ኢትዮጵያ እና ሱዳንን በሚያዋስኑ የመተማ እና ገላባት ከተሞች የመተማ ነዋሪዎችን ቁጣ ተከትሎ ውጥረት መንገሱን የአከባቢው ነዋሪዎች ለምንሊክ ሳልሳዊ ጠቁመዋል ፡፡ነዋሪዎቹ እንዳስታወቁት ባለፈው ሳምንት የአስረአንድ ኢትዮጵያውያን መታረድ የፈጠረው ሕዝባዊ ቁጣ አከባቢውን ውጥረት ውስጥ በመከትቱ ድንበሩ የተዘጋ ሲሆን የከተሞቹ የንግድ እንቅስቃሴ ጭር …

በኢትዮጵያ ሱዳን ድንበር መተማ ገላባት ውጥረት ነግሷል ፡፡ Read more »

የወያነ ጉጅሌ አገዛዝ በፈጠራ የአሸባሪነት ክስ አቅርቦባቸው በራሱ ችሎት እና አቃቢ ሕግ ሊፈርድባቸው ሲዘጋጅ አለም አቀፍ ጫና በመብዛቱ በነጻ እንዲፈቱ በካንጋሮው ፍርድ ቤት የተወሰነላቸው ሃብታሙ አያሌው እና አብርሃም ሰሎሞን እስካሁን እስር ቤቱ ያልፈታቸው ሲሆን ሀብታሙ አያሌውን ፍርድ ቤት ባዘዘው መሰረት …

በነጻ የተሰናበተው ሃብታሙ አያሌው ያልተፈታበት ጉዳይ ነገ በልደታ ችሎት ይታያል። Read more »

በባህርዳር ሁለት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ታሰሩ • ‹‹ሲገረፉ ተባባሪያቸውን ይናገራሉ፡፡›› ፖሊስ በባህርዳር የሰማያዊ ፓርቲ የክልል ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ የነበሩት አቶ ወርቁ ጥላሁንና የፓርቲው አባል የሆኑት አቶ ሲሳይ ታፈረ መታሰራቸውን የፓርቲው የምዕራብ ጎጃም ዞን ፀኃፊ አቶ መልካሙ ታደለ ለነገረ ኢትዮጵያ …

በባህርዳር የሰማያዊ ፓርቲ የክልል ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ የነበሩት ታሰሩ:: Read more »

እውነትን ውጠን ራሳችንን በማረም ከታሪክ ተጠያቂነት እንዳን::(ምንሊክ ሳልሳዊ)   …… ይጻፋል::…ይነገራል::…ይደሰኮራል::…ፕሮፓጋንዳው ተጣፍጦ ይቀርባል::..ራሳችን እናርም::ምን ጎደለ?የሚል ጠፋ::ተስፋ የተሰቀለ ዳቦ ከሆነ ለውጥ ሁሉ የጭብጨባ አሽኮለሌ ከሆነ ቆየ::ምንም ፈቀቅ የለም::ኑ እንዋቀስ:: ኑ እውነትን እንዋጥ:: ኑ እንገላልጠው::ባሌለ ነገር ላይ ባልተፈጠረ ነገር ላይ ባልተወረደ ጉዳይ …

እውነትን ውጠን ራሳችንን በማረም ከታሪክ ተጠያቂነት እንዳን::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

– የኢትዮጵያ ድርቅና ረሃብ አሳሳቢ ሆኗል :: – ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች የሚደረገው ግድያ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል :: – ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ቀዳሚ ቦታ ይዛለች :: – አልሸባብ በሱማሊያ ውስጥ የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል የጦር ካምፕን አጠቃ :: – የኢቦላ …

የኢትዮጵያ‬ ድርቅና ረሃብ … ባልታወቁ ሰዎች የሚደረገው ግድያ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል::(ፍኖተ ዴሞክራሲ) Read more »

አዳማ ከተማ በግራፊቲ ጹሁፍ ተጠለቅልቃ ማደሯን ምንጮች ከስፍራው ገለጹ::#Ethiopia #MinilikSalsawi አዳማ ከተማ በኮሚቴዎቹ ላይ የፈረደውን ኢህአዴግን በሚያሳስቡ በሚያስጠነቅቁ የግሬቪቲ ፅሁፎች ተፅፈው ማደራቸውን የቢቢኤን ምንጮች ገለፁ::በዛሬው እለት በአዳማ ከተማ ተፅፈው ካደሩት መካከል የተቀበረች ፍትህ ቀባሪዋን ትቀብራለች፣ ፍትህ ለኮሚቴው፣ ትግላችን ይቀጥልል ፣ …

አዳማ ከተማ በግራፊቲ ጹሁፍ ተጠለቅልቃ ማደሯን ምንጮች ከስፍራው ገለጹ:: Read more »

