለውን የእኩይ ፖለቲከኞችን ሴራ ፍንትው አድርገው …

የሕወሓትን ጓዳ ከነጫጩቶቿ ያንቀጠቀጠው የፕሮፌሰር መስፍን አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ የሚደርሰው ግፍ አንደቀጠለ ነው። … በጋምቤላ የወያኔ ታጣቂዎች ዘረፋ ሲቀጥል በደደር ቆቦ ኣንድ የወያኔ ባለስልጣን ተገደለ። … Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) …. የጦርነት ቀጠና በሆነው በምስራቅ ኢትዮጵያ ሰፍሮ የሚገኘው እና ጄነራል ኣብርሃ የሚመራው የደቡብ ምስራቅ እዝ ክፍለጦር …

በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ የሚደርሰው ግፍ አንደቀጠለ ነው። በጋምቤላ የወያኔ ታጣቂዎች ዘረፋ ሲቀጥል በደደር ቆቦ ኣንድ የወያኔ ባለስልጣን ተገደለ። (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

የህዝብ የለውጥ መሻት እ.ኤ.አ. 2011 በሲሪያ ከገባ ጀምሮ ሚሊየኖች ሞቱ፣ ሚሊየኖች አካላቸው ጎደለ፣ ሚሊየኖች ሀገር ጥለው ተሰደዱ። የሀገሪቱ መሪ ጓድ አሳድ ግን ዛሬም ለዚህ እልቂት ምላሻቸው አንድና አንድ ብቻ ነው “እኔና እኔ ብቻ!” ዛሬ አለም የሲሪያውያንን እልቂት በየደቂቃው ይሰማል። መፍትሄ …

አሳድ ህዝባቸውን በአንድ ጊዜ አስጨረሱት የኛዎቹ ግን ቀስ በቀስ! (የትነበርክ ታደለ) Read more »

Empower women, don’t imprison them! #FreeThe20. ህወሓት/ኢህአዴግ የሴቶች፣ ራሳቸውን ያወቁ ሴቶች፣ ለሀገራቸው ያገባናል ለሚሉ ሴቶች፣ አድርባይ ላልሆኑ ሴቶች፣ እንደ ጣይቱ ሞትን ለማይፈሩ ሴቶች ፀር ነው፡፡ ተወዳዳሪ የማይገኝለት፡፡ ከቻይና በስተቀር፡፡ ይኸ ስርዓት አንድ ሰሞን ‹‹አፈርማቲቭ አክሽን›› ሆኖ ነበር ቋንቋው ሁሉ፡፡ ሴቶችን …

ህወሓት ለሀገራቸው ያገባናል ለሚሉ ሴቶች፣ አድርባይ ላልሆኑ ሴቶች፣ እንደ ጣይቱ ሞትን ለማይፈሩ ሴቶች ፀር ነው፡፡ Read more »

  ይህን ሰሞን እያየን ያለነው ጉዳይ አጅግ የሚገርም እና የለውጥ ሃይል ነን የሚሉ ኣማሳኞች ሳይቀሩ አየተራወጡ ያሉበት የዘረኝነት መነባነብ በኣገሪቱ ስር አንዳይሰድ ትውልዱ እንዳይበከል የሚያስፈራ ጉዳይ መሆኑ ውሎ ኣድርዋል፥፥የሚደርሱኝ መረጃዎች አንደሚጠቁሙት ዘረኝነትን ለማስፋፋት የተለያዩ ኣካላት ገንዘብ መድበው በሃገር ቤት ያለውን …

ዘረኝነት መድሃኒቱ ያልተገኘለት ትልቁ በሽታ እና የበታችነት አባዜ ( ምንሊክ ሳልሳዊ ) Read more »

ከአባይነህ ተገኝ የሰሞኑ የሶርያ እና የኢራቅ ስደተኞች አውሮፓን ማጥለቅለቅ ለአውሮፓውያን ራስ ምታት፣ለአለም ደግሞ ከሁለተኛው የአለም ጦርነት በሗላ ያልታየ አሳሳቢ እና አሳዛኝ ክስተት ሆኗል። በተለይ በተለይ በባህር ዳርቻ ወድቆ ከታየው ከዚያ የብዙዎችን ልብ ከሰበረ ጨቅላ ህጻን ሞት በሗላ አንድ ነገር መደረግ …

ሼህ ሙሃመድ አላሙዲ እንዳይሰሙ Read more »

11 በመቶ እድገት ያስመዘገበ አገር እንዴት 9,7 በመቶ ካስመዘገበ አገር ልምድ ይቀስማል? ‪(ምንሊክ ሳልሳዊ‬ ) የካደውን የረሃብ እና ድርቁን አደጋ ወያኔ ባመነበት ሰአት ላይ አሻንጉሊቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሐይለማሪያም ደሳለኝ በቻይና ተገኝቶ ከቻይና የኢኮኖሚ እድገት ልምድ ለመቅሰም እንደሚፈልግ ሲደሰኩር ተሰምቷል ፡፡ …

11 በመቶ እድገት ያስመዘገበ አገር እንዴት 9,7 በመቶ ካስመዘገበ አገር ልምድ ይቀስማል? ‪(ምንሊክ ሳልሳዊ‬ ) Read more »

ህወሓቶች ያልሆነ ወሬ ሆን ብለው ለህዝብ ይበትናሉ። የተቃዋሚ መሪዎች ያልተናገሩት ነገር “እንዲህ ተናገሩ” እያሉ አሉባልታቸው ይነዛሉ፤ የፖለቲከኞች ስም ለማጥፋትና በህዝብ እንዲጠሉ ለማድረግ። በ97ቱ ምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም “ፀረ ትግራይ ህዝብ” አስተያየት እንደሚሰጡ በካድሬዎች ይነገረን ነበር። “ፕሮፌሰር መስፍን መቐለ …

ህወሓቶች ያልተባለውን መጠምዘዝ ይወዳሉ…እናም ስም ማጥፋት ስራቸው ነው! Read more »

የህገ-ወጡ መጅሊስ አመራሮች በሶላት ሰአት በመካ እየተዝናኑ፤የህዝብን ገንዘብ እየመዘበሩ መሆናቸውን የቢቢኤን ምንጮች በቪዲዪ በመቅረጽ አጋለጡ ተቃውሞም ገጥሟችዋልለሃጅ የሄዱ ሙስሊሞች በመስተግዶ በችግር እየተሰቃዩ ባሉበት ይህን ማድረጋቸው እንዳሳዘናቸው ሙስሊሙም በየደረሱበት ሊቃወማቸው እንደሚገባ ተገለጸ ቢቢኤን፤- ነሃሴ 29/2007 የህገ-ወጡ መጅሊስ ምዝበራ ከትላንት እስከ ዛሬ …

የህገ-ወጡ መጅሊስ አመራሮች በሶላት ሰአት በመካ እየተዝናኑ፤የህዝብን ገንዘብ እየመዘበሩ መሆናቸውን ተገለጸ Read more »