በዲላ ዩንቨርስቲ ውስጥ ዛሬ ጠዋት ተማሪዎች የውሃ እጦት እንዲቀረፍላቸው ዛሬ ሐሙስ ጳጉሜ 4 2007 ጠዋት ያቀረቡትን ጥያቄ ተከትሎ በተፈጠረ አለመግባባት አስተዳደሩ ከጠራቸው የልዩ ሃይል ፖሊሶች ጋር መጋጨታቸው ተሰምቷል::በተነሳው ግጭት የተወሰኑ ተማሪዎች የተጎዱ ሲሆን የልዩ ሃይል ፖሊሶች ወደ ግቢው ዘልቀው በመግባት …

በዲላ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች እና ልዩ ሃይሎች ተጋጩ Read more »