ሠላማዊ ትግል ስንል? በፍቃዱ ዘ ኃይሉ / Zone 9………. ሠላማዊ ትግል ደርዘ ብዙ ትንቅንቅ ነው፡፡ አንዳንዶች ‹ሕጋዊ መንገዶችን ብቻ መጠቀም ነው› ብለው የምናሉ፤ ነገር ግን በዚህ የማይወሰንበት ጊዜአለ፡፡ ሠላማዊ ትግል ከነፍስ ማጥፋት፣ አካላዊ ጉዳት ከማድረስ እና ንብረት ከማውደም መቆጠብን ብቻ …

ሠላማዊ ትግል ስንል? በፍቃዱ ዘ ኃይሉ Read more »

“አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የዕድገትና የብልግና ይሁንልዎ!” (የብልግና ላይ አስምረን አልፈናል) የሚል የከፍተኛ ባለስልጣን ምኞት ካነበብክ፥ አትደንግጥ። ያለኸው ኢትዮጵያ ነውና፣ ይከሰታል። ልታነብ ትችላለህ። Yohanes Molla የወዳጆች ማኅበር ስብሰባ ፍቃድ እንኳን ስንት እክል ሊገጥመው በሚችልበት አገር ውስጥ፥ “በመዲናው የሚገኙ የሌላ አገር ስደተኞች …

“አዲሱ ዓመት…የብልግና ይሁንልዎ!” የሚል የባለስልጣን ምኞት ካነበብክ፥ አትደንግጥ ! ያለኸው ኢትዮጵያ ነውና Read more »

  Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በሃሳብ መለየት ብቻ በተከታታይ ደብዛቸው የጠፋውን የሕወሓት አገዛዝ አባላትን በተመለከተ በኢሕአዴግ ድርጅቶች ካድሬዎች መካከል በደህንነት ቢሮው ላይ የተነሱ ጥያቄዎች ውዝግባቸው ሊቋጭ እንዳልቻለ ለብአዴን በአመራርነት የሚያገለግሉ ለደህንነት ቢሮ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለምንሊክ ሳልሳዊ ጠቁመዋል::ካለፉት ሁለት …

የደህንነት ቢሮው ውዝግብ ሊቋጭ አልቻለም::መቀሌ ላይ የታገቱ የደህንነት አባላት ጉዳዩ እንዲያገረሽ አድርገውታል:: Read more »

“ሕወሓት በትግራይ ስም እየነገደ ነው፡፡ የትግራይ ሕዝብ በህወሓት ስም መልካም ገጽታው እየጎደፈ ነው፡፡” በፍቃዱ ኃይሉ ከቂሊንጦ እስር ቤት —————————- ማስታወሻ፡- ቀጥሎ የምታነቡት ጽሑፍ በፍቃዱ ኃይሉ ከቂሊንጦ እስር ቤት ለነገረ ኢትዮጵያ የላከው ነው፡፡ ጽሑፉ በአማርኛና ትግርኛ እንዲነበብለት በጠየቀው መሰረት አማርኛው ቀጥሎ …

“ሕወሓት በትግራይ ስም እየነገደ ነው፡፡ የትግራይ ሕዝብ በህወሓት ስም መልካም ገጽታው እየጎደፈ ነው፡፡” በፍቃዱ ኃይሉ ከቂሊንጦ እስር ቤት Read more »

እኔ ቋንቋ የለኝም። ማለትም ከቋንቋ ጋር አልተፈጠርኩም። ወይም ልክ እንደ ጆሮዬ፣ እንደ አፍንጫዬ ልክ እንደ አንዱ የሰውነት አካሌ አብሮኝ የተፈጠረ ቋንቋ የለኝም። (ምናልባት ይሄን የምለው ከሁለት የተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪ ወላጅ እናትና ወላጅ አባት ስለተወለድኩ ብቻ እንዳይመስላችሁ!) ይህንንም “ይሄ ቋንቋ የኛ …

ቋንቋ፣ ባህልና ራስን በራስ ማስተዳደር ~ ሶስቱ በሮች! (የትነበርክ ታደለ) Read more »

‹‹የደበደበኝና የዘረፈኝ ሰው ተለቆ እኔ ታስሬያለሁ›› አቶ ጌትነት በሱፍቃድ በወላይታ ዞን ቦሎቶሶሬ ወረዳ አረካ ከተማ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የሆኑት አቶ ጌትነት በሱፍቃድ ተደብድበው ንብረቶቻቸውን መዘረፋቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ በምርጫው ወቅት ቅስቀሳ ላይ እያሉም በገዥው ፓርቲ ካድሬዎች ተመሳሳይ ወንጀል ተፈፅሞባቸው እንደነበር …

የሰማያዊ ፓርቲ አመራር ከጠቅላላ ጉባኤው ሲመለሱ ተደበደቡ Read more »

የባህር ዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸው ተገለፀ ‪#‎Ethiopia‬   = በዛሬው ዕለት ስራ የለም፡፡ ስራ አቁመናል፡፡ የገቡ ሰራተኞች ቢኖሩም ቁጭ ከማለት ውጭ ስራ እየሰሩ አይደለም፡፡ አብዛኛው ሰራተኛ ዝም ብሎ ቁጭ ብሏል = የባህርዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች የስራ …

የባህር ዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸው ተገለፀ:: Read more »

ኩሌ ትል ነበር ( ሄኖክ የሺጥላ ) አንድ እብድ ነበረች ኩሌ የተባለች ሱፍ የለበሰ ስታይ የምትጮህ በአደባባይ ። ኩሌ ሱፍ የለበሰ በሷ አይን የበሰበሰ በጨርቅ ውስጥ ተሸፍኖ የሐቅ የሐቅ የረከሰ እንደሆነ ታወራለች ማን ሊሰማት ኩሌ አብዳለች ! ትላለች እናንተ ናችሁ …

ኩሌ ትል ነበር ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

ጠ/ ምኒስቴ ሃይለማርያም ለሰቆጣ ህዝብ ዛሬ የሻዳይ በህል ለማየት ነው ለእግረመንገዳቸው መጎብኘት የነበረባቸው? የሰቆጣ የላሊበላ ኣውራጃ ህዝብ በድርቅ በተለያዩ የተፈጥሮ ችግር በመልካም ኣስተዳደር በፍትህ እጦት ምክንያት ወደስደት መበታተን ከጀመረ ኣመታት ኣሰቆጥራል በተለይ ባለፉት ሁለት ኣመታትና ዘንድሮ የኣገው ህዝብ እንስሳ ዘቤቱ …

የሃደለማርያም ደሳለኝ ሽመትና የሰቆጣ ጉብኝት Read more »

መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም ከሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ግሩፕ አክቲቪስት ብሩክ ሽመልስ ከጀርመን(ኑረምበርግ) ጋር ያደረግነውን ቃለ -መጠይቅ በሙዚቃ አዋዝተን ይዘን ቀርበናል።ቆይታችሁ ከኛ ጋር ይሁን [youtube http://www.youtube.com/watch?v=q46JgcImKD8]

የአልቃይዳው መሪ ኦሳማ ቢንላደን በሕይወት በባህማስ ደሴቶች ውስጥ እንደሚኖር እና በየወሩም ከአሜሪካ የስለላ ድርጅት መቶ ሺህ ዶላር ደምወዝ እንደሚከፈለው የአሜሪካንን ጥብቅ ሚስጥሮች ሰብስቦ ወደ ሩስያ የኮበለለው የቀድሞው የ NSA ሰራተኛ ኤድዋርድ ስኖውደን ለMoscow Tribune በሰጠው ቃለመጠይቁ ተናገረ::ከ2013 ጀምሮ ቢንላደን ከአምስት …

የአልቃይዳው መሪ ኦሳማ ቢንላደን በሕይወት በባህማስ ደሴቶች ውስጥ እንደሚኖር ኤድዋርድ ስኖውደን ተናገረ:: Read more »

ፋሽስቶቹ ናዘ-ወያኔዎች የኢትዮጵያን ህዝብ ስነ-ልቦና መስለቢያ የተለየዩ ዘዴዎቸን ተጠቅመዋል ፣የሚከተሉት መርህ “ጠላትን ለማጥፋት ወዳጅ መስሎ መቅረብ/“/the best way to destroy your enemy is to make him a friend/ ይባላል ፣ይህም ብዙዎቻችን እንደታዘብነው ጥሩ ፣ትህሁት ሰው መስለው ቀርበው መጥፎ ተግባሮቻቸውን በቀላሉ …

የደሀውን የኢትዮጵያ ህዝብ ደም በመጠጠ ዘረፋ እየተገነቡ ያሉ የናዚ-ወያኔ ህንጻዎናች እና ኩባንያዎች!! Read more »

አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በድጋሜ የኢህዴግ ሊቀ መንበር ሆነው ተመረጡ አሉ፡፡ ይህ ማለት ቀጣዩ ጠ/ሚ ናቸው ማለት ነው፡፡ ህወሃት/ኢህአዴግ ባስቀመጠው ‹‹መስመር›› መሰረት ግለሰቦች መቀያየራቸው ትርጉም የለውም፡፡ እኔ ግን የአቶ ኃይለማሪያም መመረጥ አንድ ነገር ጫረብኝ፡፡ ከዓመት በፊት ዛሬ በግፍ እስር ላይ ከሚገኘው …

ቀጣዩ ትግል አድዋዎች እና ወላይታዎች መካከል ይጀመራል :: (Daniel Tefera) Read more »

‪- ወያኔ‬ ተጨማሪ መሬት ለሱዳን ሊሰጥ ነው ተባለ::ፍኖተ‬ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (‪‎FINOTE‬ DEMOCRACY SATELLITE RADIO) ‪‎- የጉባዔና‬ ምርጫ ጋጋታ ፋይዳ ቢስነቱ ሲነገር ለ2ሺ ሰዎችና ለበዓል ተብሎ ብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ወደመ፤ ‪‎- ፍርድ‬ ቤት ሲለቅ …

ወያኔ‬ ተጨማሪ መሬት ለሱዳን ሊሰጥ ነው :: …. የጋሞን‬ ሕዝብ የሚያንቋሽሸው መጽሃት በስተጀርባ ወያኔ መኖሩም ታወቀ:: (ፍኖተ‬ ዴሞክራሲ) Read more »

ኄኖክ ኄኖክ  – የባሕር ኀይላችን(Our Navy) . ከገናናው አክሱምና የካሌብ ቀይ ባህራዊ ሞገድ ደማቅ ታሪክ መነሳቱን ለጊዜው ቸል እንበለውና ወደ ትናንቱ እውነት እንመለስ። . ለእኔና በእኔ ትውልድ አዙሪት ውጥስ የተፈጠርን በሙሉ አልፎ አልፎም ቢሆን በጆሮዎቻችን “አየር ሃይል” እና “ጦር ሃይል” …

የባሕር ኀይላችን(Our Navy) Read more »

አትኩሮታችን ከፖለቲካ ጥላቻ ወጥቶ ሕወሓትን በመደምሰስ ላይ መሆን አለበት(እውነትን የመዋጥ ግዴታ) — Minilik Salsawi —- በለውጥ ሃይሎች መካከል ልዩነቶች አሉ ይኖራሉ ይህ አዲስ ነገር አይደለም::ልዩነት ለዘላለም ይኑር::የለውጥ ሃይሉ በርካታው የፖለቲካ ብስለት ስላለው ይህን ያህል የትግሉ ችግር ባይሆንም አልፎ አልፎ በሚከሰቱ …

አትኩሮታችን ከፖለቲካ ጥላቻ ወጥቶ ሕወሓትን በመደምሰስ ላይ መሆን አለበት::(እውነትን የመዋጥ ግዴታ) ምንሊክ ሳልሳዊ‬ Read more »

አስተርጉሙልን ( ሄኖክ የሺጥላ ) — ብዙ ያልገቡን ነገሮች አሉ ። ስለዚህ አስተርጉሙልን ። ሰሞኑን ምርጫውን 100 ፐርሰንት እንዳሸነፋቹ ሰምተናል ። ምን ማለት እንደሆነ የገንዘቤ ዲባባን አስተርጏሚ አስጠሩና አስተርጉሙልን ። ለኦባምም በደምብ አስተርጉሙለት ! መንግስት ድርቁን በቁጥጥር ስር አውለነዋል እያለ …

አስተርጉሙልን ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

የሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ አድርጓል።ከአንድ ቀን በፊት የነገረ ኢትዮጵያ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ወጣት በላይ ማናዬ ስለ ጠቅላላ ጉባኤው አጭር አስተያየት ሰጠ። “1. አማራ የለም የሚል ይዘት ያለው ንግግር ከሊቀመንበሩ ላይሰማ ይችላል ብየ አስባለሁ 2. ኦሮሚያ ክልል ላይ በስፋት (በኦሮምኛ) ፕሮግራሙን ያስተዋውቃል …

የሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ? ? Girma Getachew Read more »

አቶ በረከት ስምኦን በማሌዢያ ፒናንግ ደሴት የንግድ እና መኖሪያ ሕንጻ ቤት እያስገነቡ ነው:: – Minilik Salsawi – የለውጥ ሃይሉ እርስ በእርሱ በፖለቲካ ጥላቻ ሲጠዛጠዝ በሃገር እና ሕዝብ ላይ ዘረፋው ቀጥሏል:-ከጸረ – ሙስና ኮሚሽን ከመዝገብ ቁጥር /203/2007 ከተገኘው መረጃ መሰረት አቶ …

አቶ በረከት ስምኦን በማሌዢያ ፒናንግ ደሴት የንግድ እና መኖሪያ ሕንጻ ቤት እያስገነቡ ነው:: Read more »

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ በሳተላይት የሚሰራጭ የራዲዮ ፕሮግራም (FINOTE DEMOCRACY SATELLITE RADIO) የነሐሴ 23 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜና (August 29, 2015 News) ‪የመኢአድ‬ የአመራር አባል ፍርድ ቤት በነጻ ቢለቀውም ፖሊስ አልፈታም አለ ‪‎በሶማሊያ‬ የዘመተው የወያኔ ጦር ጉዳተኞች ጅጅጋ መጡ ‪‎የሶማሊያ‬ …

የመኢአድ‬ የአመራር አባል ፍርድ ቤት በነጻ ቢለቀውም ፖሊስ አልፈታም አለ :: ‪‎በሶማሊያ‬ የዘመተው የወያኔ ጦር ጉዳተኞች ጅጅጋ መጡ:: (ፍኖተ ዴሞክራሲ) Read more »

  የማለዳ ወግ … የቅጥፈት ዲፕሎማሲ ! ======================== * ” ሰራተኞች የሳውዲ ባህል እና አኗኗርን በተገቢ መንገድ እንዲያውቁ ተደርገው የሰላጠኑ ናቸው !” ባለስልጣኑ እአአ በ2012 ዓም * ” …ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞች ነፍስ በማጥፋት ቁጥራቸው እየጨመረ መጥቷል ፣ ጉዳዩ እስኪጣራ ከኢትዮጵያ …

የማለዳ ወግ … የቅጥፈት ዲፕሎማሲ ! ነቢዩ ሲራክ Read more »

ከአቤቱታ ሮሮ እና ብሶት ተላቆ ተጨባጭ ስራ መስራት ያለበት ጊዜ ላይ መሆናችንን እንወቅ:: — Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)​ — ገባንም አልገባንም መጻፋችንን መመካከራችንን አናቋርጥም::ዋናው ጉዳያችን ወያኔን ገንድሶ መጣል ላይ መሆኑ መዘንጋት የለብንም::ካሁን በፊት የተሰሩ ስራዎችን መከለስ እና እንዳላዋጡ ማመንም ግድ …

ከአቤቱታ ሮሮ እና ብሶት ተላቆ ተጨባጭ ስራ መስራት ያለበት ጊዜ ላይ መሆናችንን እንወቅ:: Read more »

አርቲስት ደበበ እሸቱ የተረጎመው መፅሐፍ በጣይቱ የትምህርትና የባህል ማዕከል ተመረቀ:: “የአማራ ገዢ መደብ” የሚለውን የፈበረከው ማነው? የጎሳ ጥላቻን የፈጠረው ማነው? ኢትዮጵያ እንድትጠፋ አሁን የሚያምሳትን ችግር የጠነሰሰው ማነው? ……………………………………………………………. የነዚህን ጥያቄዎችን መልስ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከተረጎመው መፅሐፍ ታገኙታላችሁ:: መፅሐፉ በዕለተ አርብ …

አርቲስት ደበበ እሸቱ የተረጎመው መፅሐፍ በጣይቱ የትምህርትና የባህል ማዕከል ተመረቀ:: Read more »

ነሀሴ 14, 1207 ዓ.ም የታክሲ ሾፌሩ ከነመኪናው ወደ ቤቱ አልትመለሰም፡፡ የመኖርያ ስፍራው ከወይራ ሰፈር ወደ ቤተል ሲኬድ ፓስታቤት አካባቢ በቅ/ጊዮርጊስ ክሊኒክ መግብያ 100ሜ ገባ ብሎ ነው፡፡ በነጋታውም የለም፡፡ ቤተሰቦቹ ተደናግጠው ለፖሊስ አመለከቱ። ፖሊስም ከአንድ ሳምንት የአሰሳና የምርመራ ቆይታ በሁዋላ በ20, …

አሳዛኙ ግድያ በታክሲ ሾፌርና ረዳት ላይ በቤተል Read more »

የወያኔ ደንቆሮ ጀነራሎች የኢትዮጵያን ሠራዊት በሰላም አስከባሪነት ወደ ሶማሌ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ቡሩንዲ፣ ሩዋንዳና ሌላም አፍሪካ አገር የሚሄዱት ወታደሮች ከ 1ሺ እስከ 1400 የአሜሪካ ዶላር በወር ከልዩ ጥቅማ ጥቅሞች በተጨማሪ እንደሚከፍል እየታወቀ ነገር ግን የወያኔ ቱባ ጀነራሎች ለወታደሩ የሚከፍሉት እስከ 200 …

የወያኔን ሰውበላ ስርዓት በማገልገል ላይ ላሉ የሠራዊት አባላት በሙሉ! Adjama Dejene Read more »

የመንግስት ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች ለእኛም ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች መኖር አስፈላጊነት አመላካች ናቸው! (ድምፃችን ይሰማ) ቅዳሜ ነሐሴ 23/2007 ፕሮግራም አንድ ድርጅት ወይም መንግስት በረጅም ጊዜ ውስጥ ሊያሳካ የሚፈልገው እቅድ ነው፡፡ በስሩ ተዛማጅነት ያላቸውና የሚቀናጁ ፕሮጀክቶችን የሚያካተት ነው፡፡ ፕሮጀክት በአንፃሩ በጊዜ እጅጉን የተገደበ፣ ሊያመጣው …

የመንግስት ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች ለእኛም ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች መኖር አስፈላጊነት አመላካች ናቸው! (ድምፃችን ይሰማ) Read more »

አቤል አፍሬም ይባላል፡፡ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው፡፡ አቤል ሰማያዊ ፓርቲን ከተቀላቀለ ጀምሮ በገዥው ፓርቲ ደህንነቶችና ፖሊሶች ከፍተኛ ድብደባና ጫና እንደ ማንኛውም የፓርቲው አባላት ሲያስተናግድ ቆይቷል፡፡ አቤል ሰማያዊ በሚያዘጋጃቸው ሰልፎች ላይ ሁሌም ከፊት መቆም የሚወድ እና ገፈቱን ለመጎንጨት የማያመነታ ቆራጥ ልጅ …

አቤል አፍሬም ማን ነው? በእነ ብርሃኑ ላይ ለምን መሰከረ? Read more »

ሰራዊቱ የተቃዋሚ ሃይሎችን ጫን ያለ ጉልህ እንቅስቃሴ አድብቶ እየጠበቀ ነው:: ..   Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)  :-  ወያኔ በፓርቲው መርሃግብር ጠርቦ የገነባው እና የመከላከያ ሰራዊት የሚለው ሃይል ውስጡ በስፋት በለውጥ ጥያቄዎች እየተንተከተከ ሲሆን የተቃዋሚ ሃይሎችን ጫን ያል ጉልህ እንቅስቃሴ አድብቶ …

ሰራዊቱ የተቃዋሚ ሃይሎችን ጫን ያለ ጉልህ እንቅስቃሴ አድብቶ እየጠበቀ ነው:: Read more »

በቅርቡ የቀድሞዋ ‹‹ቀዳማይ እመቤት›› (ይቅርታ እርሳቸውም ‹‹የቀድሞው የታላቁ መሪ ባለቤት›› እንዲባሉ ስለመፈለጋቸው ስላልሰማሁ ነው) የቀድሞውን ጠቅላይ ሚ/ር ‹‹ታላቁ መሪ ›› ተብለው እንዲጠሩ መመሪያ ማውረዳቸውን ሰምተናል፡፡ ይህቺ አጭር መልዕክት እኔ ከህወኃት ጉባኤ ይህ ስም እንደሚገባቸው የተረዳሁ መሆኑን (በግሌ) አሳውቄ ስለጉባኤው የምናወራውን …

‹‹ታላቁን መሪ›› ‹‹ አድንቀን ›› ፊታችንን ወደየሥራችን እንመልስ// Girma Bekele Read more »

የአምባገነኖች ክለብ “እከክልኝ ልከክልህ” በጉልህ የታየበት ጉባዔ።  (Daniel Dirsha) ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ 10ኛ ጉባዔውን በመቀሌ ከተማ ዛሬ ነሐሴ 22 ቀን 2007 ዓ.ም ጧት ጀምሯል። ሀገሪቱ ሠላማዊ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ የማይቻል መሆኑን ያመኑ የትጥግ ትግል እያካሄዱ በሚገኙበት ሀገር “በሀገሪቷ ሠላም ሰፍኗል” …

የአምባገነኖች ክለብ “እከክልኝ ልከክልህ” በጉልህ የታየበት ጉባዔ። (Daniel Dirsha) Read more »

‎የነሐሴ‬ 21 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜና (August 27, 2015 ‪#‎News‬) ‪የወያኔ‬ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ቀጥሏል ተለጣፊዎችም አመራራቸውን አሳወቁ በሜዲትራኒያን‬ ባህር እንዲሁም ኦስትርያ ውስጥ ስደተኞች በአየር እጥረት ምክንያት ታፍነው ሞተው ተገኙ ‪የደቡብ‬ ሱዳን ፕሬዚዳንት የእርቅ ስምምነቱን ፈረሙ ‪በሱማሊያ‬ ውስጥ የአልሸባብ ታጣቂዎች ባደረጉት …

በሜዲትራኒያን‬ ባህር እንዲሁም ኦስትርያ ውስጥ ስደተኞች በአየር እጥረት ምክንያት ታፍነው ሞተው ተገኙ Read more »

በማኅበረ ቅዱሳን የልማት ተቋማት አስተዳደር የንዋያተ ቅድሳት ማምረቻ ክፍል ነሐሴ 18 ቀን 2007 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ቃጠሎ እንደደረሰበት የልማት ተቋማት አስተዳደር ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ ፍስሐ ገለጹ፡፡ መረጃው ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት እንደደረሳቸው የገለጹት አቶ ኃይሉ …

የማኅበረ ቅዱሳን ንዋያተ ቅድሳት ማምረቻ ክፍል ቃጠሎ ደረሰበት Read more »

የወያኔ የድንቁርና ተቋማት ያፈሯቸው ወጣት «ምሁራን» – Achamyeleh Tamiru የራሱ የኑሮ መመሪያ እምነት [ideology] የሌለው ያሁኑ የኢትዮጵያ ወጣት «ምሁር»፤ አገራችን በዚህ ወቅት የደረሰችበትን «ደረጃ» ሲገመግም፥ ወያኔ በቴሌቨዥን ኑሯችንን በማይመስሉ የስኬት አሃዞች አጅቦ የሚያሳየንን የወያኔ ዘመን ኢትዮጵያና የቀድሞ ስርዓቶች ኢትዮጵያን ውድድር …

የወያኔ የድንቁርና ተቋማት ያፈሯቸው ወጣት «ምሁራን» – Achamyeleh Tamiru = Read more »

ቴዲ አፍሮ ጷግሜ 6 ቀን 2007 በአዲስ አበባ ላፍቶ ሞል ሊያደርግ የነበረው ኮንሰርት መከናወኑ አጠራጣሪ ሆኗል፡፡ እንደ ምንጮቻችን ግምት ኮንሰርቱ የመከናወኑ ዕድል 1 ፐርሰንት ብቻ› ነው፡፡ የኮንሰርቱ አዘጋጆች ለድምፃዊው 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር የከፈሉ ቢሆንም ለኮንሰርቱ ፈቃድ ማግኘት አልቻሉም፡፡ …

ቴዲ አፍሮ ጷግሜ 6 ቀን 2007 በአዲስ አበባ ላፍቶ ሞል ሊያደርግ የነበረው ኮንሰርት መከናወኑ አጠራጣሪ ሆኗል፡፡ Read more »

ከሰሞነኛ የፌስቡክ ጉዳዮች የህወኃትና የአጃቢ ፓርቲዎቹ ጉባኤ በአዘናጊ መልኩ ሰፊ ቦታና ጊዜ እየወሰዱ ሲያነጋግሩ እየታዘብን ነው፡፡ ልክ የማናውቀው ህወኃት በጉባኤ ‹‹እሞትለታለሁ›› ከሚለው የህልውናው መሰረት የሆነውን ‹‹የከፋፍለህ ግዛ›› እና የ‹‹አብዮታዊ ዲሞክራሲ›› ፖሊሲውን፣ የሴራ ፖለቲካውን ይለውጥ ይመስል፣ ወይም አጃቢዎቹ ከህወኃት ፈቃድ ውጪ …

ዛሬም ወደ ውስጥ የመመልከትን ‹‹ግርዶሽ ›› ካልገፈፍን– በተናጠል ፉከራ የትም አንደርስ ::Girma Bekele Read more »

ከነሐሴ 12/2007 ጀምሮ በአስገዳጁ ሁኔታ ምክንያት ህልውናው ማክተሙን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል! አርብ ነሐሴ 22/2007 የአወሊያ የእርዳታና የልማት ድርጅት የስራ አመራር ቦርድ በህልውናው ዙሪያ ለመወሰን አስቸኳይ ስብሰባ አካሄደ! ነሐሴ 12/2007 በራሃ ሆቴል በዶክተር ሐሰን ሰዒድ ሰብሳቢነት የተካሄደው ይኸው ስብሰባ በኢትዮጵያ እስልምና …

የአወሊያ የእርዳታና የልማት ድርጅት የስራ አመራር ቦርድ በህልውናው ዙሪያ ለመወሰን አስቸኳይ ስብሰባ አካሄደ! Read more »

የወያኔና የተለጣፊዎቹ አመታዊ ጉባዔ – የእስራኤል መንግስት በማጎሪያ ውስጥ ያሰራቸውን ስደተኞች መለቀቀ -እና ሌሎች ዜናዎች ያዳምጡ::(ፍኖተ ዲሞክራሲ) ‪= ‎የነሐሴ‬ 20 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜና (August 26, 2015 ‪#‎News‬) – የወያኔና የተለጣፊዎቹ አመታዊ ጉባዔ እየተጠናቀቀ ነው – የወያኔ የፖሊቲካ ፍርድ ቤት በነጻ …

የወያኔና የተለጣፊዎቹ አመታዊ ጉባዔ – የእስራኤል መንግስት ያሰራቸውን ስደተኞች መለቀቀ -እና ሌሎች ዜናዎች ያዳምጡ::(ፍኖተ ዲሞክራሲ) Read more »

የህወሓት ጉባኤ በኣባይ ወልዱ ኣንጃ ኣሸናፊነት ተጠናቀቀ…! (ኔትወርክ ማለት ኣይዚኣን ዶ?) ፖሊት ቢሮ ህወሓት 1) ኣባይ ወልዱ”ኣባይ ደራ” ሊቀ መንበር 2) ዶክተር ደብረፅየን ገ/ሚካል ምክትል ሊቀመንበር 3) ጌታቸው ኣሰፋ 4) ዶክተር ኣዲስ ኣለም ባሌማ 5) ፈትለወርቅ ገ/ዝሄር(ሞንጀሪኖ) 6) ኣለም ገብረዋህድ …

የህወሓት ጉባኤ በኣባይ ወልዱ ኣንጃ ኣሸናፊነት ተጠናቀቀ (ኔትወርክ ማለት ኣይዚኣን ዶ?) Read more »

በኔትወርክ ኣንድ ለ ኣምስት ታጅቦ የተካሄደው የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ምርጫ ውጤት ይህንን ይመስላል። ንማእኸላይ ኮሚቴ ህወሓት ዝተመረፁ ኣባላት ሽም ዝርዝርን ዝረከብዎ ውፅኢትን 1. ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል————–1107 2. ኣዜብ መስፍን————————–1089 3. ፈትለወርቅ ገ/ሔር———————-1085 4. ጌታቸው ኣሰፋ————————–1084 5. ኣባይ ነብሶ——————————1082 6. ዶ/ር …

በኔትወርክ ኣንድ ለ ኣምስት ታጅቦ የተካሄደው የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ምርጫ ውጤት ይህንን ይመስላል። Read more »

“እኛ ውጪ ሆነን ተጨንቀናል፤ እነርሱ ውስጥ ሆነው ያልቀላፋሉ!” የህወሓት ደጋፊ አለ የተባለዉ  Tekle Bekele የፓርቲዎች ጉባኤ በኢትዮጵያቸን አስጨናቂ እየሆነ መጥቷል፡፡በተቃዉሞ ጎራዉም በገዢ ፓርቲዎችም ዉስጥ ማለት ነዉ፡፡በተቃዉሞዉ ም እጁ ስላለበት ተረጋግቶ ጉባኤ ማካሄድ አልተቻላቸዉም(አንዳንዶቹ በተፈጥሮኣቸዉ ያዉ ቢሆኑም)፡፡በገዥዉ ፓርቲ አባልና አጋር ፓርቲዎች …

“እኛ ውጪ ሆነን ተጨንቀናል፤ እነርሱ ውስጥ ሆነው ያልቀላፋሉ!” የህወሓት ደጋፊ አለ የተባለዉ (Tekle Bekele) Read more »

#Ethiopia : በማይጠቅም የጠላትን ሃይል የማጋነን ስራ ላይ ከመጠመድ የራሳችንን የትግል ስራ በመስራት ሕዝብን በማስተባበር በመቀስቀስ እና በማደራጀት ላይ ያተኮሩ አመርቂ ስራዎች ብንሰራ ማንን ገደለ?ስለ ሕወሓት መተካካት እና ስለ ብአዴን መሰነባበት ከምንደሰኩር ትግላችንን አጠናክረን በጋራ በአንድነት ሆነን ለሚፈናቀለው ለሚታሰረው እና …

የሃይል ሚዛን በፕሮፓጋንዳ ጡዘት ውስጥ የሚኖረውን የፖለቲካ ሚና ልናውቅ እንገደድ !!! (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

በሻሸመኔ በልማት ስም ሕዝቡን ከቀየው እየተፈናቀለ ነው:: #Ethiopia በሻሸመኔ አከባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች ለረዥም አመታት ከኖሩበት ቀየ በልማት ስም እየተፈናቀሉ መሆኑን ከአከባቢው የሚወጡ መረጃዎች እያመለከቱ ነው::ከአከባቢው የመጡ የፎቶ መረጃዎች እንደሚያሳዩት የወያኔው ባለስልጣናት በፌዴራል ፖሊስ በመታጀብ የሕዝቡን መኖሪያ ቤት በማፍረስ ሕዝቡን እያፈናቀሉት …

በሻሸመኔ በልማት ስም ሕዝቡን ከቀየው እየተፈናቀለ ነው:: Read more »

ጥቂት ትዝታ ዶ/ር ነጋሶ ቤት ከነበረኝ ቆይታ ………………….. ዳንኤል ተፈራ ትናንት አንድ ቀጠሮ ይዘን ነበር….. አዎ!… ይሄው በቀጠሯችን መሰረት ከች፤ የመብራቱ መኖርና ‹‹የኢንተርኔት ኮኔክሽን›› መከሰት ታክሎበት በትናንትናው ዕለት ከዶ/ር ነጋሶ ጋር ስለነበረኝ ቆይታና ትዝታ ጥቂት ለማለት በቃሁ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ የሚኖሩት …

ጥቂት ትዝታ ዶ/ር ነጋሶ ቤት ከነበረኝ ቆይታ (ዳንኤል ተፈራ) Read more »